Mais conteúdo relacionado
CMC.pptx
- 3. 1. የትምህርት ስራ
• በእዚህ ዋና ክፍል ውስጥ ሦስት ንዑሳን ተግባራት
ይከናወናሉ፡፡ እነሱም፡-
– መማር ማስተማር
– ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት
– ጥራትና ቁጥጥር
- 4. 1. መማር ማስተማር
• በመማር ማስተማር ንዑስ ተግባር ውስጥ 12 ተግባራት ይኖራሉ፣ እነዚህ ተግባራት
የራሳቸው አስፈጻሚ አካልና የተያዘላቸው በጀት አለ፡፡ እነዚህ 12 ተግባራት የሚከተሉት
ናቸው፡፡
– በሁለተኛ ሴሚስተር የሚሰጡ ትምህርቶችን መለየትና መደልደል ትምህርት
ማስጀመር፣
– የተማሪ ውጤት ጊዜውን ጠብቆ እንዲገባ ማስቻልና ውጤት ተጠናቅሮ ለተማሪዎች
እንዲደርስ ማድረግ፣
– መረጃዎችን በተገቢው መንገድ መሰነድ፣
– የውጤት ችግር ያለባቸውን ተማሪዎች በመለየትና መፍትሔ እንዲሰጠው ማስቻል፣
– በተለያዩ ምክንያቶች እስከዛሬ ድረስ ትምህርታቸውን ያላጠናቀቁ ተማሪዎችን
መለየትና እንዲጨርሱ ማድረግ፣
– የዳግም ፈተና፣ የሚሰጥበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
– በአካባቢያችን ከሚገኙ አቻ ተቋማት ጋር ግንኙነት መፍጠር፣
– መደበኛ እና የሩብ ዓመት ስብሰባዎችን ማድረግ፣
– ቢሮዎችን ማዘጋጀትና የሚያስፈልጋቸውን ነገር ማሟላት፣
– በተለያዩ ዘርፎች የአጫጭር ስልጣና መርሃ-ግብሮችን ማስጀምር፣
– የተማሪዎች ኦርጅናል ዶክመንት ማሳተም፣
– የፕሮፖዛል ድፌንስ በአግባቡ እንዲከናወን ማድረግ ፣
- 5. 2. ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት
• በምርምርና ማህበረሰብ ንዕስ ተግባር ውስጥ
የሚከተሉት አምስት ተግባራት ይከናወናሉ፡፡
እነሱም የሚከተሉት ናቸው፡፡
• በተለያዩ ርዕሶች ላይ ጥናት ማድረግ፣
• የተመራቂ ተማሪዎች የምርምር ስራ ደረጃውን የጠበቃ
እንዲሆን ማስቻል፣
• ችግር ፈቺ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን ማከናወን፣
• ለተለያዩ ተቋማት ስልጠና መስጠጥ፣
• ሦስተኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ሸንጎ ማድረግ፣
- 6. 3. ጥራትና ቁጥጥር
ጥራትና ቁጥጥር ንዑስ ተግባር ውስጥ 12 ተግባራት ይኖራሉ፣ እነዚህ ተግባራት
የራሳቸው አስፈጻሚ አካልና የተያዘላቸው በጀት አለ፡፡ እነዚህ 12 ተግባራት የሚከተሉት
ናቸው፡፡
• የአካዳሚክ ካላንደሩን አፈጻጸም መገምገም፣
• የሚሰጡ ትምህርቶችን ተገቢነት ማረጋገጥ፣
• የሚሰጡ ትምህርቶች ወቅታቸውን ጠብቀው መሰጠታቸውን ማረጋገጥ፣
• የመምህራን ዝግጅት ምን እንደሚመስል መገምገምና መመዘን፣
• የትምህርት የጊዜ ሰሌዳው አፈጻጸሙ ምን እንደሚመስል መገምገምና ችግር
ካለ ማስተካከያ ማድረግ፣
• በተለያዩ ስብሰባዎች የሚተላለፉ ውሳኔዎችን አፈጻጸም መከታተል፣
• በየትምህርት ሰዓቱ መጀመሪያና መጨረሻ ከተማሪዎች ጋር ውይይት ማድረግ፣
• ከተማሪዎች ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን ምላሽ መስጠት፣ መታረም
መስተካከል ያለበት ነገር ሲገኝ ማረምና ማስተካከል፣
• ተማሪዎች የሚሰሯቸውን አሳይመንቶችና ፕሮጀክቶች ወቅታቸውን ጠብቀው
መፈጸማቸውን ማረጋገጥ፣
• የፈተና ኮሚቴ ማዋቀር፣
• የሚሰጡ ፈተናዎች በሙሉ ተገቢነታቸወን ማረጋገጥ፣
• የመምህራን ምዘናና ግምገማ ማከናውንና ውጤቱን በወቅቱ ማሳወቅ፣
- 7. 2. አስተዳደርና ፋይናንስ
• በእዚህ ዋና ክፍል ውስጥ አራት ንዑሳን ተግባራት
ይከናወናሉ፡፡ እነሱም፡-
– ገቢ ማሰባሰብ
– ግዥ መፈጸም
– የተለያዩ ክፍያዎችን መክፈል
– ለተሰሩ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ
- 8. 1. ገቢ ማሰባሰብ
• ይህ ክፍል ስድስት ንዑሳን ተግባራትን የያዘ ነው፡፡
እነሱም
• ክፍያ ያለባቸው ተማሪዎችን መለየት
• አዲስ የገቡ ተማሪዎች በሙሉ ያለባቸወን የመጀመሪያ
ሴሚስተር ክፍያ እንዲከፍሉ ማድረግ
• ነባር ተማሪዎች ያለባቸውን ቀሪ የትምህርት ክፍያ እንዲከፍሉ
ማድርግ
• የጥናትና ምርምር ስራ ግማሽ ክፍያ እንዲከፈል ማድረግ
• ከዳግም ፈተና ገቢ መሰብሰብ
• ከሁለተኛ ሴሚስተር ምዝገባ ገቢ መሰብሰብ ናቸው፡፡
- 10. 3. የተለያዩ ክፍያዎች
• የአስተዳደር ሰራተኞች ደመወዝ
• የመምህራን ደመወዝ
• የስልክና ኢንተርኤት አገልግሎት ክፍያ
• ውሎ አበል
• ትራንስፖርት
• የጉልበት ሰራተኛ
• የፈታኞች ክፍያ
• የኳሊቲ አሹራንስና ዋና ስራ አስኪያጅ
- 11. 4. ለተሰሩ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ
• የገቢ አሰባሰብ ሁኔታ ምን እንደሚመስል ሪፖርት ማቅረብ
• በየወሩ የሚወጡ ወጪዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት
መሆኑን ማረጋገጥ ግብረ-መልስ ማቅረብ
- 12. ክፍል ሁለት
የሚከናወኑ ተግባራትና የተያዘላቸው በጀት
• መደበኛ እና የሩብ ዓመት ስብሰባዎችን ማድረግ
– በሩብ ዓመቱ 5 ጊዜ ስብሰባዎች ይደረጋሉ ለእያንዳንዳቸው 400
ብር የሻይ ቡና ወጪ ተይዟ፡፡ በመሆኑም 400*5=2000
– በተለያዩ ዘርፎች የአጫጭር ስልጣና መርሃ-ግብሮችን
ማስጀምር፡፡ 1*2500=2500 ለማስታወቂያና ለትራንስፖርት
– የተማሪዎች ኦርጅናል ዶክመንት ማሳተም 419*150 = 62850
– ለፕሮፖዛል ድፌንስ መርሃ ግብር ሻይ ቡና በጥቅል 5000
– በአካባቢያችን ከሚገኙ አቻ ተቋማት ጋር ግንኙነት መፍጠር
(የልምድ ልውውጥ) 2*10000 = 20000
• ድምር 92350
- 13. የቀጠለ …
• በተለያዩ ርዕሶች ላይ ጥናት ማድረግ 4*25000=10000
• ችግር ፈቺ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን ማከናወን 1*20000=
20000
• ለተለያዩ ተቋማት ስልጠና መስጠጥ (የሒሳብ መዝገብ አያያዝ፣
በአመራር ወዘተ) 2*10000= 20000
• ሦስተኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ሸንጎ ማድረግ
1*70000= 70000
• የጽሕፈት መሳሪያዎች ግዥ 35300
• የጽዳት ዕቃዎች ግዥ 8000
• ድምር 278300
- 14. የተለያዩ ክፍያዎች
• የአስተዳደር ሰራተኝች ደመወዝ 3* 46998.40= 140995.20
• የስልክና ኢንተርኤት አገልግሎት ክፍያ 3* 3650 = 10950
• የመምህራን ደመወዝ 13*4*4*4*375 = 312000
• ውሎ አበል = 40000
• ትራንስፖርት = 3000
• የጉልበት ሰራተኛ = 2000
• የፈታኞች ክፍያ 24*200 = 4800
• የኳሊቲ አሹራንስና ዋና ስራ አስኪያጅ 3*26000 = 78000
• የቤት ከራይ = 252450
– ድምር = 844195.20
- 15. ገቢ ማሰባሰብ
• አዲስ የገቡ ተማሪዎች በሙሉ ያለባቸወን የመጀመሪያ ሴሚስተር
ክፍያ እንዲከፍሉ ማድረግ = 439312. 50 (ቀሪ ክፍያ)
• የጥናትና ምርምር ስራ ግማሽ ክፍያ እንዲከፈል ማድረግ
199*5000= 995000
• ከዳግም ፈተና የሚሰበሰብ 20*1000 = 20000
• የሁለተኛ ሴሚስተር ምዝገባ 169*300= 50700
• የሁለተኛ ሴሚስተር ክፍያን ማሰባሰብ 169*6.5750= 823875
• ከኦሪጅናል የትምህርት ማስረጃ የሚሰበሰብ 419*750 = 314250
• ድምር 2203825
•
- 16. ማጠቃለያ
• በሩብ ዓመቱ ይሰበሰባል ተብሎ በእቅድ የተያዘ ብር 2643137.50
(ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ አርባ ሦስት ሺህ አንድ መቶ ሰላሳ
ሰባት ብር 50%)
• የሩብ ዓመቱ ጠቅላላ ወጪ ብር 1214845 (አንድ ሚሊዮን ሁለት
መቶ አስራ አራት ሺህ ስምንት መቶ አርባ አምስት ብር)
• መጠባበቂያ ብር 50000 (ሀምሳ ሺህ ብር)
• ከወጪ ቀሪ ይገኛል ተብሎ የተያዘ ብር 1378292.50 (አንድ ሚሊዮን
ሦስት መቶ ሰባ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ዘጠና ሁለት ብር 50%)
ይሆናል፡፡