SlideShare uma empresa Scribd logo
1 de 168
Baixar para ler offline
June 1 2019
ትጉኽና ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣
የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ ክፍያና የስራ ላይ ደህንነት
በኃላፊዎች እየተሰራበት ያለው አግባብ የተበላሸ ነው፡፡-------------------
--------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------
መግቤያ
ይህ ፅሁፍ የሚያጠቃልለው ከመግቢያ ጀምሮ በተያያዘ መልኩ ትጉኽና
ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና
ማበረታቻ ክፍያና የስራ ላይ ደህንነት በኃላፊዎች እየተሰራበት ያለው አግባብ
የተበላሸ መሆኑን በመግለጽ እስከመጨረሻው ኃሳቡ የተያያዘ ነው፡፡
በመቀጠል እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውድቅ
ያደረገውና መጨረሻ ላይ ክሱን ያቀረበችው ኃላፊዋም በሽንት ወቅት
ይቅርታ የጠየቀችው፡፡ የአዲስ እውቅና አሰጣጥ ማዛባትና በመአከል ደረጃ
የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂን በማዛባት እድገቱን ማቀጨጭ የሚል ሲሆን፡፡
በተያያዘ ርእስ ውጤቶቹም ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም ማዛባት በሚልና
የሚታይ ስራ መስራት "አቧራ ሳይሆን አሻራ ለመሆን የተሰራ ስራ"
በመሆኑም አሁን በቅርብ ከሕጉ በተጻራሪ የሰሩትን ወንጀል ላቅርብ በሚል
ርእስም የተሰራ ሲሆን፡፡ ከህጉ ጋር በማገናኘት በፌደራል ቴክኒክና ሙያ
ደረጃ የወጣ መመሪያ ማየት ይቻላልና የማጣቀሻ መፅሃፍ ዝግጅትን
በሚመለከት የተዘጋጀነው፡፡
ትጉኽና ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ
ጭማሪና የስራ ደህንነት ያልተገባ መሆኑ፡፡
እንደሚታወቀው ስራ የሰራ ሰው የልፋቱንና የድካሙን ዋጋ ማግኘት
እንዳለበት የሚታወቅ ነው፡፡ በከፍኛ የመንግስት ደረጃ የወጡትም ህጎች
ይደግፉታላ፡፡ ይህንን መልካምና ትክክለኛ ስራ ለመተግበር በኃላፊነት
ተመድበው እየሰሩበት ያለው አግባብ ትክክል አይደለም፡፡ የሚመደቡት
ኃላፊዎች በቀጥታ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጋር የትምህርት
ዝግጅታቸው ዝምድና የሌላቸው ስለሆኑ ስራቸውን በሚተገብሩበት ወቅት ህጉ
ምን ይላል የሚለውን አያውቁትም፡፡ በቅጥርና በደረጃ እድገት ቴክኒክና
ሙያ ማሰልጠኛ አመራር ላይ መቀጠር ያለባቸው ቢያንስ የአንድ ሙያ
ባለቤት መሆን ይገባቸው ነበር፡፡ ነገር ግር አንድም ሙያ የሌላቸው በስራ
ሂደት ኃላፊነት ተመድበው ከዚህ በፊት የድርጅት አመራር ሆነው ሲሰሩ
ስላበላሹ የተባረሩ ናቸው የስራ ሂደት ኃላፊ ሆነው የሚመደቡት፡፡ እነዚሁ
ስራን ሲያበላሹ የኖሩ ክሽፍ የተባረሩ የድርጅት አመራር የነበሩት ላበላሹት
ያልተጠየቁ ስለሆነ ስራውን ብቻ ሳይሆን የሚበድሉት የሚሰራሰውንም ጭምር
ነው፡፡ በመሆኑም የሚተናኮሉትና እንዳይሰራ የሚያደርጉት መጠየቅ
ሲገባቸው ለሌላ ኃላፊነት የታጩትና ኃላፊነትን የቸሯቸው፡፡
ትጉኽና ታታሪ ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና
ማበረታቻ በወጣለት መመሪያ መሰረት አይደለም በኃላፊዎች እየተሰራበት
ያለው፡፡ ይህን አሰራር የተበላሸነው የምልባቸው ምክንያቶች ስላሉ ነው፡፡
እነሱም የምዘና ውጤት (የስራ አፈጻጸም ውጤት) የሚሰጡት የተዛባ ነው
የምልበት ምክንያት በሰጡት የተሳሳተ ውጤት የሚያረገው በመቀራረብ፣
እድገት እንዲያገኙ ለሚፈልጉት ሰዋች ውጤቱ የተሰጣቸው ሰራተኞች
ኃላፊነት ቦታ ይይዙና ብዙ ስራዎች ሲበላሹ ይስተዋላል፡፡ ይህንን የተዛባ ስራ
የሚሰሩ ኃላፊዎች ጥቅም ፈላጊዎች ስለሆኑ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ
መሆናቸው አሁንም የሰራውን በመጉዳት ሳይሰሩ ለራሳቸው ከፍተኛ ነጥብ
በመስጠት ኃላፊነታቸውን አጓድለዋል የሚሰራውን እውነተኛ ሲጎድ በግላጭ
ታይተዋል፡፡ ላበላሹት ስራም ተጠያቂ ሲሆኑ አይታይም፡፡
በያዝነው 2011 ዓ.ም ባለፈው ወራቶች ውስጥ እንኳን ቴክኒክና ሙያ
ለመክፈት የእውቅና ፍቃድ የጠየቀ አንድ ሰው ያማከረ ኃላፊነኝ የሚል አካል
እያወቀ ሆን ብሎ የተያዘን ስም በድጋሚ ለሌላ አካል እንዲሰጥ ትብብር
ሲያደርጉ ስህተት ሲሰራ ይህአሰራር ትክክል አይደለም ባልኩበት ጌዜ ከበላይ
ኃላፊዎች ጭምር ጉዳዩን በቅጡ ከመገምገም አኳያ የተዛባ ፍርድ
በመስጠታቸው ጉዳዩ ሳይቋጭ በእንትልጥል አስቀርተዋል፡፡
እውቅና የጠየቀው ተቋም ፕሮፖዛል ያስገባው የራሱን ስም ሆኖ ሳለ አልባሌ
ምክር በመስጠት በትምህርት የተያዘ ስያሜ በድጋሚ እንዲይዝ
አድርገውታል፡፡ ከዚህ በፊት በክፍለ ከተማው ስያሜ የተሰጠው በስልጠና
መስክ እራሳቸው ሰጥተው እራሳቸው ዘግተው ስያሜውን ለሌላ የሰጡት፡፡
የተቋሙን ስያሜ በጋዜጣ ያሳወጀ ባለቤት እያለ በትምህርት ዘርፍ በስሙ
አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም እያለ ስያሜውን አሳልፈው የሌለ አዲስ
ያደረጉትና ለማስተባበያ አሰራሩ ትክክል አለመሆኑ ሲነገራቸው ስያሜ
የሚሰጠው ንግድና ኢንዱስትሪ ነው እኛ አይደለንም ያሉት፡፡ ይህንን ስል
የተያዘ ስምና የተሸጠበት ማስረጃ አግባብ በቴክኒክና ሙያ ጽ/ቤቱ ይገኛል፡፡
ተቋሙ ስያሜው በትምህርት ዘርፍ የቀጠለ ሲሆን ለግዜው የቴክኒክና ሙያ
አገልግሎት ቢቋረጥም ስሙ ግን ተመዝግቦ በቴክኒክና ሙያ ጽ/ቤቱ መኖሩ
ማረጋገጫ ነው፡፡ በዚህ ስህተት የተነሳ የስራ ባልደረቦቼ እንዲያስተካክሉ
ብነግራቸውም ፍቃደኛ ስላልነበሩ በውሳኔ አሰጣጡ አልስማማም በሚል
ለማጽደቅ ይዘውት የማያቁትን ለነገር ከዚህ በፊት ይዘውት የማያቁትን
የመጀመሬያ ጊዜ የያዙትን ቃለጉባኤ አልፈረምኩም ነበር፡፡ ሁልጊዜ
የእውቅና ፍቃድ ለጠየቁ ተቋማት ስንሰጥ ቃለ-ጉባኤ ይዘን እንስራ
እያልኳቸው ፍቃደኛ አልነበሩም ነበር፡፡ የእውቅና ፍቃድ ጠያቂዎችን ጥያቄ
ስንሰራ ጎደሉትን ለይተን የሚያስማማንና የማያስማማንን በመለየት
እንዳያስተማማን በቃለጉባኤ የተደገፈ ስራ መስራት አለብን የሚል ሀሳብ
በተደጋጋሚ ሳቀርብላቸው አዋቂነኝ ባይ እያሉ የኔን ሀሳብ ብቻ ለመምታት
ተገቢ ያልሆነ ስብሰባ በመጥራት የተዛባ ውሳኔ ሲሰጡ የነበሩት፡፡ የስራ
ሂደቷም ይህንን ያልተገባ አሰራር ለጽ/ቤት ኃላፊዋ በማቅረቧ ጉዳዩን
በጥልቀት ሳትገመግም ያልተገባ ፍረጃ ደርሳ ለዲሲፕሊን ኮሚቴው
ብታቀርበኝም በኋላላይ በሽኝት ወቅት በህዝብ ፊት ይቅርታ የጠየቀቺኝ፡፡
በጽ/ቤት ኃላፊዋም ከስራ ባልደረቦችህ ጋር አልተስማማህም በተጨማሪም
ቃለጉባኤ ላይ እስማማለሁ ብለህ አልፈረምክም በሚል ምክንያት ክስ
አቀረቡ፡፡ በመሆኑም ኃላፊዋ ጉዳዩን በጥልቀት ሳትመረምር በስብሰባ ወቅት
ውሳኔውን ተቀብያለሁ ሳትል በልዩነት ወጥተኃል በሚል ክስ እንዲመሰረትብኝ
ብታደርግም ውጤቱ ተገላቢጦሽ ሆኗል፡፡ ይህንን ሁሉ ችግር በንግግርና
በትክክለኛ አሰራር መፍታት ስትችል እንድከሰስ ያደረገችው የስራ ሂደትና
አስተባባሪው ጭምር ተከሰው በመቅረብ እራሳቸው በቀረበባቸው ክስ
ዲሲፕሊን ኮሚቴው ስለፈረደባቸው ይግባኝ ጠይቀው ፍርድቤት እየተመላለሱ
የነበሩት፡፡ በሚያሳዝን ሁኔታ እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን
ኮሚቴው ውድቅ ያደረገው እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡-
እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውድቅ ያደረገውና
መጨረሻላይ ክሱን ያቀረበችው ኃላፊዋም ይቅርታ የጠየቀችበት ክስ
ቀን 26/06/2011
ለ፡ ጉለሌ ክ/ከ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤጽ
ዲሲፒሊን ኮሚቴ
አዲስ አበባ
ከሳሽ፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ ጽ/ቤት ኃላፊ
ተከሳሽ፡-ብርሃኑ ታደሰ
የከሳሽ ክስ በአጭሩ፡ ከሳሽ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ የጽ/ቤት ኃላፊ
በተቋማት ጥራት አቅም ግንባታ ዋና የስራ ሂደት ስር ተከሳሽ የእውቅና
ፈቃድ ዶክመንቴሽን ሱፐርቫይዘር በመሆን እየሰሩ ሳለ በቡድኑ ውስጥ ከጊዜ
ወደጊዜ አለመግባባት፣ እንዲሁም እኔ ብቻ ነው የማውቅ ብለው ሲያስቸግሩ
ቆይተዋል፡፡ በየጊዜው በቃለጉባኤ እየተያያዘ እንዲስተካከሉ ቢነገራቸውም
ምላሽ የሌላቸው መሆኑን በሁለት ተቋማት ላይ የማመናጨቅ፣ ስድብ፣ ሁከትና
እረብሻ አስነስተዋል በሚል ማስረጃ ያሉትን ማቅረባቸው የሚታወቅ ነው፡፡
የተከሳሽ መልስ በአጭሩ፡ከሳሽ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ የጽ/ቤቱ
ኃላፊ በአቤቱታቸው ላይ የተገለጹት የእውቅና ፈቃድ ዶክመንቴሽን
ሱፐርቫይዘር በመሆን እየሰራሁ ባለሁበት ወቅት የስራ ሂደት፣ ከቡድን
አስተባባሪ ጋርም ሆነ ከባልደረባዮ ጋር የግል ጠብ የሌለን ሲሆን ነገር ግን
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የፕሮግራም ዕውቅና ፈቃድ አሰጣጥ
መመሪያን ያልተከተለ አሰራር እየሰራን መሆኑን እገልጽላቸው ነበር፡፡ እኔ
በበኩሌ የምሰራው ስራ የግሌን ዓላማ ለማስፈጸም ሳይሆን የጽ/ቤቱን ፖሊሲና
ዓላማ ሳይሸራረፍ ማስፈጸም መሆኑ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በመሆኑም
ይህንን ስህተት መቅረፍ የምንችለው ቁጭ ብለን ስንነጋገር ብቻ መሆኑን
በተደጋጋሚ የገለጽኩላቸው ቢሆንም በጽ/ቤቱ የሚሰራው ስራ ተኮር ሳይሆን
ሰውን የማጥቃት ተኮር በመሆኑ የተፈጠረ ክፍተት መሆኑን የተከበረው
የዲሲፒሊን ኮሚቴ እንዲያውቅልኝ እጠይቃለሁ፡፡
ጽ/ቤቱ ውስጥ የእውቅና ፍቃድ አሰጣጥ ስራን ማስተባበር ያለበት አካል ይህ
የአሰራር ችግር እንዳይደርስ ጠያቂዎችን ለሚጠይቁት የእውቅና ፍቃድ
ማሟላት ያለባቸው /Project Documents submitted up on Application/
ያለማሟላት የአሰራር ግድፈት እንዳለ ለማሳየት ብቻ ሳይሆን አሰራሩ በጭፍን
የሚሰራና ሌብነትን የሚያበረታታ መሆኑን በግልጽ ማሳያ ስለሆነ ነው፡፡
የሀገራችንም ህግ እንደሚከተለው ደንግጎታል በ 2007 ዓ.ም የመጣው
የእውቅና አሰጣጥ ማንዋል ላይ ገጽ 34 አንቀጽ 20.2 የዕውቅና ፈቃድ
ስለመሰረዝ፡- ፈቃድ ሰጪው ባለስልጣን የማሰልጠኛ ተቋም የዕውቅና ፈቃድን
ከሚከተሉት ምክንያቶች ባንዱ ሊሰረዝ ይችላል፣ ብሎ በተለይ ሀ) ላይ
ያቀረበው እንደሚከተለው ይላል "ማንኛውም የዕውቅና ፈቃድ ጠያቂ
የቀረበለትን መጠይቅ፣ ቅጽ በጥንቃቄና በእውነት ላይ ተመሥርቶ መሙላት
ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም ተቋሙ በግድየለሽነት፣ በማንአለብኝነት ወይም ሆን
ብሎ ለማሳሳት የሐሰት መረጃ መስጠቱ በግምገማ ወቅት ወይም በሌላ
መንገድ ቢረጋገጥ ለተቋሙ የተሰጠው የዕውቅና ፈቃድ ሊታገድ ወይም
ሊሠረዝ ይችላል፡፡" ይላል በመሆኑም ይህ ተቋም የዊልዳንን የቤት ቁጥር
የያዘውን ሰነድ የራሱ ለማድረግ ማሰቡ ማለትም (ተቋሙ ወረዳ 7 ሆኖ ሳለ
የወረዳ 9 የራሱ አድርጎ ማቅረቡ) በአጠቃላይ የእሱ ያልሆነውን ፕሮጀክት
የራሱ ማድረጉ ተገቢ አይደለም፡፡
በተደጋጋሚ ለስራ ሂደቷ በየጊዜው እውቅና ፍቃድ ለምንሰጣቸው ተቋማት
በቃለጉባኤ እየያዝን እንስራ ብልም ከበፊትም ጀምሮ ተቋማት እውቅና
ሲጠይቁ እየተሰራበት አለመሆኑ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ስራን ሳይሆን
ግለሰብን ለማጥቃት በቃለ-ጉባኤ እየተያዘ እንዲስተካከሉ የተባለው ከእውነት
የራቀና በዚህ በያዝነው አመት እንኳን ለ9 ተቋማት እውቅና ፍቃድ ሲሰጥ
አንድም ጊዜ ቃለ-ጉባኤ አለመያያዙ አሰራራችን ላይ ክፍተት የሚፈጥር
መሆኑና ላለመተማመንና በሀሳብ ያለመስማማት የሚዳርግ መሆኑን የሚያሳይ
እንደሆነ የዲሲፒሊን ኮሚቴው እንዲያውቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡
በመሆኑም በዚህ መልክ አለመግባባቶች የተከሰቱ ሲሆን ይህ የሆነበት
ምክንያት የቡድን አስተባባሪውም ሆነ የስራ ሂደቷ የሚሰራ ሰውን ለማጥቃት
እንጂ የእውቅና ፈቃድ የሚያወጡ አካላት ምን ጉድለት አሳዩ፣ በቅጥር፣
በማቴሪያልና ባጀት ምን የተሻለ አሰራር ዘረጉ የሚል በቃለ-ጉባኤ ተይዞ
ተሰርቶ አይታወቅም፡፡
ይህንን ያላገናዘበው የስራ አስተባባሪም ሆነ የስራ ሂደት በዋናነት ተጠያቂ
እንደሚያደርጋቸው መታወቅ እንዳለበት እሙን ነው፡፡ እውቅና ጠያቂው
ተቋም ያላሟላቸው የፕሮጀክት ዶክመንት ይዘትና ስርቆት እያለ እኛን ነው
የሚያገባን መሄድ አለብን በሚል ያቀረቡት ጥያቄ ብቻ ሳይሆን ውድቅ
ያደረግኩባቸው ይህው ያልተገባ ተቋም ዝርፊያ መፈጸሙን የደረስኩበት
መሆኔን አረጋግጣለሁ፡፡ ያውም የነገ ሀገር ተረካቢ የሚባሉትን ተማሪዎች
አስተምራለሁ የሚል ተቋም እንደዚህ አይነት ችግር መፈጠሩ ወደፊት
እንዴት በስነምግባራቸው ሙሉ የሆኑ ተማሪዎችን ማሰልጠን እንደማይችል
በግልጽ የሚታይ ስህተት ነው፡፡ ይህንን ስህተት በኃላፊነት ላይ የተቀመጡ
አካላት እውቅና ከወሰደ ተቋም መወሰዱን ባረጋግጥላቸውም በተጨማሪም
የጽ/ቤት ኃላፊዋም ጭምር ብታረጋግጥም ክስተቱን አለማውገዛቸው
የሚያስጠይቃቸው ነው፡፡
በተጨማሪም ኤጀንሲው በ 2007 ዓ.ም ባወጣው የዕውቅና አሰጣጥ ማንዋል
ሕግ ገጽ 12 አንቀጽ 9.6 መሰረት የሚለው
"ማንኛውም ተቋም ለዕውቅና በቅድሚያ መሟላት የሚገባቸው ቅድመ
ሁኔታዎች በመጀመሪያ ግምገማ ወቅት ያላሟላ ከሆነና በዕለቱ ገምጋሚዎቹ
በሚሰጡት ማስተካከያ መሠረት አስተካክሎ በመቅረብ በተሠጠው የጊዜ ገደብ
ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ለድጋሚ ግምገማ ጥያቄ ማቅረብ ይችላል የሚል
ሲሆን፡፡ ይህም ሊሆን የሚችለው የመጀመሪያ ግምገማ ከተደረገ በኋላ ባሉት
30 ቀናት ውስጥ ነው፡፡" ይላል፡፡
በተጨማሪም በአንቀጽ 9.7 የእውቅና ፍቃድ መመሪያ የሚለው
"ማንኛውም ተቋም ብቃቱን ለማረጋገጥ ከአንድ ጊዜ በላይ ባለሙያዎች
ለግምገማ ወደ ተቋሙ መሄድ የሚገባቸው ከሆነና ተቋሙም ከላይ በንዑስ
አንቀዕ “9.6” በተጠቀሰው መሠረት ማስተካከል ካልቻለ ባለጉዳዩ
የአገልግሎት ክፍያ መጀመሪያ ለዕዉቅና ፈቃድ በከፈለበት አግባብ እንደገና
በመክፈል ጥያቄውን እንደአዲስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ይላል፡፡ በዚህ ሕግ
መሰረት ሲሆን፡፡ እዚህ ላይ ላሳይ የምፈልገው የመንግስት ፖሊሲ አስፈጻ
ሚዎች በተባለው የጊዜ ገደብ እውቅና ጠያቂው ስላልተሟላ ለመንግስት
ገቢያደርጋል የሚለው ህግ መጣሱን የሚያረጋግጠው በርካታ ብር ለመንግስት
ገቢ አልተደረገም፡፡ በመሆኑም ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም
እነዚህ ከሳሽ ኃላፊዎች ተጠያቂ ያደርጋቸዋል እንጂ እኔን ተጠያቂ
አያደርገኝም፡፡
በተጨማሪ ትምህርትና ስልጠና ውስጥ ሊታይ የማይገባ የሌላ ሰው ስራ
በጽሁፍ ስርቆት ቢፈጽም ብሎም ለጸሃፊው መብትና እውቅና ባለመስጠት
የእውቅና ፍቃድ አቅራቢው ተቋም በተመሳሳይ ሌብነት የፈጸመ በመሆኑ
የእውቅና ፍቃድ ውድቅ የሚያደርግበት ይሆናል የሚል ነው፡፡ አስፈላጊም
ከሆነም ወደ ሕግ የሚያመራ መሆኑን በግልጽ ያስቀምጣል፡፡
ጽ/ቤቱ አውቃለሁ ትላለህ ብሎ ለመጀመሪያ ያቀረበብኝ ክስ የምሰጠው ምላሽ
የምሰጠው መልስ ስራዮን የምሰራው በእውቀት እንጂ በንቀት አለመሆኑን
ነው፡፡
በመቀጠል በዋናነት ጽ/ቤታችን የሚተዳደርበት ሕግ ሆኖ እያለ ከሳሽ በኔ
በተከሳሽ ላይ ክስ ያቀረበብኝ ሲሆን ለክሱ መነሻ ያደረገው ከደንበኞች ጋር
በተፈጠረ አለመግባባት በቀረበብህ አቤቱታ ምክንያት ነው ሲል ከደንበኞች
መካከል የቀረበ የቅሬታ ደብዳቤ በማስረጃነት አያይዟል፡፡ ቅሬታ አቅራቢዎች
ተብለው የቀረቡትም 1. "ዩናክ እናት" ሞግዚት ቴ/ሙ/ማ ተቋም 2. Three
AK ቴ/ሙ/ማ ተቋም ናቸው፡፡ ስለዚህም ለዲሲፒሊን ኮሚቴው ውሳኔ አሰጣጥ
ያመች ዘንድ በስራ ሂደት ውስጥ ከነዚሁ ተቋማት ጋር ተፈጥሮ የነበረውን
ግንኙነት ለኮሚቴው ከዚህ በመቀጠል አስረዳለሁ፡፡
1ኛ. ዩናክ እናት ሞግዚት ቴ/ሙ/ማ ተቋም በ 13-11-10 ዓ.ም ተቋሙ በ
care giving Training institute የዕውቅና ፈቃድ በጠየቀው መሰረት
በአቤቱታ መልክ እንጂ የቀረበው በቼክሊሰት በታየው መሰረት
እንዲያስተካክል የተሰጠውን የስትራቴጂክ ጥሰት ለማስተካከል ፍቃደኛ
አለመሆኑን ለመገንዘብ ችያለሁ፡፡ ይኽው እውቅና ፍቃድ ጠያቂ ለመጀመሪያ
ጊዜ ጉዳዩን ለማስጨረስ 20/10/10 ዓ.ም ከቀረበ በኋላ በመጀመሪያ ጉብኝት
ብቻ የታየለት ሲሆን አስተካክሎ ሲጨርስ በተቀጠረው ቀን ሳይመጣ
ቀርቷል፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ በ 13/11/10 ዓ.ም ቢሮ ውስጥ ሲመጣም ያየሁት
ቢሆንም ማስተካከያ የሰጠሁትን ግብረመልስ አስተካክሎ ሳይሆን የቀረበው
ተወካይ ኃላፊ ያልነበረው ኣካል ጋር ነበር ያመራው፡፡ ጉዳዩን የያዝኩለት
ስሆን እኔ ጋር ቀርቦ ማነጋገር ሲገባው ነገርግን በተገላቢጦሽ በስራ ላይ የነበሩ
ሰራተኞች እያዩት እኔን ጥሶ አልፎ የኃላፊ ተወካይ ያልሆነው ጋር እውቅና
ፍቃዱ እንዲሰጠው መጠየቁ ነበር ትልቁ ስህተቱ፡፡ እንደዛም በማድረጉ ነው
ኃላፊ ያልሆነው በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ቢሮ እንድቀርብ ያስጠራኝ፡፡ ሰላም
መስሎኝ እኔም ቢሮ ስቀርብ የጠበቀኝ ጠብ፣ ዛቻና ማስፈራሪያ ነው እንጂ ሌላ
አልነበረም፡፡ እኔም ክፉ መነጋገር ፍቃደኛ ስላልነበርኩ ቢሮውን ጥዬ
የወጣሁት፡፡ ምክንያቱም የምሰራው ለግለሰብ ሳይሆን የወጣውን ሕግ
ለማስፈጸምና ስትራቴጂውንና ፖሊሲውን ተግባራዊ ለማድረግ ነው፡፡ እንጂ
ለእያንዳንዱ የተሳሳተ ግለሰብ ተደራድሬ ገንዘብ ተቀብዬ ጉዳዩን ማስፈጸም
አይደለም የሚል ነበር፡፡ የመጀመሪያው ከሳሽን አስመልክቶ የጻፉት አቶ
ያአብዩ አስመላሽ እምባዮ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የስራ ሂደት በተቋማት
ጥራትና አቅም ግንባታ የስራ ሂደት ጣልቃ በመግባት የማያገባቸውን ውሳኔ
የወሰኑት፡፡ ክሱንም ያቀረቡት እንደሚከተለው ሲሆን ተገልጋይ 10,000 ብር
የቤት ኪራይ ከፍለው በሚል ተገቢውን ወጪ ያወጡ በማስመሰል የማያቁትን
ስራ ላይ ጣልቃ መግባታቸውን የሚያመላክት ብቻ ሳይሆን ስለጽቤታቸው
ፖሊሲ፣ ደንብና መመሪያ በቅጡ የማያቁ መሆኑን የተከበረው የዲሲፒሊን
ኮሚቴ እንዲያውቅልኝ ነው፡፡ በመመሪያው መሰረት ተቋሙ ሥልጠና
የሚያካሂድበት ሕንጻ የባለቤትነትና የይዞታ ማረጋገጫ ወይም ቢያንስ ሁለት
ዓመት የሚያገለግል በውልና ማስረጃ ምዝገባ የፀደቀ ህጋዊ የኪራይ ውል
አላያያዘም፣ ይህ የሚያሳየው አንድተቋም ማሟላት ከሚገባው ማሽነሪ
በተጨማሪ ለቤት ክራይ በሕጉ መሰረት የሁለት አመቱ ክፍያ ማለትም
240,000 ብር ወይም የአንድ አመት ክፍያ ሕጉን እናሻሽል ቢባል እንኳን
120,000 ብር ሊከፍል ሲገባው ተገልጋይ ስለማንገላታት ብሎ የቀረበው
ጽሁፍ ሕግን በመጣስ ያቀረበው ክስ አግባብያለመሆኑ ሳይሆን ተወካይ ኃላፊ
ነኝ ባዩ ያራሱን ስትራቴጂና ፖሊሲ ጠንቅቆ የማያውቅና የሚሰራበትን
መስራቤት የስትራቴጂክ ጥሰት እራሱ አሳይቷል፡፡ በመሆኑም ይህ መቅረብ
የሌለበት በወቅቱ የነበሩት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጉዳዩን በማቅረቤ እንዲፈታ
አድርገዋል፡፡ ጉዳዩንም የምታሟላውን አሟልተህ እውቅና ፍቃድህን መውሰድ
ትችላለህ ብለውም ተመልሶ ሳይመጣ ቀርቷል፡፡ ስለዚህ በዚህ ጉዳይ ልጠየቅ
አይገባም፡፡ በሚል ያቀረብኩት መልስ የዲሲፒሊን ኮሚቴው በጥልቀት ካየ
በኋላ ያለፈና ውሳኔ የተሰጠው በመሆኑ ምስክርነት አያስፈልገኝም በሚል
ውድቅ ነው ያደረገው፡፡
2ኛ. ለ Three AK ቴ/ሙ/ማ ተቋም በ 15-04-2011 ዓ.ም ይኽው ቴ/ሙ/ማ
ተቋም በ household and care giving Training institute የዕውቅና ፈቃድ
ፈልጎ በዕለቱ ሲጠይቅ ማሟላት ያለበትን ማመልከቻ ሳያሟላ ለጉብኝት
መኬዱ የሚታወቅ ነው፡፡
የመጀመሪያው ጉብኝት ጊዜ ያቀረቡት የፕሮጀክት ሰነድ ሳይታይ እውቅና
ጠያቂው ተቋም ለማየት የማይመለከታቸው አካላት እንዲጎበኙ ተደርጓል፡፡
በመሆኑም በመስራቤቱ ውስጥ ያሉም የስራ ባልደረቦች የራሳቸውን ስራ
ከመስራት ይልቅ የሚመለከተው አካል እንዲሰራ አለማድረጋቸው የምንሰራው
ስራ ጥቅም የሚያስገኝ ነው ብለው በማሰብ እኔ የምሰራው ስራ ላይ ጣልቃ
መግባት ተፈጽሟል፡፡ በስታንዳርዱ መሰረት መሟላትና አለማሟላቱን
በዝርዝር ያቀረበውን መጀመሪያ የፕሮፖዛል ማመልከቻ ግምገማም ይሁን
የተቋሙን ጉብኝት ስብሰባ ላይ ስለነበርኩኝ አልተሳተፍኩም ነበር፡፡ በዋናነት
እውቅና የጠየቀው ተቋም መጀመሪያ ያየሁት በ 16-04-2011 ዓ.ም በድጋሚ
የጉብኝት ሊጎበኙ ሲዘጋጁ ነበር፡፡ እውቅና የጠየቀ ተቋም እንዳለ የሰማሁትና
ያቀረቡትን ሰነድ ማየት እንዳለብኝ ለእውቅና ፍቃድ ቡድን አስተባባሪው
የጠየኩት በዚሁ ዕለት ነበር እውቅና ፍቃድ ጠያቂው አካል የሌላ ተቋም ይዞ
የመጣው፡፡ አስተባባሪው በወቅቱ እውቅና ወደጠየቀው ተቋም እንሂድ ሲል
የነበረው ከኔ ውጭ ነበር፡፡ እኔን ያላካተተ ስፐርቪዥን እንሂድ ማለቱን
ባለመስማማቴና በጠየቅኩት መሰረት ያቀረቡትን ፕሮፖዛል ማየት አለብኝ
በማለቴ ለኔ የሰጠኝ፡፡ አሰራሩ መጀመሪያ እኔ ተቋሙ ባቀረበው ፕሮፐዛል
መሰረት ትክክለኝነቱን ከሚመለከተው አካል ጋር ሆኜ ካላረጋገጥኩልህ
ማጽደቅ አትችልም ያልኩትና ችግሩን በተረዳሁበት ቅጽበት ለጉብኝት
እንሂድ ያሉት፡፡ ይህንን ጥያቄ ሳቀርብለት ነበር የፕሮጀክት ሰነድ
ዶክመንቱን የሰጠኝና ለማየት የቻልኩት፡፡
ተቋሙ ያቀረበው ዶክመንት ካየሁ በኋላ ያቀረቡት ፕሮጀክቱ ያልተሟላና
ከሌላ ማለትም ከ ከዊልዳን ቴ/ሙ/ማ ተቋም አራት ገጽ ብቻ አስቀርተው
ምንም የራሳቸውን ሳይሆን የሌላ ተቋም በምንም መልኩ ሳያስተካክሉ
ያቀረቡት ይህ የሚያሳየው በሀገርውስጥም ይሁን በውጭ የሌላአካልን መስረቅ
breach of copyright (Plagiarism) የሚያሳይ ብቻ ሳይሆን የሊላ አካልን
የሰረቁ መሆናቸውን የደረስኩበት፡፡ ዐለም አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ሕግ
የሚያረጋግጠው Rather than include in institutional legislation trainees
rights in discipline and dismissal breach of copyright (Plagiarism)
የሚል ብይን ይሰጠዋል፡፡
በወቅቱ ተቋሙ ላይ አትሄድም ብሎ አስተባባሪው እኔን ገለል ካደረገ በኋላ
አጥብቄ በመጠየቄና ሰነዱን ተቀብዮ በመገምገሜ ስርቆቱን የደረስኩበት፡፡
በመሆኑም ያቀረቡት ፕሮጀክት ከሌላ ተቋም በ Plagiarism የተወሰደ በመሆኑ
አግባብነት እንደሌለው በሕግም ፊት የሚያስጠይቅ መሆኑን የስራ
አስተባባሪውም ይሁን አምጭዎቹን ያሳሰብኩት፡፡ በማሰልጠኛ ተቋሞቻችን
ያልተፈቀደ የሰው ስራ ተማሪዎች የራሳቸው ካደረጉ የሚለው እንደሚከተለው
ነው፡
ይህ አካሄድ በዓለም አቀፍ ሕግም የሚያሳየው Assessors Disciplinary
Hearing (ADH) or, if plagiarism is alleged by the claimer to
Academic Conduct Panel they observer the problem and decide
according to the problem. The TVET institutes Student conduct
Disciplinary Panel Oxford University Student book (2018/19) plan will
decide on more matters that are serious decision. እነደዚህም ስህተት
ተሰርቶ ከባለሀብቶቹጋር መግባባት ተደርሶ ይቅርታ ቢጠይቁም በኋላ ላይ
የቀጠሩት አማካሪ አስተካክሎ እንዲመጣ ባደረኩት መሰረት ዳግም ክፍተት
ያሳየበት ግብረመልስ እንደሚከተለው ሲሆን፡፡ በአጠቃላይ እውቅና ጠያቂው
ተቋም ያቀረበው ፕሮፖዛል ሰነድ ክፍተት ከላይ እንዳስቀመጥኩት ሆኖ ዳግም
ያቀረቡት ፕሮፖዛል ላይ ያየሁትን ክፍተት እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡
Three AK household service and care giving TVET institute. General
Problems related to the project format and formalities:-
 Applied without application letter attached,
 Preliminary section it includes cover pages, table of contents
the project paper itself written errors
 Executive summary/Abstract not clearly presented As before
executive summery brought it is scanty
 Description of the venture (an undertaking risk.)
 Industry analysis
 Development and production
 Where do you get objective, population growth, demand
analysis and rational you are not acknowledging the very first
author?
 Mission of the TVET institution repeated both page 4 and page
8 in the project plan, which is very different, therefore, where is your
mission the first one or the second?
ተቋሙ ላቀረብኩላቸው ስህተት አፌን ለማዘጋት እንስጥህ ላሉት ብር ፍቃደኛ
ስላልሆንኩ ነበር ይህንን በማድረጌ ለጽ/ቤቱ በታማኝነት በማገልገሌ የስራ
ድርሻዮም እነዚህን ነገሮች በሙሉ አጣርቶ በህጉ መሰረት ፍቃድ መስጠት
ነው፡፡ ነገርግን ከላይ የተጠቀሱት ተቋሞች ወይም ቅሬታ አቅራቢዎች
የቴክኒክና ሙያ የሚያቀርባቸውን ፖሊሲ እና እራሳቸው ተቋሞቹ በሕጉ
መሰረት አቅርቡ ተብለው የተጠየቁትን መስፈርቶች ማሟላት ሲገባቸው
ይህንን ከሟሟላት ይልቅ ሌላ አማራጭ በመፈለግ እና እኛ ባልነው መሰረት
ካልተሰራልን በማለት በማስፈራራት ለበላይ አካላት እንናገራለን በማለት
ያልተባሉትን ነገር ለበላይ አካል ተሰደብን፣ ተንጓጠጥንና ተገላመጥን በማለት
ሀሰተኛ ውንጀላ እየፈጠሩ ለጽ/ቤቱ የበላይ አካለት የቅሬታ ደብዳቤ በጽ/ቤት
ውስጥ አስገብተዋል፡፡
ያስገቡት የውሸት ክስ በመንግስት ስራ ተቀጥረው የሚያስፈጽሙ አካላት ጋር
በመሆን ነው የሀገሪቱን ስትራቴጂ ከማስፈጸም ይልቅ ከግለሰብ ጋር በብር
እየተደራደሩ እንዲከሱ የሚያደርጉት፡፡ ሆኖም ግን በአንድ የስራ ሂደት ላይ
አንዳንድ ደንበኞች ሕገወጥ በሆነ መንገድ ጉዳያችን ካልተፈጸመ በማለት
ቅሬታ እንደሚያስገቡ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ይህ መሆኑ እየታወቀ ጽ/ቤቱ
የበላይ ተቆጣጣሪዎች የቀረበላቸውን ቅሬታ ከሁለቱም ወገን መርምረው ውሳኔ
መስጠት ሲችሉ ነበር እኔን ተከሳሽ በማድረግ ለዚሁ ጽ/ቤት በቅንነት
በታማኝነት ያለመድሎ የማገለግል መሆኑን ለማሳየት የሞከርኩት፡፡ ከላይ
ያቀረብኩት እውነታው እየታወቀ በተሳሳተ ያለአዋቂዎች አውቃለሁ ትላለህ
በሚል ይህን ሁሉ ስህተታቸውን ወደክስ ያቀረቡት፡፡
በዋናነት ባለፈው ስድስትና ሰባት አመታት በፊት ጥናት አድርጌ የደንበኛ
እርካታ የሰራሁበት ብቻ ሳይሆን እስካሁን የእውቅና ፍቃድ መስጠት
ከሰራነው በተሻለ መልኩ የሶሻል ሚዲያን በመጠቀም የሰራሁት ተስፋ
የሰነቀው የለውጥ መሪዎቻችን በመምጣታቸው በመበረታታት ነበር
የገባፍላጎት የሰራሁት፡፡ የዳሰሳ ጥናት በኔት ወርልድ አድርጌ የግል ባለሀብት
የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት በሀገር ደረጃ ስልጣን ፕሮፖዛል
እንዲያቀርቡ ሳደርግ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉ ኢንፎርሜሽኑን
እንዲያገኙ በያሉበት ብዥታ እንዳይኖራቸው በእግራቸው ወይም በእጃቸው
እንዳይመጡ ሳይሆን በኔት ወርልድ ኢንፎርሜሽን እንዲያገኙ ያደረግኩት፡፡
ለዚህ እውነተኛ አሰራር የኔሀሳብ ነው የሰረቅከው የሚል አካል ካለ መነጋገር
እንችላለን፡፡ ይህንን የኔን ስራ በከተማደረጃ ብቻ ሳይሆን በሀገር ደረጃ ያንተ
ስራ ሳይሆን እኔ ስራነው የሚል በመረጃ ደረጃ መቅረብና መከራከር
እንችላለን፡፡ እንዲያገኙ ሲፈልጉና ደንቆሮ የሆኑበት አሰራርን እኔ ለህዝብ
በመስራቴ ነበር ዕውቅና ፍቃድ የሰጠናቸው ተቋማት አፈጻጸም ከሌላው
አመት የተሻለ የሆነው፡፡ በዚህ አመት በከተማ ደረጃ የስራ አፈጻጸም ከክፍለ
ከተማዎቹ ሁሉ የተሻለ ክፍለ ከተማ የሆንነው፡፡ በተጨባጭ ምንድን ነው
የሰራችሁት ቢባሉ መልስመስጠት የማይችሉት የሰራውን አካል በመዝረፍ
በስርቆት ላይ የተሰማሩት ኃላፊዋች ምንም ነገር በተጨባጭ ማቅረብ
አንደማይችሉ ዋናማሳያ ነው፡፡ ለአብነት እንኳን ይህችን ያህል በአዲሱ
ማለትም የ 2011 ዓ.ም የስራ ዘመን ከመግባቱ ቀደም ብሎ በሶሻል ሚዲያ
ወደዘርፉ ለሚገቡ ምሁራንና ባለ ሃብቶች ማስተዋወቅ ባደረኩት መሰረት
ወደዘርፉ ለመሳተፍ መጥተው አገልግሎት የጠየቁ 27 የግል ተቋማት የፍላጎት
ቅስቀሳ ባደረኩት መሰረት የተገኙ ሲሆኑ፡፡ ወደዘርፉ ለመሰማራት ቁርጠኛ
ሆነው ፕሮፖዛል ማመልከቻ ያቀረቡ 10 ተቋማት ናቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ
እውቅና ፍቃድ የተሰጣቸው 9 ሲሆኑ፡፡ በወቅቱ አንዱ ብቻ የተቋምነት
የእውቅና ፈቃድ አመልካች በማመልከቱ ሊሰጠው በመጠባበቅ ላይ ያለ ነው፡፡
በወቅቱ የጽ/ቤት ኃላፊ ያቀረቡት የመጀመሪያ ከሳሽ ብለው ከዚሁ ዝርዝር
ውስጥ እሳቸውም ተቋሙም የሌሉ ሲሆን ተመዝጋቢዎቹ ሁሉም ከአዲስ አበባ
ቴ/ሙ/ቢሮ በቀረበው አቅጣጫ መሰረት የተመዘገቡ ናቸው፡፡
መልካም በሆነ ከሰራኋቸው ስራዎች ውስጥ ሊላው በሚጠነስሰው ሴራ ሳሆን
በተጨባጭ ለተጠያቂነት ይረዳ ዘንድ የተገልጋይ እርካታን አስመልክቶ
የሰራሁት ስራ ነበር፡፡ ይህንን ስራ ስሰራ ኃላፊ ደስ ሊለው ሲገባ የእርካታ
መለኪያ እንዳላስሞላ በስራሂደቷ ጫና ቢደረግብኝም በየጊዜው ለማስሞላት
ፎርማቶቹን በማበልጸግ አዘጋጅቼ በመጠየቅ ላይ ስለነበርኩኝ የ2011 ዓ.ም
የግማሽ ዓመትም ሁን የዚህ አመት አፈጻጸም ሪፖርት ለጽ/ቤቱ ያቀረብኩት
ብቸኛ የጽ/ቤቱ ባለሙያ መሆኔም እንዲታወቅልኝ በዚህ አጋጣሚ
እገልጻለሁ፡፡ ኃላፊ ተብየዋ ሁለት ድግሪ አለኝ ብትልም እንደዚህ በተጨባጭ
ማሳየት አለመቻሏ የተመረቀችበትን ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ብቻ
የምታሰድብ ብቻ ሳትሆን ነገሮችን በጥናትና ምርምር ለመፍታት
እንደማታስብ የሚያስረዳ ነው፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ እንዲሆን ከላይ ያቀረብኩት
እውቅና ፈቃድ የጠየቁና የተሰጣቸው ብቻ ሳይሆን በሁለት ዙር የተቋም
ምዘና የመጡና ስለተገልጋይ እርካታ የሰጡትን የተገልጋይ እርካታ
ግብረመልስ ማየት ብቻ ምስክር ነው፡፡ አገልግሎት ጠይቀው ለሚመጡ
ተገልጋዮች በሙሉ የተገልጋይ እርካታ ፎርማቱን በማዘጋጀትና በየጊዜው
እንዲሞሉ ሳሳስብ በስራሂደቷ አማካኝነት እንዳላስሞላ ማደናቀፍ በእማኝ ፊት
የገጠመኝ ቢሆንም ወደኋላ ሳልል ተግባራዊ አድርጊለሁ፡፡ ይኼውም
አገልግሎት ፈልገው የመጡትን ደንንበኞች የደንበኛ እርካታ እንዳላስሞላ
በአደባባይ በተገልጋዮችና በስራ ባልደረቦች ፊት ጭቅጭቅ መፍጠሯን
እንዲታወቅልኝ እጠይቃለሁ፡፡ ችግር መፍታት የሚቻለው በሚጠነሰስ ሴራ
ሳይሆን በስታንዳርድ መሰረት ነው፡፡ ይህንንም አሰራሬን እንደሚከተለው
አቀርባለሁ፡-
እንደዛም ተግዳሮት ኖሮ የአገልግሎት ፈልገው የመጡት ደንበኞች እርካታ
አስሞልቼ ለመጨረሻው ትንተና ደርሼለሁ፡፡ የደንበኞች እርካታ መስፈርቶቹ
በ4 የተከፈሉ ሲሆን እነሱም ከ50% በታች ዝቅተኛ፣ ከ50%-60% መካከለኛ፣
ከ60%- እስከ 80% ከፍተኛና እና ከ80%- እስከ 100% በጣም ከፍተኛ በሚል
ውጤት የያዘ ነበር አገልግሎት ፈላጊውን በስራዮ አፈጻጸም ብቻ ሳይሆን
የምታቀርቡት ተግዳሮት ካለ በሚል የሚሰጡኝን ውጤት ያለምንም ተጽእኖ
እንዲሰጡኝ ያደረኩት፡፡
በዚህ መሰረት የተቋማቱን የእርካታ መለኪያ ሰርቼ ያቀረብኩኝ ሲሆን ከ28
አገልግሎት ጠያቂዎች ውስጥ አገልግሎት አሰጣጣችሁ እጅግ በጣም ጥሩ ነው
ያሉ 23 መልስ ሰጪዎች (82%) የሰጡ ሲሆኑ፡፡ በጣም ጥሩ ነው ያሉ ከ5
መልስ መላሾች ማለትም (17.9%) ይህል የሚያሳየው አንድ ደረጃ ዝቅ ስላለ
በአማካኝ አፈጻጸም (8.95%) ሲሆን በአጠቃላይ ከ28 አገልግሎት ፈልገው
ከመጡ በድምሩ የረኩ ደንበኞች ከመቶ በፐርሰንት (90.95%) ደንበኞቻችን
እረክተው መሄዳቸውን ትንተናውን ሰርቼ ለስራሂደት ያቀረብኩኝ መሆኔንና
በስድስት ወርና በመጨረሻም የአመቱ አፈጻጸም የስራ አፈጻጸም ግምገማ
ያቀረብኩ መሆኔን ለመግለጽ እወዳለሁ፡፡ በመቀጠል በግማሽ አመት ሪፖርት
ውስጥ መካከለኛና ዝቅተኛ ማለትም ከ50% በታች ውጤት የሰጠ ተቋም
እንደሌለ አሳውቃለሁ፡፡ በአጠቃላይ ከክሱ ጋር የቀረቡት የከሳሽ ማስረጃዎች
ከላይየቀረቡት ማረጋገጫሲሆኑ፡፡ ከሳሽ ያቀረቡት ቃለጉ-ባኤ ፎቶ ኮፒ ቅደም
ተከተል ያልጠበቀ፣ የተደጋገመ፣ በግልጽ የማይታዩ እና ስለእኔ የሚገልጹ
መሆናቸውን ለማረጋገጥና ለመለየት ያልቻልኩኝ ስለሆነ በነዚህም ላይ ምላሽ
መስጠት አስቸጋሪ ስለሆነ በግልጽ የሚታይና የኔ የሆነ ስህተት መሆኑ
የተረጋገጠ ማስረጃ ከተሰጠኝ ወደፊት መልስ የምሰጥበት መሆኑን
እገልጻለሁ፡፡ እንዲሁም፡-
በወቅቱ ለከሳሽና ለጽ/ቤቱ ማለትም በተራ ቁጥር 2 ለተቀመጡትና
በተራቁጥር 1 ለጽ/ቤቱም ይሁን ለከሳሽ ላቀረቡት ቅሬታ አቅራቢ የተሰጡ
ግብረመልሶች አባሪ በእጄ የሚገኙ በመሆኑ ለዲሲፕሊን ኮሚቴ አስፈላጊ ከሆነ
በተጠየኩኝ ጊዜ የማቀርብ መሆኑን እየገለጽኩኝ፡፡ ዲሲፕሊን ኮሚቴው
ከበፊት ጀምሮ የእውቅና ፍቃድ አባላት የፈጸሙት ስህተትና በተደጋጋሚ
ይቅርታ የጠየቁበትን ክስ ሳልጥል በhttp://www.slideshare.net berhanu
tadess uploads on law በሚል ማግኘት የሚችሉ መሆናቸውን እገልጻለሁ፡፡
በመሆኑም ያለማሳያ በስራ ምክንያት የተፈጠሩ አለመግባባቶችን እንደቂም
በመያዝ ተገልጋዮችን ክሰሱ በማለት የግል ቂምን መወጫ አጋጣሚ
በመጠቀም በአስተዳደር ብቻ ተነጋግሮ ሊፈታ የሚችለውን ጉዳይ ሆን ብሎ
ግለሰብን ለመጉዳት በታሰበ መልኩ ለዲሲፒሊን ኮሚቴ ማቅረብ ብቻ ሳይሆን
የተፈጸመብኝ የስራ ሂደቷ ጾታዋን መሰረት በማድረግ ያቀረበችው ክስ በኃላፊ
ስለተከሰሰ እንዲባረርልኝ ብላ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ያስገባቸው፡፡ ይህንን
ሁሉ ስህተት የፈጠረችው ኃላፊዋ ጋር የቀድሞ ኃላፊ የነበረውና አሁን ጥጉን
የያዘው የልተገባ ግንኙነት እንዳላቸው የሚያስታውቅባት እማራለሁ በሚል
የሄደችበት ሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ በስራ አፈጻጸሟ የተሻለች እንድትሆን
ሲያደርጋት አንድ ተኩል ስራ ቦታላይ ተኝቼ እሷ አራት ተኩል ገብታ በዛኑ
እለት እንተ አልሰራችሁም በሚል ሲገመግም የነበረው ተወካይ የጽ/ቤት ኃላፊ
ያልሆነው ለሷግን እዛውላይ 99 ከመቶ የሰጣትና ሁለት አመት የሚፈጀውን
የማስተርስ ትምህርት ሶስት አመት ሙሉ አንቀላፍታ የመጣችውና ስራውን
ሁሉ ዝብርቅርቅ ያደረገችው፡፡ ሁላችን የወረዳ ኃላፊ በነበርንበት ጊዜ ኃላፊ
ለመሆን የምትስገበገበው ካቢኔ (ካድሬ ሁና በስራ አፈጻጸም ዝቅተኛ ስለነበረች
የተባረረች ነች፡፡ ይህች በዝርፌያ ውስጥ የተሰማራች ክፉውንና መጥፎውን
መለየት የማትችል ክሽፍ፣ ስግብግብና ዘራፊ ኃላፊ መሆን የማይገባት
መሀደሬላይ የሚገኘውን የኔን የስራ አፈጻ 75 ፐርሰንት ስትሰጣኝ ለሷ 97
ፐርሰንት የሰጠችው፡፡ ይህ በንዲህ እንዳለ የክፍለ ከተማው የዲስፕሊን
ኮሚቴው የፍርድ ውጤት ክሱን ውድቅ ነው ያደረገው፡፡ ነገርግን ሕጋዊ
ኃላፊነቷን በሕገወጥ መልኩ ተጠቅማ ተቋም ለሰረቀው ፕሮፖዛል እኔ
እንደተሳሳትኩ የጻፈችው የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ
የጻፈችው የመሃደርጥራትላይ ነጥብ አስጥሎኛል፡፡ የስራ አፈጻጸምንም
አስመልክቶ በተመሳሳይ ህጋዊ ስልጣኗን በሕገወጥ መልኩ ተጠቅማ
የስራውጤቴን ሳታሳየኝ ወደ ውድድር የላከች ሲሆን በወቅቱ ላለቃዮ ሪፖርት
ስላደረኩኝ 75 ፐርሰንት 87 ፐርሰንት ስትሰጥ ሳታሳየኝ አሁንም ልካዋለች፡፡
ለራሷየሰጠችው ውጤት ግን በእጇየሰጠች ስለሆነ 97 ፐርሰንት ሰጥጣለች፡፡
በመሆኑም እሷበድንቁርና የምታበላሸውን እቅተኛ የስራ አፈጻጸም ውጤት
እንዳልከሳት ሳታሳውቀኝ ዝቅተና የስራ አፈጻጸም ስለሰጠቺኝ የፈለኩት ደረጃ
እንዳልደርስ አድርጋኛለች፡፡
የተሳሳቱት ስህተት ንጽህን የከሰሱት ክስ ውድቅየተደረገባቸው ብቻ ሳይሆን
የሰሩት ስህተት ሕጋዊ ደንበኞችን ማሳሳ ነበር፡፡
የአዲስ እውቅና አሰጣጥ ማዛባት
አዲስ የእውቅና ፍቃድ ፈልጋ በመምጣታቸው በድራቢ የተሰጠው የስም
አሰጣጥ ላይ የተፈጠረውን ስህተት አስመልክቶ በትምህርቱ መስክ እየሰራች
እስከሆነ ድረስ ሰሟ ሊወሰድባት አይገባም የሚል ነበር፡፡ በመሆኔም የስራ
ባልደረቦቼን ተው ይሄ ነገር የመጀመሪያዋ ባለቤቷ በጋዜጣ አሳውጃለች
በመሆኑም እያለች ለሌላ ሰው አሳልፋችሁ መስጠት አትችሉም እያልኩ ነው
ስያሜውን በድጋሚ ለአዲስ ተቋም የሰጡት፡፡ ከዚህ በፊት ስታሰለጥንበት
የነበረው ዶክመንትም ሆነ ከመዘጋቱ በፊት ሰልጣኞቹ መሰልጠናቸውን
ለማረጋገጥ የሚመጡ ሰልጣኞች አሉ ስሙን ለሌላ መስጠት የለባችሁም
እያልኩ ነው ስሙን ያስተላለፋችሁት ያልኳቸው፡፡ አሁንም ችግር እየፈጠረ
ያለው በተደራቢ ስሙ የተሰጠው ተቋም ሲሰለጥኑ የነበሩ ሰልጣኞች
መሰልጠናቸውን ለማረጋገጥ ቴ/ሙ ጽ/ቤት ሲመጡ በበፊቱ የእውቅና ፍቃድ
ከወሰደው ተቋም ጋር ግጭት እየፈጠረ በመሆኑ ነው (የየትኛው እናት
ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ) በሚል ተማሪዎቹ የሰለጠኑበት እያምታታ ያለው፡፡
የተቋሙ ስያሜ መስተካከል አለበት እያልኳቸው ተመሳሳይ ስም በድፍረት
ለአዲሱ ተቋም ሰጥተው አሁን ከሁለቱም ተቋም መሰልጠናቸውን
የሚያረጋግጥ መሀተም እንዲደረግላቸው ሲመጡ እናት የቴክኒክና ሙያ
ማሰልጠኛ ሰልጣኞች ሁለት ተቋም ሰልጣኞችና ተመራቂዎች በመሆናቸው
ስህተቱን የጎላ ያደርገዋል፡፡
በመሆኑም ስያሜው የተወሰደበት ተቋም አገልግሎት ጠይቃ ስትመጣ ለምን
መጣሽ በማለት ማመናጨቅና ማጉላላት ደርሶባታል፡፡ በደረሰባት በደል ክስ
አላቀረበችም፡፡ ምክንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ የደረሰባትን በደል እኔ
ባቀረብኩላት የእርካታ መለኪያ የደረሰባትን መጉላላት የጻፈች ቢሆንም
ነገርግን ባቀረብኩት ቅሬታ የሚፈታ አካል አለ በሚል ክስ ለማቅረብም
አልፈለገችም፡፡
ዕውቅና ፈቃድ ለመጠየቅ የመጣችው ባለጉዳይ የግል ቴክኒክና ሙያ ተቋም
በነበራት የበፊት ስም መሰረት ለመክፈት ፈልጋ ስትመጣ የተሰራ ወንጀል
ስለነበር ማመናጨቁ የተከሰተው፡፡ ይንን ሚስጥር ከኔ እኩል የሚያቁት
አስተባባሪውና የስራ ባልደረባዮ ሲሆን የስራ ሂደት ኃላፊ ነኝ ባይ ምንም
አታውቅም ነበር፡፡ በመሆኑም ምንም የስራ ሂደቷ አታቅም በሚል ነበር ሴራ
በመጠንሰስ እስከዛሬ ይዞት የማያውቀውን ቃለጉባኤ የያዘው፡፡ በመሆኑም
የቀረበላት ገመድ ውስጥ እንድትገባ ሲያደርጋት እኔ እንሰብሰብ ያልኳቸውን
ትተው የራሱ እኩይ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ሲሰበስቡ እኔም ስብሰባውን
የፈለኩት በመሆኔ ላነሳው የፈለኩት የዚሁ ተቋም በቃለ-ጉባኤ አጀንዳ
እንዲያዝልኝ ብጠይቅም ተከለከልኩኝ፡፡ በመሆኑም እስከዛሬ ሳይሰበስቡ
በእለቱ የሴራጥንሰሳውን ስለማውቀው ቃለጉባኤላይ ውሳኔውን አልቀበልም
በሚል አልፈርምም ያልኩት፡፡
ይህው የተበየነበት ተቋም ኃላፊና ዋና ስራ አስኪያጂ ስትሆን፡፡ በ1960 ዓ.ም
ዎቹ ውስጥ ድግሪዋን የያዘች አንጋፋ የግል ማስተማሪያ ትቤትና ቴክኒክና
ሙያ ተቋም ነች፡፡ በትምህርትና ስልጠና ለ25 አመታት በግሉ
ኢንቨስትመንት ያገለገለች ስትሆን ይህም በሚቀጥለው ዓመት (silver jubilee)
ዋን ታከብራለች፡፡ በመሆኑም ሀገሪቱን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ከ ኬጂ እስከ
ዩኒቨርስቲ በመክፈት እያገለገለች ያለች ታላቅ ሰው ነች፡፡ የተዘረፈችውን
ስም እንድታስመልስ እስካሁን አለመክሰሷ አስገራሚ ነው፡፡ ይህንን ወንጀል
የሰሩ መጠየቅ እንዳለባቸው መታመን አለበት፡፡ በስም መሰረቅ ዙሪያ ህጉስ
ምን ይላል፡፡
The institution can allege the looting of the name following trade
mark or patent rite it is a specific grant of ownership of an institute,
it’s also an incident a declaration issued by a government agencies
declaring institute the inventor of a new invention having a privilege
of stopping others from making, using or selling the claimed name.
በመሆኑም እነዚህ ኃላፊ መሆን ሳይገባቸው ስልጣኑን በመያዛቸው ለዚህ ሁሉ
ጥፋት መንስኤ ሆነዋል፡፡ ከዚህ በፊት በሰሩት ስህተት ፍርድቤት
እየተመላለሱ ያሉ ሲሆን በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀርበው መጠየቅ አለባቸው
የምለው በደልፈጸሙ የምለው ይህችን ተቋም ብቻ አይደለም መሻሻላቸው
እየታወቀ ማሰልጠኛነታቸው ብቻ ሳይሆን ስታንዳርዱን ስላሟሉ የሲኦሲ
መአከል የነበሩ እንዲዘጉ የተደረጉ የግል ተቋማትን ጭምር ነው፡፡
እነዚህ ያቀረብኳቸው ጥፋቶች ሲሆኑ ሌላው ከመመሪያና ደንብ ውጭ የተሰሩ
ስህተቶች በርካታ ናቸው፡፡ በተቀመጠው ፕሮሲጀር ስለማይሰራ የተመደበው
አስተባባሪ አንብቦ እውቅና እንደማይሰጥ የሚያሳብቅበት የዳቦ ቤት ፍቃድ
በፕሮፖዛሉ ያቀረበ አዲስ እውቅና ፍቃድ ጠያቂ ተቋም የቴክኒክና ሙያ
ማሰልጠኛ ተቋም ጭምር እንዲያስተካክል ሳይደረግ እውቅና ሲሰጠው
መታዘብ ችያለሁ፡፡ አስተባባሪውን ያልኩት ይህ አሰራር ትክክል አይደለም፡፡
የአሰራር ቅደም ተከተል መፍጠር አልቻልክም፡፡ በመመሪያው የወጣውን
የምሰጥህን ቅደምተከተል የምትሰማ ከሆነ ከችግሩ መውጣት ትችላለህ
ብየዋለሁ፡፡ የማይቆጨኝ የአሰራር ቅደም ተከተሉን መመሪያው የሚለውን
ተመርኩዤ በጠረዼዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን እንነጋገር ብለውም ፍቃደኛ ሳይሆን
ቀርቷል፡፡ ወደሶሻል ሚዲያውም እንዲቀላቀል አድርጌውም አሰራሩን
ብለጥፍለተም የሰጠሁትን መረጃ ለመተግበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ይህ ሁሉ
ከባድ ስህተት ሊፈጠር ችሏል፡፡ ከጥፋታቸው ውስጥ ለምሳሌነት ያቀረብኩት
ሁለት ብቻ ያአሰራር ከባድ ግድፈት ሲሆን የወንጀሉ ስፋት ከዚህ በኋላ
በቴክኔክና ሙያ ጽ/ቤት ተመልሰው የእውቅና ፍቃድ (regulatory) እንዳይሰሩ
ብቻ ሳይሆን የሚያደርጋቸው የሚጠይቃቸው ካለ በወንጀልም
ያስጠይቃቸዋል፡፡ በአዲስ አበባ ደረጃ የሚፈጠረውን የአፈጻጸም ችግር
ሰራተኛ እንዲባረር ሳይሆን በስልጠና እንዲፈቱ ሀሳብ ያቀረብኩኝ መሆኔን
ለማረጋገጥ በslideshare.net berhanu tadesse upload on PMI ብቻ ማየት
በቂ ነው፡፡
የኦዲት ይደረግልኝ ጥያቄ በጉለሌ ክፍለ ከተማ
በአመራር ላይ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች የህሌና ግሽበት፣ እራስ ወዳድነትና
ስግብግብነት እየተጸናወታቸው መጥቷል
ይህ ጽሁፋ ግንቦት 1 2011 ዓ.ም ተጀምሮ በግንቦት 8 2011 ዓ.ም ተጠናቀቀ
……………………………………………………………………………………
መግቢያ
የኦዲት ይደረግልኝ ጥያቄ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚል መግቢያ የተጻፈ የቢሮ
ውስጥ ጉድ በጉለሌ የጤና ጽ/ቤት በአመራር ላይ ያሉ የመንግስት
ሰራተኞችና የበታች ሰራተኞች እኩይ ትብብር፣ የህሌና ግሽበት፣ እራስ
ወዳድነትና ስግብግብነት እየተጸናወታቸው መጥቷል በሚል መግቢያ የተጻፈ
ሲሆን በስሩ የስልጠና እና የአበል ክፍያ ምዝበራ በጽ/ቤታችን፣ የጤና ጽ/ቤት
የስልጠና እና ክፍያ ስህተት ጉዳይ ውጤታማ እንድሆን ማድረጉ፣ ጉዞና
አርባምንጭና ለውጥ አራማጅ የፋይናንስ ኃላፊ በሚል የተሰናዳ ነው፡፡
1. የቢሮ ውስጥ ጉድ በጉለሌ
ከላይ በርዕሱ እንደገለጽኩት በአመራር ላይ ያሉ ስል የጽ/ቤት ኃላፊዎች፣
የስራ ሂደትና የቡድን መሪዋችን ሲሆን አንዳንድ ሰራተኞችም ኃላፊዎች
የሚሰሩትን እኩያ ተግባር ተባባሪ ስለሆኑ በየጽ/ቤቱ ቁጥራቸው ከፍተኛ
ያደርገዋል፡፡ በየጽ/ቤቶቹ ሕሌና በሌላቸው ሰራተኞች የሚታየው ዝርፊያ
እየበዛ መጥቷል፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ የሚሆነው በያዝነው አመት ሂሳብ
ክፍሎቻችን ያልተገባ አበል አከፋፈል ኦዲት ቢደረጉ ዝርፊያውን በግልጽ
የሚያሳይ ነው፡፡
እነሆ ባለፈው ሳምንት እንኳን ከጽ/ቤታችን ወደ አርባምንጭ ለልምድ
ልውውጥ አንሄዳለን ያለ እካል በሚጓዙበት የ 20ና 25 ቀን በታሪፉ መሰረት
አበል እንክት አድርገው ክበሉ በኋላ የሚጓዙበትን ዓላማ የሄዱ አስመስለው
ተመልሰው መጥተዋል። ለጉዞ የሄዱ አስመስለው አንድ ቀን ከስራ ከቀሩ በኋላ
በሚቀጥለው ቀን በመግባት ሌላ አበል ጽ/ቤት ውስጥ አዘጋጅተው እደገና
ይበላሉ፡፡
የሄዱበትን ስራ ሳይጨርሱ የተመለሱበት ምክንያት ቢሮውስጥ ውስጥ
የነበሩትን ባለሙያዎች እንደእቃ በመቁጠር ምንም አያመጡም ብለው ከጉዞ
በማስቀረት የራሳቸውን ጥቅም ለማሳካት ነበር፡፡
የሄዱበትን ስራ ሳይጨርሱ የተመለሱበት ምክንያት ቢሮ ውስጥ የነበሩትን
ባለሙያዎች እንደ እቃ በመቁጠር ምንም አያመጡም ብለው ከጉዞ
በማስቀረት የራሳቸውን ጥቅም ለማሳካት ነበር፡፡
1.1 የአበል ክፍያ ምዝበራ በጽ/ቤታችን
የጽ/ቤት ሰራተኞች / the office workers/ የተላኩበት አላማ ልምድ
እንዲቀስሙ እንጂ እዚህም እዚያም ብር እንዲያግበሰብሱ አይደለም። የነሱ
አካሄድ የሚያሳየው ስራ ለመስራት ሳይሆን እራስ ወዳድነትና ስግብግብነትን
መሆናቸውን የሚያመላክት ነው። ስራ አለን ብለው ከመንገድ ሲመለሱ ለስራ
ሳይሆን ብር እንዳያመልጣቸው ለመቀራመት በመሆኑ አለማፈራቸውን
ያመለክታል፡፡ ባለፈው ጊዜ እንኳን ለክቡርነትህ በከፈትኩት ግሩፕ የክስ
ምክንያት ሆኖ መቅረብ የሌለበት ክስ ከሰውኝ ነበር፡፡ ነገርግን መጨረሻቸው
ከሳሾችና የውሸት ምስክሮቻቸው እራሳቸው ተከሳሽ ሆነው በመቅረባቸው እነሆ
በዲሲፒሊን ኮሚቴው ተፈርዶባቸው ፍርድቤት ይግባኝ ብለው ይመላለሳሉ።
አዎ እነሆ በክፍለከተማው በዲሲፕሊን ኮሚቴ የቀረበባቸውን ክስ ማስተባበል
ባለመቻላቸው ተፈርዶባቸው ይግባኝ ጠይቀው ፍርድ ቤት እየተመላለሱ
ነበር፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የቅርብ ኃላፊ ተብየዋ ሕጋዊ ስልጣኗን በህገወጥ መልኩ
በመጠቀም የግል መሀደሬን ለማበላሸት በማሰብ ጾታን እንደ መሸፈኛ
በመጠቀም የማስጠንቀቅያ ጽሁፍ በደብዳቤ መልክ እንዲደርሰኝ
አድርጋለች፡፡ እኔ ልክሰሳቸው ብል በበርካታ ነገር ማለትም በሰነድ የተረጋገጠ
ዝርፊያ ከሷ ጀምሮ ባልደረቦቿም ጭምር በመዘፈቃቸው ጉዳዩን አሳይቼ
አስይዛቸው ነበር፡፡ይህንን ሕገወጥ ስራቸውን ለማጋለጥ ፈርቻቸው ወይም
በሌላ ነገር ሳይሆን ስራ ስለሚበዛብኝ ነው ዝም ያልኩት፡፡ ስለ ስራ ስናገር
በኔበኩል ስለሰራሁ የምኮራበት ነው፡፡ ነገርግን እነሱ ግን እንደስራ
የማይቆጥሩት ስለሆነ በጣም ይገርመኛል ያሳዝነኛልም፡፡
እኔ እየሰራሁ ያውም ያምሰራው ስራ ተጨባጭ የሆነ ሳለ ነገርግን እንደስራ
አይቆጥሩትም፡፡ ምክንያቱም ብዙ ጥቅማጥቅም ማግኘት ያለበት የሰራሰው
መሆኑ እየታወቀ በርካታ ጊዜ ስራዮን ወስደው ክፍያ ሲቀበሉበት
ተመልክቻለሁ፡፡ በሚያሳዝን መልኩ የሰሩበትን ስራ መረጃ ማቅረብ
የማይችሉ የስራ ባልደረቦቼ ከኔየተሻለ የስራ አፈጻጸም በችሮታ ሲሰጧቸው
ለኔ በተጨባጭ ለሰራሁት ግን ዝቅተኛ ውጤት ሲሰጡኝ የኖሩትና አሁንም
ለአዲሱ ምደባ ዝቅተኛ የስራ አፈጻፅም የሰጡኝ፡፡ በወቅቱ ያልካቸው ማርክ
እንደሚለምን ተማሪ በሰጣችሁኝ ዝቅተኛ ውጤት አልከራከርም፡፡ አሁንም
እንደተማሪ ውጤት ማርክ ጨምሩልኝ አልልም፡፡ የሚያሳዝነኝ ስራ ያልሰሩ
ሰዎች በዚህ ባልተገባና ከሰሩት ይልቅ አብላጫ የስራ አፈጻፀም የተሰጣቸው
በመሆኑ የተሻለ ቦታ ተመድበው ስራ ሲበድሉ፣ ሲያበላሹና ኃላፊነት
ሲያጓድሉ ማየት የተለመደ ሆኗል፡፡
የተሳሳቱት በርካታ ነገሮች ሲሆኑ እነሱ በችኩልነትና ሆን ብለው መረጃ
ማቅረብ በማይችሉበት ነገር ክስ ቢያቀርቡብኝም ነገርግን እነሱን ለመክሰስ
እኔ ያጠፉትን ነገር ስመዝ የምውል ሰው አይደለሁም። አሁን ግን በዛ! በስራ
ስም ሕጋዊ በማስመሰል ዝርፊያ እየተንሰራፍ መጥቷል። በዚህ አመት ብቻ
እንኳን የውሎ አበልን አስመልክቶ እቢሯችን ስብሰባ እያለ ከሌላ ቢሮ ጋ
በአንድ ቀን የተያዘ በመሆኑ ከሁለት ሺ ብር በላይ ድጋሚ አበል ስለሆነ
አልበላም ብያለሁ። ምክንያቱም በቀን ውስጥ ሁለትና ሶስት አበል መብላትና
የማይመለከታቸው ሰዋችን ስም እያስገቡ ከፍተኛ የመንግስት በጀት መዝረፍ
ወንጀል እየሰሩ ስለሆነ ነው። የህዝብ ንቅናቄ ብለው ከ 600 እስከ 800 ምንም
ስብሰባ ሳያደርጉ ብሩን አውጥተው የተከፋፈሉም እንዳሉ የሚታወቅ ነው፡፡
በየመንገዱ የወደቁ ሰዋችና ተምረው መድረሻ ያጡ ዜጎች ባሉበት ድሀ ሀገር
ሕገወጥ የህዝብና የመንግስት ገንዘብ አልበላም ብያለሁ።
ክቡርነትህ እነዚህን ነቀርሳዋች ጥጋቸውን መያዝ አለባቸው። ይህ መረጃ
ምንም ስህተት የለውም። ከዚህ በፊት ፀረ ሙስና ሳመለክት ሰሚ አጥቻለሁ
እኔም ለእንግልት ለቤተሰቤ ስደት ተዳርጌለሁ፡፡ በተጨማሪም እራሴም
ተጎድቼበታለሁ። በዋናው ቤተሰቤም ሀቀኛና ብሎም ድሀ በመሆኔ ጥላቻና
ማገለል ደርሶብኛል፡፡ ይህው ዋናው ቤተሰቤ ለራሱ የማይሆን በሚል
ከሰራሁላቸው ቤትም ጭምር እንደወጣአድርገዋል፡፡
እየሰራሁበት ባለው መስራቤት በጣም ደስ ያለኝ አሁን ባለፈው ሳምንት
የተከሰተና ችግርና አቤቱታ ባቀረብኩት መሰረት ከእኛ ጽ/ቤት ውጭ የሆነው
የክፍለ ከተማው የፋይናንስ ኃላፊ ትክክለኛ ብይን የሰጠው ኃላፊ ነው
ያስደሰተኝ፡፡ ነገሩ እነደዚህ ነው፤
ለምን የሰለጠነበትን ቀን ብቻ እንድትሰጠው ሲጠይቅህ እንቢ አልሰጥም
አልክ? በሚል ትክክለኛ አስተሳሰብ በመሆኑ በተቆርቋሪነት ጠይቋልኛ
ትክክለኛ ውሳኔ የወሰነውን ኃላፊ ነው፡፡ ስልጠናውን ያዘጋጀውን አካል
አንተለመዝረፍ በምታስበው ጭንቅላት እንዲያስብ የምታስገድደው ብሎ
ካስደነገጠልኝ በኋላ ነበር መሳሳታቸውን የተረዱት፡፡ ይህ ችግር የእናንተ
የልተገባ በህሪና የዝርፊያ እቅድ እንጂ እሱ ያቀረበው ጥያቄ ተገቢ ጥያቄ
ነው፡፡ ስልጠናውን ያዘጋጁትንና አሰልጥነው የአንድቀን ብቻ አንከፍልም
ያሉትን ያስደነገጠልኝ፡፡
አሁን ይቅርታ ጠይቃችሁትና አመስግናችሁ አልወስድም ያለውን የአንድ ቀን
ቀንሳችሁ ይገባኛል ብሎ የፈረመበትን ብቻ ስጡት ያላቸው፡፡
ለነገሩ እዚህ ላይ እንድወስድ የተደረገው ከሁለቱም ጽ/ቤት አራት መቶ ብር
ሲሆን፡፡ አልቀበልም ያልኩት ከሁለቱም ጽ/ቤት 200 ብር ነበረር፡፡ ይህ
ማለት ሁለት መቶውን ብቻ እንጂ ተጨማሪውን ሁለት መቶ ብር
አለወሰድኩም ነበር ያልኩት፡፡ ብሩን ብቀበል ይጠቅመኛነበር፤ ነገርግን
ያልተገባ ስለሆነ ለኽሌናዬ ይከብደኛል፡፡ ይገባኛል ያልኩትን ከአራት መቶ
ብር ውስጥ ሁለት መቶ ብር ብቻ ነው በሚል ከሁለቱም ጽ/ቤት
የተቀበልኩት፡፡ አመቱን ሙሉ ሲዘረፍ የነበረው የመንግስት ብር እኔ እንኳን
አይገባኝም አልቀበልም ሁለት ቦታ ስለሆነ ያልኩት አጠቃላዩ ቢደመር
ከሁለት ሺ ስምንት መቶ ብር በላይ ነው፡፡
ይህንን የኔን ስም ተከትሎ በሁለቱም ፋይናንስ (የዋና ስራ አስፈጻሚና
የአቅምግንባታ ፑል) የተወሰዱትን ብሮች ኦዲተር ቢያጣራ እርግጠኛ ነኝ
በሚሊዮን የሚቆጠር ብር ዝርፊያ ተፈጽሟል፡፡ በእርግጠኝነት በርካታ ብር
እንደሚበላ የሚያመለክተው የህዝብ ንቅናቄ ስብሰባ ሰበብ በየሆቴሉ
የሚፈሰውና ከ600 መቶ እስከ 800 መቶ ባላነሰ ባለድርሻ አካላት ስብሰባ
አካሂደናል ብለው ሳይሰበሰቡ በአየር ላይ ብሩን የሚበሉት፡፡ ከተቋምና
ኮሌጆች ጋር ሳይሰሩ ኃላፊነታቸውን ከለላ በማድረግ የሚወስዱትም ብር
ከፍተኛ ነው፡፡
በዋናነት ይህ ጉዳይ የተነሳበት ባለፈው ሳምንት አርባ-ምንጭ ለልምድ
ልውውጥ የሄደ ግሩፕ ነበር፡፡
እንሄዳለን ያሉት የስራ ኃላፊዎች በጉብኝት የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ከአዲስ አበባ
ሳይወጡ አቋርጠው ከተመለሱ በኋላ ፕሮፖዛል ሰርተው በስብሰባ መልክ
ድጋሚ ብር ለማግበስበስ ታስቦ የተተገበረ ሕገወጥ ስራ ነበረ የሰሩት፡፡ ጽ/ቤት
ውስጥ እንደ እቃ በመቁጠር ጥለውት የሄዱት የስራ ባልደረባ የፈጸሙት
ሕገወጥ ተግባር በጣም በማዘን በዝምታ እየታለፈ ነበር፡፡ ለኔ ክስተቱ
የተለመደ በመሆኑ በዝምታ ነበር ያለፍኩት፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ የሚሆነው ቢሮ
ውስጥ የነበርኩት እኔና አንድ ምስኪን ልጅ ነበር፡፡ ጽ/ቤት ውስጥ በመሆን
የሚመጡትን ደብዳቤዎች ስቀበል የነበርኩት እኔው ነበርኩኝ፡፡ ጸሃፊዎች
ሳይቀር ከአንዷ ጸሃፊ የግማሽ ፈቃድ በቀር ሌሎቹ ያለፍቃድ ቢሮ ውስጥ
አልነበሩም፡፡
በዚህ የተነሳ ለልምድ ልውውጥ እንደሄዱ ቤሮውስጥ የቀረነው በሳምንት ውስጥ
ሁለት ስልጠና ይመጣል፡፡ አንደኛው የኮምፒውተር ጥገና በቅድሚያ
ለጸሃፊዎች በመቀጠል ለባለሙያዎች የሚል ሲሆን፡፡ ለጽ/ቤቱ ጸሃፊ በቦታው
ላይ ስላልነበረች በመደወል ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት ሳይሳካልኝ ቀርቶ
በነጋታው ቶሎ እንዳገኛት ለባለቤቷ ነግሬ ስልኩን ዘጋሁት፡፡ ያው በነጋታው
ቀደም ብላ ስለመጣች አይ ሲቲ ዲፓርትመንት ለስልጠና የመጣውን ደብዳቤ
ከሰጠኋት በሆላ ያሉት ሶስት ጸሃፊዎች ስለሆናችሁ ስልጠናው ላይ የሚሄድ
ሁለት ሰው ለመምረጥ እርስበርስ በዋናነት የሰራውን ብታስቀድሙ
የተሻለሲሆን፡፡ ካልተስማማችሁ ተነጋግራችሁ እጣ አውጥታችሁ ስልጠናው
እንዳያመልጣችሁ ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ሰው ስለሆነ ተሳተፉ በማለት እራሴን
ከስልጠናው በማግለል ወደስልጠና እንዲሄዱ አደረኩኝ፡፡ በመቀጠል
ከአርባምንጭ ጉዞ ሳይሄድ የተመለሰው ግሩፕ የማይታይ ስልጠና ያዘጋጀውን
አበል ሲሰጥ ለሁለት ቀን ስለነበር ብር እንድንወስድ የተደረገው፡፡ ቀኑ
የተያዘው ረብዕና ሀሙስ ማለትም ሚያዚያ 30 እና ግንቦት 1 2011 ዓ.ም
ስለነበር የሁለት ቀን አበል ውሰድ አሉኝ፡፡ እኔም ፍቃደኛ ሳልሆን የቀረሁት
እዜህ ላይ ነው፡፡
2. የጤና ጽ/ቤት የስልጠና እና ክፍያ ስህተት ጉዳይ
በአጋጣሚ ቢሮው ጭር ያለ ስለነበር ለሶስት ሰው የስብሰባ ጥሪ ኤች ኤይቪ
ኤድስን አስመልክቶ ጤና ጽ/ቤት በድጋሚ አርብ ግንቦት 2 ጠርተው ስለነበር
የጽ/ቤቴን የነገን አልቀበልም በማለት ፊርማው ላይ ሰረዝ በማድረግ የአርብን
ቀን አበል ትቼ የሀሙስን ቀን ከጽ/ቤቴ ተቀበልኩኝ፡፡ በነጋታው አርብ ቀን
የጤና ጽ/ቤት የጠራው ለመሳተፍ ከሰአት በኋላ ሄድኩኝ፡፡ በስልጠናው ላይ
እያለሁ የጤና ጽ/ቤት የአንድ ቀን ብቻ በመፈረም የአርብ ዕለት ስብሰባን
ብቻ ለመውሰድ ያደረኩት ሙከራ አጠገቤ በተቀመጡም ተሰብሳቢዎች ሀሳቤ
አልተደገፈም ነበር፡፡
ይህ ደስተኛ አለመሆን በስራ ባልደረቦች ሁሉም የማይደገፍልኝና ባይተዋር
ያደረገኝ የምከተለው ፍልስፍና እና የሞራል ልዕልና ከነሱ የተለየ በመሆኑ
ነው፡፡
በመሆኑም እዛው ጤና ጽ/ቤት የአርብን ቀን ብቻ እንጂ የሀሙስን አልወስድም
አልኩኝ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ያለመግባባቱ ተጀመረ፡፡ መውሰድ ያለብህ የሁለት
ቀን ነው፡፡ ምክንያታቸውን ሲያስቀምጡ ለስልጠናው ፕሮፖዛል የያዝነው
የሁለት ቀን ነው የሚል ነበር፡፡ እኔ ደግሞ አይ መውሰድ ያለብኝ ያንድ ቀን
ነው በሚል እሰጥ አገባ ተጀመረ፡፡ በድጋሚ በማያሳምን መልኩ በጀት
የተያዘው የሁለት ቀን ስለሆነ አይሆንም ካልክ መውሰድ አትችልም አሉ፡፡
እኔም ጥያቄዬን የማትቀበል ሆኖ ከከለከልከኝ ስሜን ከፔሮል ላይ ሰርዝ
በሚል ልንለያይ ስንል በስሜም የወሰደ አካል እንዳለ ስለተረዳሁ ነገርየው
አልተቋጨም ነበር፡፡ በዚህ አጋጣሚ ፍትህን በመፈለግ የጸረሙስና ጽ/ቤቱ
ለሌላ ስራ ታሽጎ ስለነበር በቀጥታ ወደፋይናንስ ኃላፊው ነበር ያመራሁት፡፡
ችግር የለም በኔ ስም የወሰደውን አካል ለማወቅ የፖሊስ አሻራ ሁሉ
ያደርሰናል በሚል እሰጥ አገባው ቀጥለ፡፡ በኋላላይ በፋይናንስ ኃላፊው የስም
መመሳሰል መኖሩንም ተገለጸልኝ፡፡ ኃላፊው ሲያረጋግጥ ከስምህ ጋር
የሚመሳሰል ወረዳ ላይ የሚሰራ ስብሰባው ላይ የተጋበዘ ሰው እንዳለ
የተረጋገጠው እና ያቀረብኩትን ክስ የተውኩት፡፡ በዚህ አጋጣሚ አይቼው
የማላውቀው በጣም ጠንካራ ኃላፊ ያጋጠመኝ፡፡ ከመሰረቱ እህ ብሎ የሚሰማና
ሚዛናዊ ዳኝነት የሚሰጥ ኃላፊ ስለሆነ ነው፡፡
3. ጉዞና አርባምንጭ
በዚህ አጋጣሚ የአርባምንጭ እድል ካመለጣቸው የሰራ ባልደረቦች ጋር
ልዩነት እንዳለኝ ያረጋገጥኩት በዚሁ በጥቅማጥቅም ዙሪያ ነበር፡፡ እነሱ
ሙሉውን ሲቀበሉ ለምን እሱ እላፊ ብር አልተቀበለም እኛን ሊያስጠቁር ነው
በሚል ማኩረፋቸውን የተረዳሁት በኋላላይ ነበር፡፡ ሰራተኛው ሁሉ አድሞ
የውሳኔ እጥረት ላለባትና እራሷን ችላ የማትመራው አለቃችን የህጻን ልጅ
ጥያቄ በማቅረብ ጥያቄዋን ጀመረች፡፡ እኔ ግን በዚህ ሳምንት የተከሰተውንና
በሚሊዮን የሚቆጠር ብር እየተዘረፈ መሆኑንና ተምሮ ስራያጣ ዜጋ በበዛበት
አገርና በየመንገዱ የወደቀ ዜጋ እያየሁ ሁለት አበል አልበላም በሚል ትልቅ
መዶሻ በማንሳት ዐዕምሯቸውን የቀጠቀጥኩት፡፡ ያለኝ አንድ ሆድ ነው
አሁንም እላፊ ገቢን አልሻም በሚል አስደንግጫቸው የተለያየነው፡፡
በመሆኑም ይህ ስራ በእቅዳቸው እያለ ነው ሁለትቀን ሳይሰሩ በተጨማሪ
ሌላጽ/ቤት አበል የሚቃርሙትና ለስራ የታቀደው ቦታም ሳይሄዱ ማለትም
ተሞክሮ ሳይቀምሩ እዚህኛውም ላይ ተመልሰው ሳይሰሩ አበል እየበሉ፣ ብር
ባለበት እየቃረሙና እያግበሰበሱ ያሉት፡፡
4. ለውጥ አራማጅ የፋይናንስ ሀላፊ
ለክቡርነትህ ያህንን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ቆራጥ የፋይናስ ኋላፊ ለውጥ
አደናቃፊ ስላልሆነ ሳታመሰግንልኝ እንዳትቀር ነው አደራ የምልህ! ሽልማቱን
የምታቀርብለት ስነምግባራቸው የዘቀጠውን የሕዝብ አገልጋዮች መቅጣት
ለፍርድ ሲያቀርብና እላፊ ብር የወሰዱትን በቆራጥነት ማስመለስሲችል
ብቻነው፡፡ በተረፈ የፈጠረን አምላክ ያንተን ስራ ቀላል እንዲያደርግልህ፣
የሀገራችን ሰላም፣ መረጋጋት፣ እኩልነት፣ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት፣ ከመድሎና
ከመገለል የጸዳ ሀገር እንዲያደርግልን ነው!
የኔ አንተን መደገፍ ብቻ ሳይሆን ተከታዮች እንዲኖሩህ አድርጌለሁ፡፡
የተከበሩ ጠቅላያችን ዶ.አብይ የሚለው እራሴው የፈጠርኩት የፊስቡክ
የድጋፍ ግሩፕ 1288+ሞገስ አስከዶም አብረሃም ደቦጭ እና አሉላ አባነጋ
በተባለው ገጽ 1260ታድድ የኔ ገጽ564+ እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ኤርትራን
ይባርክ 469 ገጽ አባል ደርሰዋል ከ1ሺ በላይ ግሩፕ ደጋፊዎች የፈጠረ
ለስብሰባም ይሁን ለቃለ መጠይቅ ይጠራሉ ስትል የሰማሁህ መስሎኛል
ካልተሳሳትኩኝ፡፡ በመሆኑም በማንኛውም መልኩ አገልጋይህ ብሆን
እመርጣለሁ፡፡ አየር-ወለድ የነበርኩና አንተን ለመጠበቅ መሰዋትነት
እስከመክፈል ቃል ከዚህ በፊት የገባሁልህ ሲሆን፡፡ አሁንም ከዚሁ ቃሌ ዝንፍ
አልልም፡፡
እባክህ የተከበርከው ጠቅላያችን ከዚህ ሁሉ ጭቅጭቅ አውጣኝ፡፡
መስሪያቤታችሁ እስከትላነተ የሚቆይ የቅጥር ማስታወቂያ በአንተ የሚመራው
የዕርቀሰላም ኮምሽን ጽ/ቤት አውጥቷ ተመዝግቤአለሁ፡፡ በመሆኑም የስራ
መደብ መጠሪያው ከፍተኛ የትንተና ባለሙያ የሚል ሲሆን፡፡ ደመዎዙ ከኔ
ደመወዝ ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም አካባቢ ለመቀየር ፈልጌአለሁ ብታሳካልኝ
ደስ ይለኛል፡፡ ስራ ቦታ ላይ ስልጣኑን ዶምኔት ያደረጉት ኃላፊዎች ምንም
ከቴክኒክና ሙያ ዝምድና የሌላቸውና ስራ የማያሰሩ ናቸው፡፡ ጥቅም
ለማግበስበስ በጎደኝነት ነው የተሰባሰቡት፡፡ አሁንም ላረጋግጥልህ እወዳለሁ፡፡
ወደጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ለመግባት ፍላጎት አለኝ፡፡ባለፈው ጊዜ የውጭ
ጉዳይ ሚኒስቴር ለዲፕሎማቶችና የእውቀት ሽግግር በሚል ባወጣው
ማስታወቂያ ደመወዙ ከ 2500 ብር የሚያንስ ቢሆንም የስራ አካባቢን
ለመቀየር በመወሰን ተመዝግቤ እስካሁን ምንም መልስ የለም፡፡
የተመዘገብኩበት የዲፕሎማትነቱን ቦታ ሳይሆን ጥቂት አመልካቾች
ያመለከቱበትን የእውቀት ሽግግር በሚለው የስራ ዘርፍ ነው፡፡ የተከበሩት
የውጭጉዳይ ሚኒስትርን አብሬ በመስራት ብረዳቸው ደስይለኛል፡፡
The government staffs at the top of their heads are becoming
increasingly jealous of selfishness, egotism and greed.
It was started on May 1 ended on May 8, 2011
................................................................................................
It is the head of the top executive, the process owner and group leader of
the executive, and the number of employees who are involved in the
equal evil work of the officers. There has been a surge in illiteracy in the
offices. For the past week, we have not been able to travel from our
office to Arbaminch and have returned to their destination for no further
reason than the 14-day period of travel.
The reasons for their return to work were not enough to make the bureau
men refrain from doing anything.
The dream of government offices burglars’ have not conscious mind
abandoned here and there.
Here, we have our office workers who got a chance to go to Arbaminch
they have been come back from their destination without paying
attention for the journey they were not been allowed to exchange
experiences from our Arbaminch TVET college and institute last week
they got remuneration payment without their intention to fly.
The goal of sending is just to gain experience from the journey; but their
intentions were to make money.
The office workers are aiming for sending them to the journey are a
sentiment of not documented what they were gained from trip rather
than they exert their effort to gain knowledge, just for expenditure of
government money here and there.
Their way of doing things is not about for work which means does not
represent exertion of effort, but about selfishness and greed.
When returning from the road they said we have a work in the office what
they scheduled annually, but the reality is not for work; but they alarmed
by the fact that they are going to collect and scrambled illegal government
money they are not afraid to do this illegal looting now and then.
For the past time, because of your openness to my strong support there
was an accusation against me without charge; the plaintiff himself
appeared to be the defendant.
In the meantime, she has illegally used legitimate powers to get me a
written warning using sex as a cover for personal destruction.
In the past, there was no charge on the part of the clerk for the position
of the prosecutor, and he was accused of being a culprit.
I had to deal with the matter with a lot of things when I accuse them
many things including documented and observed evidence from their work
related mistake one of they had documented evidence to her and her
colleagues have also been locked up a robbery verdict verified.
I am not to expose this illegal activity them to something else because, of
I have been busy.
When I talk about working performance of me, I pride myself on
working at GSC TVET. However, I am surprised that they do not count as
work or it is not worth it.
When I do, they cannot count on being realistic. Because they have many
benefits, I have seen many times getting my property looting my own
work and being paid themselves.
Unfortunately, when my colleagues, who were unable to provide me the
better performance efficiency that made for themselves better
performance efficiency, it is painfully disappointing work, gave me a bit
of a better job, but they still gave me the lowest possible results.
I do not dispute the low scores given to me like student who bagging
Mark.
Unfortunately, it is common to see that this lack of performance is a
well-positioned place to look for, when it is mistreated, damaged,
inadequate, and overburdened in the in their position. There are a
number of things that they have destroyed, but I am not a servant, I am
scratching.
Spoilers are rolling. Now enough is enough!
Even so, I have not eaten more than two thousand birr this year; it is a
lump sum and double payment from single day; I say no.
This is because a massive government budget crackdown is underway
because of the fact that two and three allowance from single days were
eaten up in the name of a non-respectable human being.
I have not eaten any illegitimate public and government money in poor
countries where there are people who have lost their way through the
streets.
Your honor should keep these tumors at their fingertips. This
information is not wrong. I have never heard of corruption before. Due
to I exposed such illegal looting I also suffer myself.
I am very excited about what happened in the past week and the fact that
I had a problem and complaint that the genuine director of the sub-city
finance office head, who is outside of our office, gave me the right
judgment. This is what it is:
Why do not you refuse to give him the day you asked for your training?
The people who had manipulated the training thought that they would
force someone to think about what you were thinking about to head off.
This problem is your intervention with the illegal plan; it’s his fair
legitimate request…..
በመአከል ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂን በማዛባት እድገቱን ማቀጨጭ
አ.አ መስተዳድር ቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፍቃድ ባለስልጣን መካድ
የማይችሉትና በመረጃ ላጋልጣቸው የምወደው የስራ መስኩ ከፍተኛ የሰው
ሃይል ይፈልጋል ተብሎ ስልጠና የተጀመረባቸው housholed service and
domestic help ላይ ነው፡፡ ባለስልጣኑ ተቋማቱን በእውቅና ፈቃድ ወቅትም
ይሁን ፍቃድ ተሰጥቷቸው ከጀመሩም በኃላ እየተፈጠረ ያለውን ችግር
በስልጠና ሊፈታ ይቅርና እራሱ በቴክኔክና ሙያ ሕጎችና አሰራር ላይ ችግር
እየፈጠረ ነው፡፡ እየተሰራበት ያለው አግባብም ትክክል አለመሆኑን በሰኔው
ስብሰባ ላይ አቅርቤያሉ፡፡ ይህውም CoC የሙያ ደረጃ የወጣላቸውን የምዘና
ቱል ባለማውጣቱ የሰለጠኑ ሰልጣኞች እስካሁን ባለመፈተናቸው
መጉላላታቸው፡፡ ነገርግን አሰራሩ በሀገር አቀፍ በስትራቴጂው እንዲሁም
በአለም ዓቀፍ ደረጃ ፍቃድ የተሰጣቸውን TVETs Declaration መጣስ ነው፡፡
ይህውም CoC ኃላፊዎች በሰርኩላር ደብዳቤ ሲበትኑ ከስምንተኛ ከፍል በታች
መሰልጠን አይችሉም ተብሎ የወጣው ሕግና የጣሱት፡፡ የጠቀስኳቸው
የስልጠና መስኮች housholed service and domestic help የማቃቸው
የተማርኳቸውና ሆም ኢኮኖሚክስ ሳስተምር ያስተማረኩት ትምህርት ብቻ
ሳይሆን አሁንም አብረውኝ የተማሩት በኮሌጅ ደረጃ የሚያስተምሩት ከዚህ
በፊት አብረውኝ የተማሩት ጓደኞቼ ናቸው፡፡ በመሆኑም አዲስ የውጭ ሀገር
የስራ ስምሪት የወሰዱ ተቋማትን ለመመዘን ከመሄዳችን በፊት ብዥታችንን
በጠረጼዛ ዙሬያ መቅረፍ ነበረብን፡፡ ሁለቱም የስልጠና መስኮች የማሰልጠኛ
ሞጁሎች ዝግጅት የጎላ ልዩነት ባይኖራቸውም ሞጁሎቹ ግልጸኝነት
እነዲኖራቸው የማጣቀሻ መጽሀፍ የጎደላቸውን ስታንዳርዶች በማካተት
በመስራት ላይ ነኝ፡፡
በdomestic help የሚሰጠው የስልጠና መስክ ከስሙ መረዳት እንደሚቻለው
ለሀገር ውስጥ የቤት ውስጥ ሰራተኞች ማሰልጠን ማለት ነው፡፡ የከተማው
ኢንስፔክተሮች ስህተቱን ለማረጋገጫ በበተኑት ግብረመልሶች ማረጋገጥ
የሚቻል መሆኑን የእውቀት ክፍተት መኖሩን መረዳት ይቻላል፡፡ ባለማወቅ
በከተማ ደረጃ የተቋቋመው እና ተግባራዊ ያደረገው የኢንስፔክሽን ቡድን
የሰጡት ግብረመልሶች እንዲህ ባለማወቅ የተሰጡ በመሆናቸው ያሳፍራሉ፡፡
በመሆኑም ይህ ስልጠና የሚሰጠው ለውጭ ሀገር ተጓዦች ብቻ ሳይሆን ለሀግር
ውስጥም የሰለጠነ የቤት ሰራተኛ ለማፍራት ነው፡፡ የሀገር ሰው የሰለጠና የቤት
ሰራተኛ አይወድለትም ያለ ማነው? ወይስ ተጎዥን ለማብዛት ብቻ ነው
መሰራት ያለበት? አሰራሩ ውጡልኝ ብቻን የሚያበረታታ መሆኑን
የሚያመላክት ነው፡፡ በተግባር እንደታየው አሰራሩ ስትራቴጂውን መጣሱን
የሚያመለክተው ከስምንተኛ ክፍል በታች ቴክኒክና ሙያ እንዳይሰለጥኑ
መከልከላችን የሰልጣኝ ሰበአዊ መብትን መጣስ ነው፡፡ በስህተት መሻሻል
ያለባቸውን እጅግ በጣም በርካታ የአሰራር ማነቆ ሳይፈታ ለክትትልና
ግምገማ ቴክኒክና ሙያማሰልጠኛዎች ላይ መላካችን ስህተት ነው፡፡ ተቀይሬ
እየሰራሁበት ባለው ክፍለ ከተማ ከነበርኩበት ክፍለከተማ ጋር ተደምሮ
ክፍተቱን ስር የሰደደ ስለሚያደርገው ወደፍረጃ ከመግባታችን በፊት ችግሩ
በጠረጼዛ ዙሪያ መፈታት ያለበት ጉዳይ ነው፡፡
ውጤቶቹም ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም ማዛባት
ኃላፊ መሆን የማይገባቸው ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም የሚሰጡት በስራና
በመመሪያ ሳይሆን በተግባቦት ብቻ የስራ አፈጻጸም ውጤት ሲያዛቡ
ይስተዋላሉ፡፡ በዚህ የተነሳ ስራና ሰራተኞች ሲበደሉ ይስተዋላል፡፡ አሁንም
እንደዚህ ከፍተኛ ጥፋት አጥፍተውና ስራን አበላሽተው ለራሳቸው ከፍተኛ
ውጤት ሰጥተዋል፡፡ በመሆኑም ለራሳቸው የሰጡት በአዲሱ ምደባ ላይ
ተጽእኖ እንደሚፈጥርና እነዚሁ ስራ የሚያበላሹ ሰዎች የኃላፊነት ቦታውን
ተመድበው አሁንም ስራ እንዳያበላሹ ከፍተኛ ስጋት አለ፡፡ ይህ ስጋት
በመጨረሻ ላይ እውን ሆኗል፡፡
የሚታይ ስራ መስራት "አቧራ ሳይሆን አሻራ ለመሆን የተሰራ ስራ"
አንደ መንፈሳዊት ፈረንሳዊት ኦሮቪል ፍልስፍና ከሆነ በደራሲ ተከስተ
ብርሃን ገ/ኪዳን ማብራራት ከሆነ "ለመሞት ከመኖር ለመኖር መሞት ይሻላል"
ብለዋል፡፡ ያ ሉት ትልቅ ቁምነገር ያዘለ አነጋገርም ደርሶኛል፡፡ ዕውነት ነው፤
መጀመሪያ እግዚአብሔር ያደለው እንጂ መንም ሰው ለዘላለም የማይሞት
ሥራ መስራት አይችልም፡፡ ስለዚህ ሰው ወደዚህ ዓለም መጥቶ ምንም
ሳይሰራ ከሚሞት ለዘለዓለም ስሙን የሚያስጠራ ስራ ለመስራት የሚያስጠራ
ስራ ለመስራት መታደል ታላቅነት ነው፡፡ ቢሆንም ይኽ አነጋገር በጣም ከበድ
ያለና በብዙ መልኩ ሊተረጎም የሚችል መሆኑን አስተውያለሁ፡፡
በኃላፊነት ተመድቤ ስራቸውን ስከታተል የነበሩት ኢንጂነሮች ስራቸው
ከአጀማመራቸው ሕያው ሊሆንላቸው እንደሚችል አይቼላቸው ነበር፡፡
ኤቲኤም ኢንጂነሪግና ዶቤ ከኢንተርፕራይዝ ወደ ኢንዲስትሪ እድገታቸው
የሚስደስት ነበር፡፡ በመሆኑም ይህ እድገታቸው ለቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች
በካይዘን ፍልስፍና በማገናኘት አቧራ ሳይሆኑ አሻራ እንዲሆኑ በመስራት ላይ
ነኝ፡፡ የሁለቱም ኢንዲስትሪዎች እድገት እኔን ጭምር የሚያኮራኝ ነው፡፡
በኔ በኩል በ 2011 ዓ.ም ሰራሁ ከምላቸው ከካፍ አማካሪ የግል ድርጅት ጋር
በመሆን የሽሮሜዳ አሰልጣኞችጋር በመሆን በየትኛውም ክፍለ ከተማ ታሪክ
ተሰርቶ የማይታወቀው የ ስረአተትምህርት ማሻሻያና በማጣቀሻ መፅሀፍትነት
የሚያገለግል በላይብረሬዎቻችን ምንም የሌለ በመሆኑ የታተመው ማጣቀሻ
መፅሃፍ መጻፉ ነበር፡፡ የታተመው መፅሃፍ ብዛት ሶስት ሲሆን በአጠቃላይ
እስካሁን ገበያላይ የዋለው 3000 ነው፡፡ ተመርጠው እንዲዘጋጁ የተደረገው
ዲፓርትመንት አይነት በቧንቧና ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በአጫጭርና
በደረጃ 1 የተዘጋጀ ሲሆን ደረጃ 1 በእንግሊዘኛ የቧንቧ ስራ በድምሩ ሶስት
መፅሃፍ ናቸው፡፡ according to occupational map both department it
said to be (installation construction work) ለስራው የተሰማራነው ከደረጃ
ቢ እና ኤ አሰልጣኞች ሆነን ነበር ብዛታቸው 3 የማጠቀሻ መፅሀፍ
ማዘጋጀቴን ነው የማውቀው፡፡ ይህንን ስራ በመስራቴ የቅርብ አለቃዮ ለበላይ
ኃላፊዋ ስትከሰኝ የማይመለከተውን ስራ ሰርቷል በሚል ተጠርቼ ቀርቤ
በመጠየቄ በጣም ነበር የገረመኝ፡፡ በጣም በሚያሳዝን መልኩ ለዚህ ጥያቄ
የቀረብኩበት አግባብ አልገባኝም ነበር፡፡ ለነገሩ ምን መስራት እንዳለባቸው
ስለማያቁ አልፈርድባቸውም፡፡ ሕግ አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ ከዝህ
በፊት በሕግ የሚያስጠይቃቸውን የአሰራር ቅደም ተከተል የሰሩትን ወደኋላ
ላድርገውና፡፡ ለምን ትሰራለህ በሚል ተሳስተው የሚሰራሰውን የሚያሸማቅቁ
ምንያህል እንደተሳሳቱ ማሳየት ይቻላል፡፡
በመሆኑም አሁን በቅርብ ከሕጉ በተጻራሪ የሰሩትን ወንጀል ላቅርብ፡፡
የወጣ መመሪያ ማየት ይቻላል
በጥር /2007 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስልጠና ኤጀንሲ ለቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት ኢንስትራክተሮች እና አሰልጣኞች
በተደረገው የደመወዝ ማስተካከያና ሌሎች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ላይ
የተነሱትን ቅሬታዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመፍታት እንዲያስችል የቀረበ
ረቂቅ ሰነድ ነበር፡፡ ይህ ሰነድ ጸድቆ ተግባራዊ ከሆነ ከሁለት አመት በላይ
አስቆጥሯል፡፡ ነገርግን መተግበር እንደሚገባቸው መመሪያውን ስለማያውቁት
ስራን እንደ ወንጀል በመቁጠር የራሳቸውን ጥቅም በሕገወጥ መልክ
እያግበሰበሱ ለክስ ይነሳሉ፡፡ መመሪያውም የሚለው እንደሚከተለው
አቀርባለሁ፡-
"መንግስት በሀገሪቱ በተከታታይ የተመዘገበውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ዕድገት መሠረት በማድረግ የመንግስት ሠራተኞች ከእድገቱ ተጠቃሚ
እንዲሆኑና ኑሯቸውን ለማሻሻል የደመወዝ ማስተካከያ እንዲደረግ በወሰነው
መሰረት ከሀምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል በሲቪል
ሰርቪስ ሚኒስቴር በኩል በተላለፈው ሰርኩላር ተግባራዊ መደረጉ
ይታወቃል፡፡ በዚህም መንግስት ያለውን የኑሮ ውድነት በመገንዘብ ወቅታዊና
የሀገሪቱን ተጨባጭ አቅም ያገናዘበ የደመወዝ ማስተካከያ ማድረጉ ለሲቪል
ሰርቪስ ሰራተኛው ያለው ግምት ከፍተኛ መሆኑን ያስመሰከረበት ነው፡፡
ይሁን እንጂ በቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት ውስጥ የሚገኙ አሰልጣኞች ካለባቸው
የስራ ጫናና ኃላፊነት በተደረገው የደመወዝ ማስተካከያ እና ሌሎች
ጥቅማጥቅሞች ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለፌደራል ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኤጀንሲ፣
ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሚሽን/ቢሮ/ኤጀንሲ፣ ለኢትዮጵያ
መምህራን ማህበር፣ ለክልል መምህራን ማህበራት፣ በተለያየ ጊዜ በጽሁፍ፣
በስልክና በአካል አቅርበዋል፡፡"
"እንደሚታወቀው አገራችንን ከድህነት ለማላቀቅ መሰረታዊ ትኩረት ማግኘት
ያለበት ጉዳይ የሰው ኃይል ልማት መሆኑን በመገንዘብ መንግስት
የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲውን መሰረት በማድረግ የውጤት ተኮር
የቴ/ሙ/ት/ስ ስትራቴጂ በመንደፍ ኢንዱስትሪው የሚፈልገውን በዝቅተኛና
መካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ ብቁ እና ስራ ፈጣሪ ዜጋን ማፍራት እንዲሁም
ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን
አገልግሎት ድጋፍ በመስጠት ችግር ፈች የሆነ ቴክኖሎጂ በማቅረብ እና
ጥራትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ ተወዳዳሪነታቸውን በማፍራት በከባድ ፀሀይ
ሙቀትና ብርድ ላይ ሆኖ እልህ አስጨራሽ ድጋፍ በመስጠት
ከቴ/ሙ/ት/ስልጠና የሚጠበቀውን ተልዕኮ ለመወጣት የአንበሳውን ድርሻ
ይይዛል፡፡ በተጨማሪም ለስራ ፈለጊ ዜጎች የአጫጭር ጊዜ ስልጠና፣ የተቋምና
የኢንዱስትሪ ውስጥ አሰልጣኞችን ማፍራት፣ የኢንዱስትሪ መዛኞችን
ማፍራት፣ የምዘና ማዕከላትን ማፍራት፣ የማሰልጠኛ ሞጁል ካሪኩለም እና
ማሰልጠኛ መሳሪያዎች የማዘጋጀት ስራዎችን ያከናውናል፡፡"
በሚል የሰራን አካል ማበረታትና ደመወዝ መጨመር በሚል መመሪያ
የሚያቀርበው፡፡ እንደዚህ ቁልጭ አድርጎ የቀረበ መመሪያ በመሆኑ ይህንን
መመሪያ ሳያቁ ቢሮ ጠርተው መጠየቃቸው ምን ያህል ስለ ስራው (ቴክኒክና
ሙያ ፖሊሲ) እንደማያቁ የሚያመላከት ነው፡፡ ለነገሩ እኔ ከአሰልጣኞቹ ጋር
ሆኜ የሰራሁት የማሰልጠኛ ሞጁል ካሪኩለም እና ማሰልጠኛ መፅሃፍ
የማዘጋጀት ስራ ነው፡፡ ይህ ስራ በያዝነው ዓመት የተሰራ በመሆኑ የስራ
አፈጻጸም ውጤቴን ማሳነስ እንደሌለባቸው የሚያሳይ ነበር፡፡ ነገርግን
በተገላቢጦሽ ተከሳ በዲሲፒሊን ኮሚቴው ፈርዶባት ይግባኝ ፍርድቤት
የጠየቀች መሰረት ከደመወዝና ከደረጃ ዝቅ የተደረገች ሰራተኛ ለራሷ 97
ፐርሰንት በላይ ስትሰጥ ለኔ ለሰራሁት 75 ባልዘለለ የስራ አፈጻጸም ስትሰጥ
ምንያህል የአሰራር ግድፈት እንዳለ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ መረጃ
በመሀደራችን ላይ የሚገኝ መሆኑ ምን ያህል የስራ ቦታን የተሰጣቸውን
ስልጣን በሕገወጥ መልኩ በመጠቀም መስሬያቤትን የግል መኖረያ ቤታቸው
እንዳደረጉ የሚያሳይ ነው፡፡
ከ 2004 ዓ.ም ጀምሬ በ አ.አ. መስተዳድር ቴክኒክና ሙያ ተቀጥሬ
ሳላቋርጥ የሰራሁት ስራዬን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ ከላይ ከጠቀስኳቸው
ተጨማሪ እስካሁን በወረዳ ደረጃ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ሆኜ ተመድቤ
በኃለፊነት ከሰራኋቸው ጥቃቅንና አነስተኛ ክትትልና ድጋፍ ሳደርግላቸው
የነበሩ መረጃቸውን በደንብ አድርጌ ሰድሬ ስለያዝኩኝ ወደ ኢንዱስትሪነት
እንዲያድጉልኝ አድርጌለሁ፡፡ መረጃውን የያዝኩትና ለሚፈልጉት አካላት
የሰጠሁት የሁለተኛ ድግሪ ማሟያ ፅሁፍ ስሰራ ለፅሁፌ ይረዳኝ ዘንድ
ስሰራበት በነበረው ወረዳ ከመረጥኳቸው ስድስት ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት
ሁለቱ ኢንተርፕራይዞች ወደ ኢንዱስትሪነት ተሸጋግረውልኛል፡፡ ይህ ስኬት
በመረጃ ደረጃ አብሬቸው ተቀጥሬ ከሰራሁት የስራ ባልደረቦቼ ከዚህ በፊት
ከማንጋር ሰራችሁ ምንደረጃላይ ደረሱላችሁ ቢባሉ ማንም መረጃ ማቅረብ
እንደማይችሉ የማረጋግጠው በሙሉ መተማመን ነው፡፡
የማጣቀሻ መፅሃፍ ዝግጅት
የመመረቂያ ፅሁፍ ማሟያ ያዘጋጀሁትን በማስፋፋት፣ በማሳደግና
ለተጠቃሚዎች ሁሉ እንዲደርስ በማሰብ በስራ ላይ እገኛለሁ፡፡ እኔ የሰራሁት
በመረጃ ከዚህ በመመረቂያ ፅሁፍ በመረጃ በተደገፈ አቀርባለሁ፡፡ በመሆኑም
የመመረቂያ ጽሁፌን ማሟያ ስራን በቅርቡ ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5
ሰልጠኞች የማጣቀሻ መፅሀፍትነት እንዲያገለግል እየሰራሁ ስለሆነ research
የሚለወን reference book በሚል በመቀየር ላይ ነኝ፡፡ ዓላማውም ንድፈሀሳብ
ብቻ ሳይሆን ሰልጣኞች ውጤታማ ከሆኑ ከኢንተርፕራይዝ ወደ ኢንዲስትሪ
ያደጉ ድጋፍና ክትትል የተደረገላቸውን ሁለት ኢንደስተሪዎችን እንዲቃኙ
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1
Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1

Mais conteúdo relacionado

Semelhante a Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1

Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and duties
Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and dutiesDraft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and duties
Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and dutiesModupe Sarratt
 
Investigating Rapid Programs In Legal Background Check
Investigating Rapid Programs In Legal Background CheckInvestigating Rapid Programs In Legal Background Check
Investigating Rapid Programs In Legal Background Checktangyentrant9912
 
Your Options For Significant Criteria For Legal Background Check
Your Options For Significant Criteria For Legal Background CheckYour Options For Significant Criteria For Legal Background Check
Your Options For Significant Criteria For Legal Background Checklyingradical7933
 
Sensible Background That Is Legal Methods Clarified
Sensible Background That Is Legal Methods ClarifiedSensible Background That Is Legal Methods Clarified
Sensible Background That Is Legal Methods Clarifiedutopianaffectio44
 
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot Water
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot WaterPerceived Retaliation Can Put Your Company in Hot Water
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot WaterHuman Resources & Payroll
 
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Search
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background SearchDetermining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Search
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Searchwaterybedding1928
 
The Notebook Film Essay
The Notebook Film EssayThe Notebook Film Essay
The Notebook Film EssayLisa Johnson
 
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - InsightsPractical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - Insightsidiotichorse9934
 
Inside Real-World Legal History Check Advice
Inside Real-World Legal History Check AdviceInside Real-World Legal History Check Advice
Inside Real-World Legal History Check Adviceloutishoverview58
 
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background Check
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background CheckInvestigating Realistic Solutions Of Legal Background Check
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background Checkminiatureeyesig01
 
Checking Out Simple Legal Background Check Programs
Checking Out Simple Legal Background Check ProgramsChecking Out Simple Legal Background Check Programs
Checking Out Simple Legal Background Check Programspossessivebough02
 
Investigating Fast Products For Legal Past History Screening
Investigating Fast Products For Legal Past History ScreeningInvestigating Fast Products For Legal Past History Screening
Investigating Fast Products For Legal Past History Screeninggoofyaccountant16
 
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Check
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background CheckDeciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Check
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Checkhalfcliffhanger14
 
Simple Background That Is Legal Products - The Facts
Simple Background That Is Legal Products - The FactsSimple Background That Is Legal Products - The Facts
Simple Background That Is Legal Products - The Factsunusualicon7105
 
Leadership assignment
Leadership assignmentLeadership assignment
Leadership assignmentAnkit Sha
 
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - InsightsPractical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - Insightsnarrowcluster2553
 
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verifications
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background VerificationsDeciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verifications
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verificationsdomineeringtask54
 
Selecting Successful Solutions Of Legal Background Check
Selecting Successful Solutions Of Legal Background CheckSelecting Successful Solutions Of Legal Background Check
Selecting Successful Solutions Of Legal Background Checkgiannagonzalez766
 

Semelhante a Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1 (20)

Essay On Employment
Essay On EmploymentEssay On Employment
Essay On Employment
 
Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and duties
Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and dutiesDraft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and duties
Draft paper for fairness in hiring and promotions, employees’ rights and duties
 
Investigating Rapid Programs In Legal Background Check
Investigating Rapid Programs In Legal Background CheckInvestigating Rapid Programs In Legal Background Check
Investigating Rapid Programs In Legal Background Check
 
Your Options For Significant Criteria For Legal Background Check
Your Options For Significant Criteria For Legal Background CheckYour Options For Significant Criteria For Legal Background Check
Your Options For Significant Criteria For Legal Background Check
 
Sensible Background That Is Legal Methods Clarified
Sensible Background That Is Legal Methods ClarifiedSensible Background That Is Legal Methods Clarified
Sensible Background That Is Legal Methods Clarified
 
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot Water
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot WaterPerceived Retaliation Can Put Your Company in Hot Water
Perceived Retaliation Can Put Your Company in Hot Water
 
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Search
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background SearchDetermining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Search
Determining Upon Rapid Solutions In Appropriate Background Search
 
The Notebook Film Essay
The Notebook Film EssayThe Notebook Film Essay
The Notebook Film Essay
 
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - InsightsPractical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
 
Inside Real-World Legal History Check Advice
Inside Real-World Legal History Check AdviceInside Real-World Legal History Check Advice
Inside Real-World Legal History Check Advice
 
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background Check
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background CheckInvestigating Realistic Solutions Of Legal Background Check
Investigating Realistic Solutions Of Legal Background Check
 
Checking Out Simple Legal Background Check Programs
Checking Out Simple Legal Background Check ProgramsChecking Out Simple Legal Background Check Programs
Checking Out Simple Legal Background Check Programs
 
Investigating Fast Products For Legal Past History Screening
Investigating Fast Products For Legal Past History ScreeningInvestigating Fast Products For Legal Past History Screening
Investigating Fast Products For Legal Past History Screening
 
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Check
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background CheckDeciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Check
Deciding On Uncomplicated Strategies Of Legal Background Check
 
What a Employment Background Check Can Reveal
What a Employment Background Check Can RevealWhat a Employment Background Check Can Reveal
What a Employment Background Check Can Reveal
 
Simple Background That Is Legal Products - The Facts
Simple Background That Is Legal Products - The FactsSimple Background That Is Legal Products - The Facts
Simple Background That Is Legal Products - The Facts
 
Leadership assignment
Leadership assignmentLeadership assignment
Leadership assignment
 
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - InsightsPractical Programs Of Legal Background Check - Insights
Practical Programs Of Legal Background Check - Insights
 
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verifications
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background VerificationsDeciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verifications
Deciding On Easy Secrets In Appropriate Background Verifications
 
Selecting Successful Solutions Of Legal Background Check
Selecting Successful Solutions Of Legal Background CheckSelecting Successful Solutions Of Legal Background Check
Selecting Successful Solutions Of Legal Background Check
 

Mais de berhanu taye

1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...berhanu taye
 
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...berhanu taye
 
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...berhanu taye
 
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdf
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdfበአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdf
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdfberhanu taye
 
T7 Curriculum Development.ppt
T7 Curriculum Development.pptT7 Curriculum Development.ppt
T7 Curriculum Development.pptberhanu taye
 
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdf
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdfEMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdf
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdfberhanu taye
 
Domestic Works Help It is known that the official.docx
Domestic Works Help It is known that the official.docxDomestic Works Help It is known that the official.docx
Domestic Works Help It is known that the official.docxberhanu taye
 
Management, leadership and Synergy.pdf
Management, leadership and Synergy.pdfManagement, leadership and Synergy.pdf
Management, leadership and Synergy.pdfberhanu taye
 
Yeka TVET Institiute information .pdf
Yeka TVET Institiute information .pdfYeka TVET Institiute information .pdf
Yeka TVET Institiute information .pdfberhanu taye
 
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdf
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdfየካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdf
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdfberhanu taye
 
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docx
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docxComparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docx
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docxberhanu taye
 
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdfEducation and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdfberhanu taye
 
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]berhanu taye
 
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...berhanu taye
 
Belaye zeleke new tvet ngo capital budget berhanu tadesse taye
Belaye zeleke new tvet  ngo capital budget berhanu tadesse taye Belaye zeleke new tvet  ngo capital budget berhanu tadesse taye
Belaye zeleke new tvet ngo capital budget berhanu tadesse taye berhanu taye
 
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutes
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutesSifa skills initiative for africa project and meeting minutes
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutesberhanu taye
 
Kaizen berhanu tadess taye edited
Kaizen berhanu tadess taye editedKaizen berhanu tadess taye edited
Kaizen berhanu tadess taye editedberhanu taye
 
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...berhanu taye
 
2013 berhanu training need assessment presentationi
2013 berhanu training need assessment presentationi2013 berhanu training need assessment presentationi
2013 berhanu training need assessment presentationiberhanu taye
 
Presentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedPresentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedberhanu taye
 

Mais de berhanu taye (20)

1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
 
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
1EMIS PPT ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION, AND TRAINING BOLE BRANCH...
 
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...
Final Edited Post Accreditation Feedback በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ...
 
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdf
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdfበአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdf
በአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር.pdf
 
T7 Curriculum Development.ppt
T7 Curriculum Development.pptT7 Curriculum Development.ppt
T7 Curriculum Development.ppt
 
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdf
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdfEMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdf
EMD_2016_ብርሃኑ_የስልጠና_ፍላጎት_ዳሰሳ_Pawer_Pont presentation.pdf
 
Domestic Works Help It is known that the official.docx
Domestic Works Help It is known that the official.docxDomestic Works Help It is known that the official.docx
Domestic Works Help It is known that the official.docx
 
Management, leadership and Synergy.pdf
Management, leadership and Synergy.pdfManagement, leadership and Synergy.pdf
Management, leadership and Synergy.pdf
 
Yeka TVET Institiute information .pdf
Yeka TVET Institiute information .pdfYeka TVET Institiute information .pdf
Yeka TVET Institiute information .pdf
 
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdf
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdfየካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdf
የካ ቅርንጫፍ ሚገኙ ተቋማት መረጃ New Microsoft Excel Worksheet (2).pdf
 
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docx
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docxComparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docx
Comparative study of UK Leadership with Africa Countries Leadership.docx
 
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdfEducation and Training for All  ACTION RESEARCH ET -.pdf
Education and Training for All ACTION RESEARCH ET -.pdf
 
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
20142022 berhanu training_education_development_need_assessment [read-only]
 
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...
The debate over jonas and the debate over his acceptance of the article on hi...
 
Belaye zeleke new tvet ngo capital budget berhanu tadesse taye
Belaye zeleke new tvet  ngo capital budget berhanu tadesse taye Belaye zeleke new tvet  ngo capital budget berhanu tadesse taye
Belaye zeleke new tvet ngo capital budget berhanu tadesse taye
 
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutes
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutesSifa skills initiative for africa project and meeting minutes
Sifa skills initiative for africa project and meeting minutes
 
Kaizen berhanu tadess taye edited
Kaizen berhanu tadess taye editedKaizen berhanu tadess taye edited
Kaizen berhanu tadess taye edited
 
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...
Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited ...
 
2013 berhanu training need assessment presentationi
2013 berhanu training need assessment presentationi2013 berhanu training need assessment presentationi
2013 berhanu training need assessment presentationi
 
Presentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 editedPresentation tvet 2 edited
Presentation tvet 2 edited
 

Último

GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTS
GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTSGRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTS
GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTSJoshuaGantuangco2
 
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptx
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptxQ4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptx
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptxlancelewisportillo
 
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERP
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERPHow to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERP
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERPCeline George
 
Field Attribute Index Feature in Odoo 17
Field Attribute Index Feature in Odoo 17Field Attribute Index Feature in Odoo 17
Field Attribute Index Feature in Odoo 17Celine George
 
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptxmary850239
 
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptxmary850239
 
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptx
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptxMULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptx
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptxAnupkumar Sharma
 
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSE
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSEDust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSE
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSEaurabinda banchhor
 
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...Postal Advocate Inc.
 
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY - GERBNER.pptx
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY -  GERBNER.pptxAUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY -  GERBNER.pptx
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY - GERBNER.pptxiammrhaywood
 
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...Nguyen Thanh Tu Collection
 
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...JojoEDelaCruz
 
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docx
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docxTEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docx
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docxruthvilladarez
 
Measures of Position DECILES for ungrouped data
Measures of Position DECILES for ungrouped dataMeasures of Position DECILES for ungrouped data
Measures of Position DECILES for ungrouped dataBabyAnnMotar
 
Congestive Cardiac Failure..presentation
Congestive Cardiac Failure..presentationCongestive Cardiac Failure..presentation
Congestive Cardiac Failure..presentationdeepaannamalai16
 
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-design
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-designKeynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-design
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-designMIPLM
 
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATION
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATIONTHEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATION
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATIONHumphrey A Beña
 
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)lakshayb543
 
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parents
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for ParentsChoosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parents
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parentsnavabharathschool99
 

Último (20)

YOUVE GOT EMAIL_FINALS_EL_DORADO_2024.pptx
YOUVE GOT EMAIL_FINALS_EL_DORADO_2024.pptxYOUVE GOT EMAIL_FINALS_EL_DORADO_2024.pptx
YOUVE GOT EMAIL_FINALS_EL_DORADO_2024.pptx
 
GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTS
GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTSGRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTS
GRADE 4 - SUMMATIVE TEST QUARTER 4 ALL SUBJECTS
 
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptx
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptxQ4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptx
Q4-PPT-Music9_Lesson-1-Romantic-Opera.pptx
 
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERP
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERPHow to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERP
How to do quick user assign in kanban in Odoo 17 ERP
 
Field Attribute Index Feature in Odoo 17
Field Attribute Index Feature in Odoo 17Field Attribute Index Feature in Odoo 17
Field Attribute Index Feature in Odoo 17
 
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx
4.16.24 21st Century Movements for Black Lives.pptx
 
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx
4.18.24 Movement Legacies, Reflection, and Review.pptx
 
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptx
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptxMULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptx
MULTIDISCIPLINRY NATURE OF THE ENVIRONMENTAL STUDIES.pptx
 
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSE
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSEDust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSE
Dust Of Snow By Robert Frost Class-X English CBSE
 
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...
USPS® Forced Meter Migration - How to Know if Your Postage Meter Will Soon be...
 
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY - GERBNER.pptx
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY -  GERBNER.pptxAUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY -  GERBNER.pptx
AUDIENCE THEORY -CULTIVATION THEORY - GERBNER.pptx
 
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...
HỌC TỐT TIẾNG ANH 11 THEO CHƯƠNG TRÌNH GLOBAL SUCCESS ĐÁP ÁN CHI TIẾT - CẢ NĂ...
 
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...
ENG 5 Q4 WEEk 1 DAY 1 Restate sentences heard in one’s own words. Use appropr...
 
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docx
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docxTEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docx
TEACHER REFLECTION FORM (NEW SET........).docx
 
Measures of Position DECILES for ungrouped data
Measures of Position DECILES for ungrouped dataMeasures of Position DECILES for ungrouped data
Measures of Position DECILES for ungrouped data
 
Congestive Cardiac Failure..presentation
Congestive Cardiac Failure..presentationCongestive Cardiac Failure..presentation
Congestive Cardiac Failure..presentation
 
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-design
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-designKeynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-design
Keynote by Prof. Wurzer at Nordex about IP-design
 
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATION
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATIONTHEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATION
THEORIES OF ORGANIZATION-PUBLIC ADMINISTRATION
 
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)
Visit to a blind student's school🧑‍🦯🧑‍🦯(community medicine)
 
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parents
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for ParentsChoosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parents
Choosing the Right CBSE School A Comprehensive Guide for Parents
 

Security of the workplace is corrupted by the authorities. doc1

  • 1. June 1 2019 ትጉኽና ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ ክፍያና የስራ ላይ ደህንነት በኃላፊዎች እየተሰራበት ያለው አግባብ የተበላሸ ነው፡፡------------------- -------------------------------------------------------------------------------------------------- ---------------------------------------------- መግቤያ ይህ ፅሁፍ የሚያጠቃልለው ከመግቢያ ጀምሮ በተያያዘ መልኩ ትጉኽና ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ ክፍያና የስራ ላይ ደህንነት በኃላፊዎች እየተሰራበት ያለው አግባብ የተበላሸ መሆኑን በመግለጽ እስከመጨረሻው ኃሳቡ የተያያዘ ነው፡፡ በመቀጠል እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውድቅ ያደረገውና መጨረሻ ላይ ክሱን ያቀረበችው ኃላፊዋም በሽንት ወቅት ይቅርታ የጠየቀችው፡፡ የአዲስ እውቅና አሰጣጥ ማዛባትና በመአከል ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂን በማዛባት እድገቱን ማቀጨጭ የሚል ሲሆን፡፡ በተያያዘ ርእስ ውጤቶቹም ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም ማዛባት በሚልና የሚታይ ስራ መስራት "አቧራ ሳይሆን አሻራ ለመሆን የተሰራ ስራ" በመሆኑም አሁን በቅርብ ከሕጉ በተጻራሪ የሰሩትን ወንጀል ላቅርብ በሚል ርእስም የተሰራ ሲሆን፡፡ ከህጉ ጋር በማገናኘት በፌደራል ቴክኒክና ሙያ ደረጃ የወጣ መመሪያ ማየት ይቻላልና የማጣቀሻ መፅሃፍ ዝግጅትን በሚመለከት የተዘጋጀነው፡፡
  • 2. ትጉኽና ታታሪ የመንግስት ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና የስራ ደህንነት ያልተገባ መሆኑ፡፡ እንደሚታወቀው ስራ የሰራ ሰው የልፋቱንና የድካሙን ዋጋ ማግኘት እንዳለበት የሚታወቅ ነው፡፡ በከፍኛ የመንግስት ደረጃ የወጡትም ህጎች ይደግፉታላ፡፡ ይህንን መልካምና ትክክለኛ ስራ ለመተግበር በኃላፊነት ተመድበው እየሰሩበት ያለው አግባብ ትክክል አይደለም፡፡ የሚመደቡት ኃላፊዎች በቀጥታ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ጋር የትምህርት ዝግጅታቸው ዝምድና የሌላቸው ስለሆኑ ስራቸውን በሚተገብሩበት ወቅት ህጉ ምን ይላል የሚለውን አያውቁትም፡፡ በቅጥርና በደረጃ እድገት ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ አመራር ላይ መቀጠር ያለባቸው ቢያንስ የአንድ ሙያ ባለቤት መሆን ይገባቸው ነበር፡፡ ነገር ግር አንድም ሙያ የሌላቸው በስራ ሂደት ኃላፊነት ተመድበው ከዚህ በፊት የድርጅት አመራር ሆነው ሲሰሩ ስላበላሹ የተባረሩ ናቸው የስራ ሂደት ኃላፊ ሆነው የሚመደቡት፡፡ እነዚሁ ስራን ሲያበላሹ የኖሩ ክሽፍ የተባረሩ የድርጅት አመራር የነበሩት ላበላሹት ያልተጠየቁ ስለሆነ ስራውን ብቻ ሳይሆን የሚበድሉት የሚሰራሰውንም ጭምር ነው፡፡ በመሆኑም የሚተናኮሉትና እንዳይሰራ የሚያደርጉት መጠየቅ ሲገባቸው ለሌላ ኃላፊነት የታጩትና ኃላፊነትን የቸሯቸው፡፡ ትጉኽና ታታሪ ሰራተኞችን፣ የስራ ውጤት አፈጻጸም፣ የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ በወጣለት መመሪያ መሰረት አይደለም በኃላፊዎች እየተሰራበት ያለው፡፡ ይህን አሰራር የተበላሸነው የምልባቸው ምክንያቶች ስላሉ ነው፡፡ እነሱም የምዘና ውጤት (የስራ አፈጻጸም ውጤት) የሚሰጡት የተዛባ ነው የምልበት ምክንያት በሰጡት የተሳሳተ ውጤት የሚያረገው በመቀራረብ፣ እድገት እንዲያገኙ ለሚፈልጉት ሰዋች ውጤቱ የተሰጣቸው ሰራተኞች ኃላፊነት ቦታ ይይዙና ብዙ ስራዎች ሲበላሹ ይስተዋላል፡፡ ይህንን የተዛባ ስራ
  • 3. የሚሰሩ ኃላፊዎች ጥቅም ፈላጊዎች ስለሆኑ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ መሆናቸው አሁንም የሰራውን በመጉዳት ሳይሰሩ ለራሳቸው ከፍተኛ ነጥብ በመስጠት ኃላፊነታቸውን አጓድለዋል የሚሰራውን እውነተኛ ሲጎድ በግላጭ ታይተዋል፡፡ ላበላሹት ስራም ተጠያቂ ሲሆኑ አይታይም፡፡ በያዝነው 2011 ዓ.ም ባለፈው ወራቶች ውስጥ እንኳን ቴክኒክና ሙያ ለመክፈት የእውቅና ፍቃድ የጠየቀ አንድ ሰው ያማከረ ኃላፊነኝ የሚል አካል እያወቀ ሆን ብሎ የተያዘን ስም በድጋሚ ለሌላ አካል እንዲሰጥ ትብብር ሲያደርጉ ስህተት ሲሰራ ይህአሰራር ትክክል አይደለም ባልኩበት ጌዜ ከበላይ ኃላፊዎች ጭምር ጉዳዩን በቅጡ ከመገምገም አኳያ የተዛባ ፍርድ በመስጠታቸው ጉዳዩ ሳይቋጭ በእንትልጥል አስቀርተዋል፡፡ እውቅና የጠየቀው ተቋም ፕሮፖዛል ያስገባው የራሱን ስም ሆኖ ሳለ አልባሌ ምክር በመስጠት በትምህርት የተያዘ ስያሜ በድጋሚ እንዲይዝ አድርገውታል፡፡ ከዚህ በፊት በክፍለ ከተማው ስያሜ የተሰጠው በስልጠና መስክ እራሳቸው ሰጥተው እራሳቸው ዘግተው ስያሜውን ለሌላ የሰጡት፡፡ የተቋሙን ስያሜ በጋዜጣ ያሳወጀ ባለቤት እያለ በትምህርት ዘርፍ በስሙ አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም እያለ ስያሜውን አሳልፈው የሌለ አዲስ ያደረጉትና ለማስተባበያ አሰራሩ ትክክል አለመሆኑ ሲነገራቸው ስያሜ የሚሰጠው ንግድና ኢንዱስትሪ ነው እኛ አይደለንም ያሉት፡፡ ይህንን ስል የተያዘ ስምና የተሸጠበት ማስረጃ አግባብ በቴክኒክና ሙያ ጽ/ቤቱ ይገኛል፡፡ ተቋሙ ስያሜው በትምህርት ዘርፍ የቀጠለ ሲሆን ለግዜው የቴክኒክና ሙያ አገልግሎት ቢቋረጥም ስሙ ግን ተመዝግቦ በቴክኒክና ሙያ ጽ/ቤቱ መኖሩ ማረጋገጫ ነው፡፡ በዚህ ስህተት የተነሳ የስራ ባልደረቦቼ እንዲያስተካክሉ ብነግራቸውም ፍቃደኛ ስላልነበሩ በውሳኔ አሰጣጡ አልስማማም በሚል ለማጽደቅ ይዘውት የማያቁትን ለነገር ከዚህ በፊት ይዘውት የማያቁትን
  • 4. የመጀመሬያ ጊዜ የያዙትን ቃለጉባኤ አልፈረምኩም ነበር፡፡ ሁልጊዜ የእውቅና ፍቃድ ለጠየቁ ተቋማት ስንሰጥ ቃለ-ጉባኤ ይዘን እንስራ እያልኳቸው ፍቃደኛ አልነበሩም ነበር፡፡ የእውቅና ፍቃድ ጠያቂዎችን ጥያቄ ስንሰራ ጎደሉትን ለይተን የሚያስማማንና የማያስማማንን በመለየት እንዳያስተማማን በቃለጉባኤ የተደገፈ ስራ መስራት አለብን የሚል ሀሳብ በተደጋጋሚ ሳቀርብላቸው አዋቂነኝ ባይ እያሉ የኔን ሀሳብ ብቻ ለመምታት ተገቢ ያልሆነ ስብሰባ በመጥራት የተዛባ ውሳኔ ሲሰጡ የነበሩት፡፡ የስራ ሂደቷም ይህንን ያልተገባ አሰራር ለጽ/ቤት ኃላፊዋ በማቅረቧ ጉዳዩን በጥልቀት ሳትገመግም ያልተገባ ፍረጃ ደርሳ ለዲሲፕሊን ኮሚቴው ብታቀርበኝም በኋላላይ በሽኝት ወቅት በህዝብ ፊት ይቅርታ የጠየቀቺኝ፡፡ በጽ/ቤት ኃላፊዋም ከስራ ባልደረቦችህ ጋር አልተስማማህም በተጨማሪም ቃለጉባኤ ላይ እስማማለሁ ብለህ አልፈረምክም በሚል ምክንያት ክስ አቀረቡ፡፡ በመሆኑም ኃላፊዋ ጉዳዩን በጥልቀት ሳትመረምር በስብሰባ ወቅት ውሳኔውን ተቀብያለሁ ሳትል በልዩነት ወጥተኃል በሚል ክስ እንዲመሰረትብኝ ብታደርግም ውጤቱ ተገላቢጦሽ ሆኗል፡፡ ይህንን ሁሉ ችግር በንግግርና በትክክለኛ አሰራር መፍታት ስትችል እንድከሰስ ያደረገችው የስራ ሂደትና አስተባባሪው ጭምር ተከሰው በመቅረብ እራሳቸው በቀረበባቸው ክስ ዲሲፕሊን ኮሚቴው ስለፈረደባቸው ይግባኝ ጠይቀው ፍርድቤት እየተመላለሱ የነበሩት፡፡ በሚያሳዝን ሁኔታ እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውድቅ ያደረገው እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡- እኔ ላይ ቀርቦ የነበረ ክስና የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውድቅ ያደረገውና መጨረሻላይ ክሱን ያቀረበችው ኃላፊዋም ይቅርታ የጠየቀችበት ክስ ቀን 26/06/2011
  • 5. ለ፡ ጉለሌ ክ/ከ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤጽ ዲሲፒሊን ኮሚቴ አዲስ አበባ ከሳሽ፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ ጽ/ቤት ኃላፊ ተከሳሽ፡-ብርሃኑ ታደሰ የከሳሽ ክስ በአጭሩ፡ ከሳሽ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ የጽ/ቤት ኃላፊ በተቋማት ጥራት አቅም ግንባታ ዋና የስራ ሂደት ስር ተከሳሽ የእውቅና ፈቃድ ዶክመንቴሽን ሱፐርቫይዘር በመሆን እየሰሩ ሳለ በቡድኑ ውስጥ ከጊዜ ወደጊዜ አለመግባባት፣ እንዲሁም እኔ ብቻ ነው የማውቅ ብለው ሲያስቸግሩ ቆይተዋል፡፡ በየጊዜው በቃለጉባኤ እየተያያዘ እንዲስተካከሉ ቢነገራቸውም ምላሽ የሌላቸው መሆኑን በሁለት ተቋማት ላይ የማመናጨቅ፣ ስድብ፣ ሁከትና እረብሻ አስነስተዋል በሚል ማስረጃ ያሉትን ማቅረባቸው የሚታወቅ ነው፡፡ የተከሳሽ መልስ በአጭሩ፡ከሳሽ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቴክኔክና ሙያ የጽ/ቤቱ ኃላፊ በአቤቱታቸው ላይ የተገለጹት የእውቅና ፈቃድ ዶክመንቴሽን ሱፐርቫይዘር በመሆን እየሰራሁ ባለሁበት ወቅት የስራ ሂደት፣ ከቡድን አስተባባሪ ጋርም ሆነ ከባልደረባዮ ጋር የግል ጠብ የሌለን ሲሆን ነገር ግን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የፕሮግራም ዕውቅና ፈቃድ አሰጣጥ መመሪያን ያልተከተለ አሰራር እየሰራን መሆኑን እገልጽላቸው ነበር፡፡ እኔ በበኩሌ የምሰራው ስራ የግሌን ዓላማ ለማስፈጸም ሳይሆን የጽ/ቤቱን ፖሊሲና ዓላማ ሳይሸራረፍ ማስፈጸም መሆኑ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በመሆኑም ይህንን ስህተት መቅረፍ የምንችለው ቁጭ ብለን ስንነጋገር ብቻ መሆኑን በተደጋጋሚ የገለጽኩላቸው ቢሆንም በጽ/ቤቱ የሚሰራው ስራ ተኮር ሳይሆን
  • 6. ሰውን የማጥቃት ተኮር በመሆኑ የተፈጠረ ክፍተት መሆኑን የተከበረው የዲሲፒሊን ኮሚቴ እንዲያውቅልኝ እጠይቃለሁ፡፡ ጽ/ቤቱ ውስጥ የእውቅና ፍቃድ አሰጣጥ ስራን ማስተባበር ያለበት አካል ይህ የአሰራር ችግር እንዳይደርስ ጠያቂዎችን ለሚጠይቁት የእውቅና ፍቃድ ማሟላት ያለባቸው /Project Documents submitted up on Application/ ያለማሟላት የአሰራር ግድፈት እንዳለ ለማሳየት ብቻ ሳይሆን አሰራሩ በጭፍን የሚሰራና ሌብነትን የሚያበረታታ መሆኑን በግልጽ ማሳያ ስለሆነ ነው፡፡ የሀገራችንም ህግ እንደሚከተለው ደንግጎታል በ 2007 ዓ.ም የመጣው የእውቅና አሰጣጥ ማንዋል ላይ ገጽ 34 አንቀጽ 20.2 የዕውቅና ፈቃድ ስለመሰረዝ፡- ፈቃድ ሰጪው ባለስልጣን የማሰልጠኛ ተቋም የዕውቅና ፈቃድን ከሚከተሉት ምክንያቶች ባንዱ ሊሰረዝ ይችላል፣ ብሎ በተለይ ሀ) ላይ ያቀረበው እንደሚከተለው ይላል "ማንኛውም የዕውቅና ፈቃድ ጠያቂ የቀረበለትን መጠይቅ፣ ቅጽ በጥንቃቄና በእውነት ላይ ተመሥርቶ መሙላት ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም ተቋሙ በግድየለሽነት፣ በማንአለብኝነት ወይም ሆን ብሎ ለማሳሳት የሐሰት መረጃ መስጠቱ በግምገማ ወቅት ወይም በሌላ መንገድ ቢረጋገጥ ለተቋሙ የተሰጠው የዕውቅና ፈቃድ ሊታገድ ወይም ሊሠረዝ ይችላል፡፡" ይላል በመሆኑም ይህ ተቋም የዊልዳንን የቤት ቁጥር የያዘውን ሰነድ የራሱ ለማድረግ ማሰቡ ማለትም (ተቋሙ ወረዳ 7 ሆኖ ሳለ የወረዳ 9 የራሱ አድርጎ ማቅረቡ) በአጠቃላይ የእሱ ያልሆነውን ፕሮጀክት የራሱ ማድረጉ ተገቢ አይደለም፡፡ በተደጋጋሚ ለስራ ሂደቷ በየጊዜው እውቅና ፍቃድ ለምንሰጣቸው ተቋማት በቃለጉባኤ እየያዝን እንስራ ብልም ከበፊትም ጀምሮ ተቋማት እውቅና ሲጠይቁ እየተሰራበት አለመሆኑ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ስራን ሳይሆን ግለሰብን ለማጥቃት በቃለ-ጉባኤ እየተያዘ እንዲስተካከሉ የተባለው ከእውነት
  • 7. የራቀና በዚህ በያዝነው አመት እንኳን ለ9 ተቋማት እውቅና ፍቃድ ሲሰጥ አንድም ጊዜ ቃለ-ጉባኤ አለመያያዙ አሰራራችን ላይ ክፍተት የሚፈጥር መሆኑና ላለመተማመንና በሀሳብ ያለመስማማት የሚዳርግ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ የዲሲፒሊን ኮሚቴው እንዲያውቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ በመሆኑም በዚህ መልክ አለመግባባቶች የተከሰቱ ሲሆን ይህ የሆነበት ምክንያት የቡድን አስተባባሪውም ሆነ የስራ ሂደቷ የሚሰራ ሰውን ለማጥቃት እንጂ የእውቅና ፈቃድ የሚያወጡ አካላት ምን ጉድለት አሳዩ፣ በቅጥር፣ በማቴሪያልና ባጀት ምን የተሻለ አሰራር ዘረጉ የሚል በቃለ-ጉባኤ ተይዞ ተሰርቶ አይታወቅም፡፡ ይህንን ያላገናዘበው የስራ አስተባባሪም ሆነ የስራ ሂደት በዋናነት ተጠያቂ እንደሚያደርጋቸው መታወቅ እንዳለበት እሙን ነው፡፡ እውቅና ጠያቂው ተቋም ያላሟላቸው የፕሮጀክት ዶክመንት ይዘትና ስርቆት እያለ እኛን ነው የሚያገባን መሄድ አለብን በሚል ያቀረቡት ጥያቄ ብቻ ሳይሆን ውድቅ ያደረግኩባቸው ይህው ያልተገባ ተቋም ዝርፊያ መፈጸሙን የደረስኩበት መሆኔን አረጋግጣለሁ፡፡ ያውም የነገ ሀገር ተረካቢ የሚባሉትን ተማሪዎች አስተምራለሁ የሚል ተቋም እንደዚህ አይነት ችግር መፈጠሩ ወደፊት እንዴት በስነምግባራቸው ሙሉ የሆኑ ተማሪዎችን ማሰልጠን እንደማይችል በግልጽ የሚታይ ስህተት ነው፡፡ ይህንን ስህተት በኃላፊነት ላይ የተቀመጡ አካላት እውቅና ከወሰደ ተቋም መወሰዱን ባረጋግጥላቸውም በተጨማሪም የጽ/ቤት ኃላፊዋም ጭምር ብታረጋግጥም ክስተቱን አለማውገዛቸው የሚያስጠይቃቸው ነው፡፡ በተጨማሪም ኤጀንሲው በ 2007 ዓ.ም ባወጣው የዕውቅና አሰጣጥ ማንዋል ሕግ ገጽ 12 አንቀጽ 9.6 መሰረት የሚለው
  • 8. "ማንኛውም ተቋም ለዕውቅና በቅድሚያ መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች በመጀመሪያ ግምገማ ወቅት ያላሟላ ከሆነና በዕለቱ ገምጋሚዎቹ በሚሰጡት ማስተካከያ መሠረት አስተካክሎ በመቅረብ በተሠጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ለድጋሚ ግምገማ ጥያቄ ማቅረብ ይችላል የሚል ሲሆን፡፡ ይህም ሊሆን የሚችለው የመጀመሪያ ግምገማ ከተደረገ በኋላ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ ነው፡፡" ይላል፡፡ በተጨማሪም በአንቀጽ 9.7 የእውቅና ፍቃድ መመሪያ የሚለው "ማንኛውም ተቋም ብቃቱን ለማረጋገጥ ከአንድ ጊዜ በላይ ባለሙያዎች ለግምገማ ወደ ተቋሙ መሄድ የሚገባቸው ከሆነና ተቋሙም ከላይ በንዑስ አንቀዕ “9.6” በተጠቀሰው መሠረት ማስተካከል ካልቻለ ባለጉዳዩ የአገልግሎት ክፍያ መጀመሪያ ለዕዉቅና ፈቃድ በከፈለበት አግባብ እንደገና በመክፈል ጥያቄውን እንደአዲስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ይላል፡፡ በዚህ ሕግ መሰረት ሲሆን፡፡ እዚህ ላይ ላሳይ የምፈልገው የመንግስት ፖሊሲ አስፈጻ ሚዎች በተባለው የጊዜ ገደብ እውቅና ጠያቂው ስላልተሟላ ለመንግስት ገቢያደርጋል የሚለው ህግ መጣሱን የሚያረጋግጠው በርካታ ብር ለመንግስት ገቢ አልተደረገም፡፡ በመሆኑም ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም እነዚህ ከሳሽ ኃላፊዎች ተጠያቂ ያደርጋቸዋል እንጂ እኔን ተጠያቂ አያደርገኝም፡፡ በተጨማሪ ትምህርትና ስልጠና ውስጥ ሊታይ የማይገባ የሌላ ሰው ስራ በጽሁፍ ስርቆት ቢፈጽም ብሎም ለጸሃፊው መብትና እውቅና ባለመስጠት የእውቅና ፍቃድ አቅራቢው ተቋም በተመሳሳይ ሌብነት የፈጸመ በመሆኑ የእውቅና ፍቃድ ውድቅ የሚያደርግበት ይሆናል የሚል ነው፡፡ አስፈላጊም ከሆነም ወደ ሕግ የሚያመራ መሆኑን በግልጽ ያስቀምጣል፡፡
  • 9. ጽ/ቤቱ አውቃለሁ ትላለህ ብሎ ለመጀመሪያ ያቀረበብኝ ክስ የምሰጠው ምላሽ የምሰጠው መልስ ስራዮን የምሰራው በእውቀት እንጂ በንቀት አለመሆኑን ነው፡፡ በመቀጠል በዋናነት ጽ/ቤታችን የሚተዳደርበት ሕግ ሆኖ እያለ ከሳሽ በኔ በተከሳሽ ላይ ክስ ያቀረበብኝ ሲሆን ለክሱ መነሻ ያደረገው ከደንበኞች ጋር በተፈጠረ አለመግባባት በቀረበብህ አቤቱታ ምክንያት ነው ሲል ከደንበኞች መካከል የቀረበ የቅሬታ ደብዳቤ በማስረጃነት አያይዟል፡፡ ቅሬታ አቅራቢዎች ተብለው የቀረቡትም 1. "ዩናክ እናት" ሞግዚት ቴ/ሙ/ማ ተቋም 2. Three AK ቴ/ሙ/ማ ተቋም ናቸው፡፡ ስለዚህም ለዲሲፒሊን ኮሚቴው ውሳኔ አሰጣጥ ያመች ዘንድ በስራ ሂደት ውስጥ ከነዚሁ ተቋማት ጋር ተፈጥሮ የነበረውን ግንኙነት ለኮሚቴው ከዚህ በመቀጠል አስረዳለሁ፡፡ 1ኛ. ዩናክ እናት ሞግዚት ቴ/ሙ/ማ ተቋም በ 13-11-10 ዓ.ም ተቋሙ በ care giving Training institute የዕውቅና ፈቃድ በጠየቀው መሰረት በአቤቱታ መልክ እንጂ የቀረበው በቼክሊሰት በታየው መሰረት እንዲያስተካክል የተሰጠውን የስትራቴጂክ ጥሰት ለማስተካከል ፍቃደኛ አለመሆኑን ለመገንዘብ ችያለሁ፡፡ ይኽው እውቅና ፍቃድ ጠያቂ ለመጀመሪያ ጊዜ ጉዳዩን ለማስጨረስ 20/10/10 ዓ.ም ከቀረበ በኋላ በመጀመሪያ ጉብኝት ብቻ የታየለት ሲሆን አስተካክሎ ሲጨርስ በተቀጠረው ቀን ሳይመጣ ቀርቷል፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ በ 13/11/10 ዓ.ም ቢሮ ውስጥ ሲመጣም ያየሁት ቢሆንም ማስተካከያ የሰጠሁትን ግብረመልስ አስተካክሎ ሳይሆን የቀረበው ተወካይ ኃላፊ ያልነበረው ኣካል ጋር ነበር ያመራው፡፡ ጉዳዩን የያዝኩለት ስሆን እኔ ጋር ቀርቦ ማነጋገር ሲገባው ነገርግን በተገላቢጦሽ በስራ ላይ የነበሩ ሰራተኞች እያዩት እኔን ጥሶ አልፎ የኃላፊ ተወካይ ያልሆነው ጋር እውቅና ፍቃዱ እንዲሰጠው መጠየቁ ነበር ትልቁ ስህተቱ፡፡ እንደዛም በማድረጉ ነው
  • 10. ኃላፊ ያልሆነው በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ቢሮ እንድቀርብ ያስጠራኝ፡፡ ሰላም መስሎኝ እኔም ቢሮ ስቀርብ የጠበቀኝ ጠብ፣ ዛቻና ማስፈራሪያ ነው እንጂ ሌላ አልነበረም፡፡ እኔም ክፉ መነጋገር ፍቃደኛ ስላልነበርኩ ቢሮውን ጥዬ የወጣሁት፡፡ ምክንያቱም የምሰራው ለግለሰብ ሳይሆን የወጣውን ሕግ ለማስፈጸምና ስትራቴጂውንና ፖሊሲውን ተግባራዊ ለማድረግ ነው፡፡ እንጂ ለእያንዳንዱ የተሳሳተ ግለሰብ ተደራድሬ ገንዘብ ተቀብዬ ጉዳዩን ማስፈጸም አይደለም የሚል ነበር፡፡ የመጀመሪያው ከሳሽን አስመልክቶ የጻፉት አቶ ያአብዩ አስመላሽ እምባዮ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የስራ ሂደት በተቋማት ጥራትና አቅም ግንባታ የስራ ሂደት ጣልቃ በመግባት የማያገባቸውን ውሳኔ የወሰኑት፡፡ ክሱንም ያቀረቡት እንደሚከተለው ሲሆን ተገልጋይ 10,000 ብር የቤት ኪራይ ከፍለው በሚል ተገቢውን ወጪ ያወጡ በማስመሰል የማያቁትን ስራ ላይ ጣልቃ መግባታቸውን የሚያመላክት ብቻ ሳይሆን ስለጽቤታቸው ፖሊሲ፣ ደንብና መመሪያ በቅጡ የማያቁ መሆኑን የተከበረው የዲሲፒሊን ኮሚቴ እንዲያውቅልኝ ነው፡፡ በመመሪያው መሰረት ተቋሙ ሥልጠና የሚያካሂድበት ሕንጻ የባለቤትነትና የይዞታ ማረጋገጫ ወይም ቢያንስ ሁለት ዓመት የሚያገለግል በውልና ማስረጃ ምዝገባ የፀደቀ ህጋዊ የኪራይ ውል አላያያዘም፣ ይህ የሚያሳየው አንድተቋም ማሟላት ከሚገባው ማሽነሪ በተጨማሪ ለቤት ክራይ በሕጉ መሰረት የሁለት አመቱ ክፍያ ማለትም 240,000 ብር ወይም የአንድ አመት ክፍያ ሕጉን እናሻሽል ቢባል እንኳን 120,000 ብር ሊከፍል ሲገባው ተገልጋይ ስለማንገላታት ብሎ የቀረበው ጽሁፍ ሕግን በመጣስ ያቀረበው ክስ አግባብያለመሆኑ ሳይሆን ተወካይ ኃላፊ ነኝ ባዩ ያራሱን ስትራቴጂና ፖሊሲ ጠንቅቆ የማያውቅና የሚሰራበትን መስራቤት የስትራቴጂክ ጥሰት እራሱ አሳይቷል፡፡ በመሆኑም ይህ መቅረብ የሌለበት በወቅቱ የነበሩት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጉዳዩን በማቅረቤ እንዲፈታ አድርገዋል፡፡ ጉዳዩንም የምታሟላውን አሟልተህ እውቅና ፍቃድህን መውሰድ
  • 11. ትችላለህ ብለውም ተመልሶ ሳይመጣ ቀርቷል፡፡ ስለዚህ በዚህ ጉዳይ ልጠየቅ አይገባም፡፡ በሚል ያቀረብኩት መልስ የዲሲፒሊን ኮሚቴው በጥልቀት ካየ በኋላ ያለፈና ውሳኔ የተሰጠው በመሆኑ ምስክርነት አያስፈልገኝም በሚል ውድቅ ነው ያደረገው፡፡ 2ኛ. ለ Three AK ቴ/ሙ/ማ ተቋም በ 15-04-2011 ዓ.ም ይኽው ቴ/ሙ/ማ ተቋም በ household and care giving Training institute የዕውቅና ፈቃድ ፈልጎ በዕለቱ ሲጠይቅ ማሟላት ያለበትን ማመልከቻ ሳያሟላ ለጉብኝት መኬዱ የሚታወቅ ነው፡፡ የመጀመሪያው ጉብኝት ጊዜ ያቀረቡት የፕሮጀክት ሰነድ ሳይታይ እውቅና ጠያቂው ተቋም ለማየት የማይመለከታቸው አካላት እንዲጎበኙ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም በመስራቤቱ ውስጥ ያሉም የስራ ባልደረቦች የራሳቸውን ስራ ከመስራት ይልቅ የሚመለከተው አካል እንዲሰራ አለማድረጋቸው የምንሰራው ስራ ጥቅም የሚያስገኝ ነው ብለው በማሰብ እኔ የምሰራው ስራ ላይ ጣልቃ መግባት ተፈጽሟል፡፡ በስታንዳርዱ መሰረት መሟላትና አለማሟላቱን በዝርዝር ያቀረበውን መጀመሪያ የፕሮፖዛል ማመልከቻ ግምገማም ይሁን የተቋሙን ጉብኝት ስብሰባ ላይ ስለነበርኩኝ አልተሳተፍኩም ነበር፡፡ በዋናነት እውቅና የጠየቀው ተቋም መጀመሪያ ያየሁት በ 16-04-2011 ዓ.ም በድጋሚ የጉብኝት ሊጎበኙ ሲዘጋጁ ነበር፡፡ እውቅና የጠየቀ ተቋም እንዳለ የሰማሁትና ያቀረቡትን ሰነድ ማየት እንዳለብኝ ለእውቅና ፍቃድ ቡድን አስተባባሪው የጠየኩት በዚሁ ዕለት ነበር እውቅና ፍቃድ ጠያቂው አካል የሌላ ተቋም ይዞ የመጣው፡፡ አስተባባሪው በወቅቱ እውቅና ወደጠየቀው ተቋም እንሂድ ሲል የነበረው ከኔ ውጭ ነበር፡፡ እኔን ያላካተተ ስፐርቪዥን እንሂድ ማለቱን ባለመስማማቴና በጠየቅኩት መሰረት ያቀረቡትን ፕሮፖዛል ማየት አለብኝ በማለቴ ለኔ የሰጠኝ፡፡ አሰራሩ መጀመሪያ እኔ ተቋሙ ባቀረበው ፕሮፐዛል
  • 12. መሰረት ትክክለኝነቱን ከሚመለከተው አካል ጋር ሆኜ ካላረጋገጥኩልህ ማጽደቅ አትችልም ያልኩትና ችግሩን በተረዳሁበት ቅጽበት ለጉብኝት እንሂድ ያሉት፡፡ ይህንን ጥያቄ ሳቀርብለት ነበር የፕሮጀክት ሰነድ ዶክመንቱን የሰጠኝና ለማየት የቻልኩት፡፡ ተቋሙ ያቀረበው ዶክመንት ካየሁ በኋላ ያቀረቡት ፕሮጀክቱ ያልተሟላና ከሌላ ማለትም ከ ከዊልዳን ቴ/ሙ/ማ ተቋም አራት ገጽ ብቻ አስቀርተው ምንም የራሳቸውን ሳይሆን የሌላ ተቋም በምንም መልኩ ሳያስተካክሉ ያቀረቡት ይህ የሚያሳየው በሀገርውስጥም ይሁን በውጭ የሌላአካልን መስረቅ breach of copyright (Plagiarism) የሚያሳይ ብቻ ሳይሆን የሊላ አካልን የሰረቁ መሆናቸውን የደረስኩበት፡፡ ዐለም አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ሕግ የሚያረጋግጠው Rather than include in institutional legislation trainees rights in discipline and dismissal breach of copyright (Plagiarism) የሚል ብይን ይሰጠዋል፡፡ በወቅቱ ተቋሙ ላይ አትሄድም ብሎ አስተባባሪው እኔን ገለል ካደረገ በኋላ አጥብቄ በመጠየቄና ሰነዱን ተቀብዮ በመገምገሜ ስርቆቱን የደረስኩበት፡፡ በመሆኑም ያቀረቡት ፕሮጀክት ከሌላ ተቋም በ Plagiarism የተወሰደ በመሆኑ አግባብነት እንደሌለው በሕግም ፊት የሚያስጠይቅ መሆኑን የስራ አስተባባሪውም ይሁን አምጭዎቹን ያሳሰብኩት፡፡ በማሰልጠኛ ተቋሞቻችን ያልተፈቀደ የሰው ስራ ተማሪዎች የራሳቸው ካደረጉ የሚለው እንደሚከተለው ነው፡ ይህ አካሄድ በዓለም አቀፍ ሕግም የሚያሳየው Assessors Disciplinary Hearing (ADH) or, if plagiarism is alleged by the claimer to Academic Conduct Panel they observer the problem and decide
  • 13. according to the problem. The TVET institutes Student conduct Disciplinary Panel Oxford University Student book (2018/19) plan will decide on more matters that are serious decision. እነደዚህም ስህተት ተሰርቶ ከባለሀብቶቹጋር መግባባት ተደርሶ ይቅርታ ቢጠይቁም በኋላ ላይ የቀጠሩት አማካሪ አስተካክሎ እንዲመጣ ባደረኩት መሰረት ዳግም ክፍተት ያሳየበት ግብረመልስ እንደሚከተለው ሲሆን፡፡ በአጠቃላይ እውቅና ጠያቂው ተቋም ያቀረበው ፕሮፖዛል ሰነድ ክፍተት ከላይ እንዳስቀመጥኩት ሆኖ ዳግም ያቀረቡት ፕሮፖዛል ላይ ያየሁትን ክፍተት እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ Three AK household service and care giving TVET institute. General Problems related to the project format and formalities:-  Applied without application letter attached,  Preliminary section it includes cover pages, table of contents the project paper itself written errors  Executive summary/Abstract not clearly presented As before executive summery brought it is scanty  Description of the venture (an undertaking risk.)  Industry analysis  Development and production
  • 14.  Where do you get objective, population growth, demand analysis and rational you are not acknowledging the very first author?  Mission of the TVET institution repeated both page 4 and page 8 in the project plan, which is very different, therefore, where is your mission the first one or the second? ተቋሙ ላቀረብኩላቸው ስህተት አፌን ለማዘጋት እንስጥህ ላሉት ብር ፍቃደኛ ስላልሆንኩ ነበር ይህንን በማድረጌ ለጽ/ቤቱ በታማኝነት በማገልገሌ የስራ ድርሻዮም እነዚህን ነገሮች በሙሉ አጣርቶ በህጉ መሰረት ፍቃድ መስጠት ነው፡፡ ነገርግን ከላይ የተጠቀሱት ተቋሞች ወይም ቅሬታ አቅራቢዎች የቴክኒክና ሙያ የሚያቀርባቸውን ፖሊሲ እና እራሳቸው ተቋሞቹ በሕጉ መሰረት አቅርቡ ተብለው የተጠየቁትን መስፈርቶች ማሟላት ሲገባቸው ይህንን ከሟሟላት ይልቅ ሌላ አማራጭ በመፈለግ እና እኛ ባልነው መሰረት ካልተሰራልን በማለት በማስፈራራት ለበላይ አካላት እንናገራለን በማለት ያልተባሉትን ነገር ለበላይ አካል ተሰደብን፣ ተንጓጠጥንና ተገላመጥን በማለት ሀሰተኛ ውንጀላ እየፈጠሩ ለጽ/ቤቱ የበላይ አካለት የቅሬታ ደብዳቤ በጽ/ቤት ውስጥ አስገብተዋል፡፡ ያስገቡት የውሸት ክስ በመንግስት ስራ ተቀጥረው የሚያስፈጽሙ አካላት ጋር በመሆን ነው የሀገሪቱን ስትራቴጂ ከማስፈጸም ይልቅ ከግለሰብ ጋር በብር እየተደራደሩ እንዲከሱ የሚያደርጉት፡፡ ሆኖም ግን በአንድ የስራ ሂደት ላይ አንዳንድ ደንበኞች ሕገወጥ በሆነ መንገድ ጉዳያችን ካልተፈጸመ በማለት ቅሬታ እንደሚያስገቡ ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ይህ መሆኑ እየታወቀ ጽ/ቤቱ
  • 15. የበላይ ተቆጣጣሪዎች የቀረበላቸውን ቅሬታ ከሁለቱም ወገን መርምረው ውሳኔ መስጠት ሲችሉ ነበር እኔን ተከሳሽ በማድረግ ለዚሁ ጽ/ቤት በቅንነት በታማኝነት ያለመድሎ የማገለግል መሆኑን ለማሳየት የሞከርኩት፡፡ ከላይ ያቀረብኩት እውነታው እየታወቀ በተሳሳተ ያለአዋቂዎች አውቃለሁ ትላለህ በሚል ይህን ሁሉ ስህተታቸውን ወደክስ ያቀረቡት፡፡ በዋናነት ባለፈው ስድስትና ሰባት አመታት በፊት ጥናት አድርጌ የደንበኛ እርካታ የሰራሁበት ብቻ ሳይሆን እስካሁን የእውቅና ፍቃድ መስጠት ከሰራነው በተሻለ መልኩ የሶሻል ሚዲያን በመጠቀም የሰራሁት ተስፋ የሰነቀው የለውጥ መሪዎቻችን በመምጣታቸው በመበረታታት ነበር የገባፍላጎት የሰራሁት፡፡ የዳሰሳ ጥናት በኔት ወርልድ አድርጌ የግል ባለሀብት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት በሀገር ደረጃ ስልጣን ፕሮፖዛል እንዲያቀርቡ ሳደርግ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉ ኢንፎርሜሽኑን እንዲያገኙ በያሉበት ብዥታ እንዳይኖራቸው በእግራቸው ወይም በእጃቸው እንዳይመጡ ሳይሆን በኔት ወርልድ ኢንፎርሜሽን እንዲያገኙ ያደረግኩት፡፡ ለዚህ እውነተኛ አሰራር የኔሀሳብ ነው የሰረቅከው የሚል አካል ካለ መነጋገር እንችላለን፡፡ ይህንን የኔን ስራ በከተማደረጃ ብቻ ሳይሆን በሀገር ደረጃ ያንተ ስራ ሳይሆን እኔ ስራነው የሚል በመረጃ ደረጃ መቅረብና መከራከር እንችላለን፡፡ እንዲያገኙ ሲፈልጉና ደንቆሮ የሆኑበት አሰራርን እኔ ለህዝብ በመስራቴ ነበር ዕውቅና ፍቃድ የሰጠናቸው ተቋማት አፈጻጸም ከሌላው አመት የተሻለ የሆነው፡፡ በዚህ አመት በከተማ ደረጃ የስራ አፈጻጸም ከክፍለ ከተማዎቹ ሁሉ የተሻለ ክፍለ ከተማ የሆንነው፡፡ በተጨባጭ ምንድን ነው የሰራችሁት ቢባሉ መልስመስጠት የማይችሉት የሰራውን አካል በመዝረፍ በስርቆት ላይ የተሰማሩት ኃላፊዋች ምንም ነገር በተጨባጭ ማቅረብ አንደማይችሉ ዋናማሳያ ነው፡፡ ለአብነት እንኳን ይህችን ያህል በአዲሱ
  • 16. ማለትም የ 2011 ዓ.ም የስራ ዘመን ከመግባቱ ቀደም ብሎ በሶሻል ሚዲያ ወደዘርፉ ለሚገቡ ምሁራንና ባለ ሃብቶች ማስተዋወቅ ባደረኩት መሰረት ወደዘርፉ ለመሳተፍ መጥተው አገልግሎት የጠየቁ 27 የግል ተቋማት የፍላጎት ቅስቀሳ ባደረኩት መሰረት የተገኙ ሲሆኑ፡፡ ወደዘርፉ ለመሰማራት ቁርጠኛ ሆነው ፕሮፖዛል ማመልከቻ ያቀረቡ 10 ተቋማት ናቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ እውቅና ፍቃድ የተሰጣቸው 9 ሲሆኑ፡፡ በወቅቱ አንዱ ብቻ የተቋምነት የእውቅና ፈቃድ አመልካች በማመልከቱ ሊሰጠው በመጠባበቅ ላይ ያለ ነው፡፡ በወቅቱ የጽ/ቤት ኃላፊ ያቀረቡት የመጀመሪያ ከሳሽ ብለው ከዚሁ ዝርዝር ውስጥ እሳቸውም ተቋሙም የሌሉ ሲሆን ተመዝጋቢዎቹ ሁሉም ከአዲስ አበባ ቴ/ሙ/ቢሮ በቀረበው አቅጣጫ መሰረት የተመዘገቡ ናቸው፡፡ መልካም በሆነ ከሰራኋቸው ስራዎች ውስጥ ሊላው በሚጠነስሰው ሴራ ሳሆን በተጨባጭ ለተጠያቂነት ይረዳ ዘንድ የተገልጋይ እርካታን አስመልክቶ የሰራሁት ስራ ነበር፡፡ ይህንን ስራ ስሰራ ኃላፊ ደስ ሊለው ሲገባ የእርካታ መለኪያ እንዳላስሞላ በስራሂደቷ ጫና ቢደረግብኝም በየጊዜው ለማስሞላት ፎርማቶቹን በማበልጸግ አዘጋጅቼ በመጠየቅ ላይ ስለነበርኩኝ የ2011 ዓ.ም የግማሽ ዓመትም ሁን የዚህ አመት አፈጻጸም ሪፖርት ለጽ/ቤቱ ያቀረብኩት ብቸኛ የጽ/ቤቱ ባለሙያ መሆኔም እንዲታወቅልኝ በዚህ አጋጣሚ እገልጻለሁ፡፡ ኃላፊ ተብየዋ ሁለት ድግሪ አለኝ ብትልም እንደዚህ በተጨባጭ ማሳየት አለመቻሏ የተመረቀችበትን ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ብቻ የምታሰድብ ብቻ ሳትሆን ነገሮችን በጥናትና ምርምር ለመፍታት እንደማታስብ የሚያስረዳ ነው፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ እንዲሆን ከላይ ያቀረብኩት እውቅና ፈቃድ የጠየቁና የተሰጣቸው ብቻ ሳይሆን በሁለት ዙር የተቋም ምዘና የመጡና ስለተገልጋይ እርካታ የሰጡትን የተገልጋይ እርካታ ግብረመልስ ማየት ብቻ ምስክር ነው፡፡ አገልግሎት ጠይቀው ለሚመጡ
  • 17. ተገልጋዮች በሙሉ የተገልጋይ እርካታ ፎርማቱን በማዘጋጀትና በየጊዜው እንዲሞሉ ሳሳስብ በስራሂደቷ አማካኝነት እንዳላስሞላ ማደናቀፍ በእማኝ ፊት የገጠመኝ ቢሆንም ወደኋላ ሳልል ተግባራዊ አድርጊለሁ፡፡ ይኼውም አገልግሎት ፈልገው የመጡትን ደንንበኞች የደንበኛ እርካታ እንዳላስሞላ በአደባባይ በተገልጋዮችና በስራ ባልደረቦች ፊት ጭቅጭቅ መፍጠሯን እንዲታወቅልኝ እጠይቃለሁ፡፡ ችግር መፍታት የሚቻለው በሚጠነሰስ ሴራ ሳይሆን በስታንዳርድ መሰረት ነው፡፡ ይህንንም አሰራሬን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡- እንደዛም ተግዳሮት ኖሮ የአገልግሎት ፈልገው የመጡት ደንበኞች እርካታ አስሞልቼ ለመጨረሻው ትንተና ደርሼለሁ፡፡ የደንበኞች እርካታ መስፈርቶቹ በ4 የተከፈሉ ሲሆን እነሱም ከ50% በታች ዝቅተኛ፣ ከ50%-60% መካከለኛ፣ ከ60%- እስከ 80% ከፍተኛና እና ከ80%- እስከ 100% በጣም ከፍተኛ በሚል ውጤት የያዘ ነበር አገልግሎት ፈላጊውን በስራዮ አፈጻጸም ብቻ ሳይሆን የምታቀርቡት ተግዳሮት ካለ በሚል የሚሰጡኝን ውጤት ያለምንም ተጽእኖ እንዲሰጡኝ ያደረኩት፡፡ በዚህ መሰረት የተቋማቱን የእርካታ መለኪያ ሰርቼ ያቀረብኩኝ ሲሆን ከ28 አገልግሎት ጠያቂዎች ውስጥ አገልግሎት አሰጣጣችሁ እጅግ በጣም ጥሩ ነው ያሉ 23 መልስ ሰጪዎች (82%) የሰጡ ሲሆኑ፡፡ በጣም ጥሩ ነው ያሉ ከ5 መልስ መላሾች ማለትም (17.9%) ይህል የሚያሳየው አንድ ደረጃ ዝቅ ስላለ በአማካኝ አፈጻጸም (8.95%) ሲሆን በአጠቃላይ ከ28 አገልግሎት ፈልገው ከመጡ በድምሩ የረኩ ደንበኞች ከመቶ በፐርሰንት (90.95%) ደንበኞቻችን እረክተው መሄዳቸውን ትንተናውን ሰርቼ ለስራሂደት ያቀረብኩኝ መሆኔንና በስድስት ወርና በመጨረሻም የአመቱ አፈጻጸም የስራ አፈጻጸም ግምገማ ያቀረብኩ መሆኔን ለመግለጽ እወዳለሁ፡፡ በመቀጠል በግማሽ አመት ሪፖርት
  • 18. ውስጥ መካከለኛና ዝቅተኛ ማለትም ከ50% በታች ውጤት የሰጠ ተቋም እንደሌለ አሳውቃለሁ፡፡ በአጠቃላይ ከክሱ ጋር የቀረቡት የከሳሽ ማስረጃዎች ከላይየቀረቡት ማረጋገጫሲሆኑ፡፡ ከሳሽ ያቀረቡት ቃለጉ-ባኤ ፎቶ ኮፒ ቅደም ተከተል ያልጠበቀ፣ የተደጋገመ፣ በግልጽ የማይታዩ እና ስለእኔ የሚገልጹ መሆናቸውን ለማረጋገጥና ለመለየት ያልቻልኩኝ ስለሆነ በነዚህም ላይ ምላሽ መስጠት አስቸጋሪ ስለሆነ በግልጽ የሚታይና የኔ የሆነ ስህተት መሆኑ የተረጋገጠ ማስረጃ ከተሰጠኝ ወደፊት መልስ የምሰጥበት መሆኑን እገልጻለሁ፡፡ እንዲሁም፡- በወቅቱ ለከሳሽና ለጽ/ቤቱ ማለትም በተራ ቁጥር 2 ለተቀመጡትና በተራቁጥር 1 ለጽ/ቤቱም ይሁን ለከሳሽ ላቀረቡት ቅሬታ አቅራቢ የተሰጡ ግብረመልሶች አባሪ በእጄ የሚገኙ በመሆኑ ለዲሲፕሊን ኮሚቴ አስፈላጊ ከሆነ በተጠየኩኝ ጊዜ የማቀርብ መሆኑን እየገለጽኩኝ፡፡ ዲሲፕሊን ኮሚቴው ከበፊት ጀምሮ የእውቅና ፍቃድ አባላት የፈጸሙት ስህተትና በተደጋጋሚ ይቅርታ የጠየቁበትን ክስ ሳልጥል በhttp://www.slideshare.net berhanu tadess uploads on law በሚል ማግኘት የሚችሉ መሆናቸውን እገልጻለሁ፡፡ በመሆኑም ያለማሳያ በስራ ምክንያት የተፈጠሩ አለመግባባቶችን እንደቂም በመያዝ ተገልጋዮችን ክሰሱ በማለት የግል ቂምን መወጫ አጋጣሚ በመጠቀም በአስተዳደር ብቻ ተነጋግሮ ሊፈታ የሚችለውን ጉዳይ ሆን ብሎ ግለሰብን ለመጉዳት በታሰበ መልኩ ለዲሲፒሊን ኮሚቴ ማቅረብ ብቻ ሳይሆን የተፈጸመብኝ የስራ ሂደቷ ጾታዋን መሰረት በማድረግ ያቀረበችው ክስ በኃላፊ ስለተከሰሰ እንዲባረርልኝ ብላ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ያስገባቸው፡፡ ይህንን ሁሉ ስህተት የፈጠረችው ኃላፊዋ ጋር የቀድሞ ኃላፊ የነበረውና አሁን ጥጉን የያዘው የልተገባ ግንኙነት እንዳላቸው የሚያስታውቅባት እማራለሁ በሚል የሄደችበት ሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ በስራ አፈጻጸሟ የተሻለች እንድትሆን
  • 19. ሲያደርጋት አንድ ተኩል ስራ ቦታላይ ተኝቼ እሷ አራት ተኩል ገብታ በዛኑ እለት እንተ አልሰራችሁም በሚል ሲገመግም የነበረው ተወካይ የጽ/ቤት ኃላፊ ያልሆነው ለሷግን እዛውላይ 99 ከመቶ የሰጣትና ሁለት አመት የሚፈጀውን የማስተርስ ትምህርት ሶስት አመት ሙሉ አንቀላፍታ የመጣችውና ስራውን ሁሉ ዝብርቅርቅ ያደረገችው፡፡ ሁላችን የወረዳ ኃላፊ በነበርንበት ጊዜ ኃላፊ ለመሆን የምትስገበገበው ካቢኔ (ካድሬ ሁና በስራ አፈጻጸም ዝቅተኛ ስለነበረች የተባረረች ነች፡፡ ይህች በዝርፌያ ውስጥ የተሰማራች ክፉውንና መጥፎውን መለየት የማትችል ክሽፍ፣ ስግብግብና ዘራፊ ኃላፊ መሆን የማይገባት መሀደሬላይ የሚገኘውን የኔን የስራ አፈጻ 75 ፐርሰንት ስትሰጣኝ ለሷ 97 ፐርሰንት የሰጠችው፡፡ ይህ በንዲህ እንዳለ የክፍለ ከተማው የዲስፕሊን ኮሚቴው የፍርድ ውጤት ክሱን ውድቅ ነው ያደረገው፡፡ ነገርግን ሕጋዊ ኃላፊነቷን በሕገወጥ መልኩ ተጠቅማ ተቋም ለሰረቀው ፕሮፖዛል እኔ እንደተሳሳትኩ የጻፈችው የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ የጻፈችው የመሃደርጥራትላይ ነጥብ አስጥሎኛል፡፡ የስራ አፈጻጸምንም አስመልክቶ በተመሳሳይ ህጋዊ ስልጣኗን በሕገወጥ መልኩ ተጠቅማ የስራውጤቴን ሳታሳየኝ ወደ ውድድር የላከች ሲሆን በወቅቱ ላለቃዮ ሪፖርት ስላደረኩኝ 75 ፐርሰንት 87 ፐርሰንት ስትሰጥ ሳታሳየኝ አሁንም ልካዋለች፡፡ ለራሷየሰጠችው ውጤት ግን በእጇየሰጠች ስለሆነ 97 ፐርሰንት ሰጥጣለች፡፡ በመሆኑም እሷበድንቁርና የምታበላሸውን እቅተኛ የስራ አፈጻጸም ውጤት እንዳልከሳት ሳታሳውቀኝ ዝቅተና የስራ አፈጻጸም ስለሰጠቺኝ የፈለኩት ደረጃ እንዳልደርስ አድርጋኛለች፡፡ የተሳሳቱት ስህተት ንጽህን የከሰሱት ክስ ውድቅየተደረገባቸው ብቻ ሳይሆን የሰሩት ስህተት ሕጋዊ ደንበኞችን ማሳሳ ነበር፡፡ የአዲስ እውቅና አሰጣጥ ማዛባት
  • 20. አዲስ የእውቅና ፍቃድ ፈልጋ በመምጣታቸው በድራቢ የተሰጠው የስም አሰጣጥ ላይ የተፈጠረውን ስህተት አስመልክቶ በትምህርቱ መስክ እየሰራች እስከሆነ ድረስ ሰሟ ሊወሰድባት አይገባም የሚል ነበር፡፡ በመሆኔም የስራ ባልደረቦቼን ተው ይሄ ነገር የመጀመሪያዋ ባለቤቷ በጋዜጣ አሳውጃለች በመሆኑም እያለች ለሌላ ሰው አሳልፋችሁ መስጠት አትችሉም እያልኩ ነው ስያሜውን በድጋሚ ለአዲስ ተቋም የሰጡት፡፡ ከዚህ በፊት ስታሰለጥንበት የነበረው ዶክመንትም ሆነ ከመዘጋቱ በፊት ሰልጣኞቹ መሰልጠናቸውን ለማረጋገጥ የሚመጡ ሰልጣኞች አሉ ስሙን ለሌላ መስጠት የለባችሁም እያልኩ ነው ስሙን ያስተላለፋችሁት ያልኳቸው፡፡ አሁንም ችግር እየፈጠረ ያለው በተደራቢ ስሙ የተሰጠው ተቋም ሲሰለጥኑ የነበሩ ሰልጣኞች መሰልጠናቸውን ለማረጋገጥ ቴ/ሙ ጽ/ቤት ሲመጡ በበፊቱ የእውቅና ፍቃድ ከወሰደው ተቋም ጋር ግጭት እየፈጠረ በመሆኑ ነው (የየትኛው እናት ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ) በሚል ተማሪዎቹ የሰለጠኑበት እያምታታ ያለው፡፡ የተቋሙ ስያሜ መስተካከል አለበት እያልኳቸው ተመሳሳይ ስም በድፍረት ለአዲሱ ተቋም ሰጥተው አሁን ከሁለቱም ተቋም መሰልጠናቸውን የሚያረጋግጥ መሀተም እንዲደረግላቸው ሲመጡ እናት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ሰልጣኞች ሁለት ተቋም ሰልጣኞችና ተመራቂዎች በመሆናቸው ስህተቱን የጎላ ያደርገዋል፡፡ በመሆኑም ስያሜው የተወሰደበት ተቋም አገልግሎት ጠይቃ ስትመጣ ለምን መጣሽ በማለት ማመናጨቅና ማጉላላት ደርሶባታል፡፡ በደረሰባት በደል ክስ አላቀረበችም፡፡ ምክንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ የደረሰባትን በደል እኔ ባቀረብኩላት የእርካታ መለኪያ የደረሰባትን መጉላላት የጻፈች ቢሆንም ነገርግን ባቀረብኩት ቅሬታ የሚፈታ አካል አለ በሚል ክስ ለማቅረብም አልፈለገችም፡፡
  • 21. ዕውቅና ፈቃድ ለመጠየቅ የመጣችው ባለጉዳይ የግል ቴክኒክና ሙያ ተቋም በነበራት የበፊት ስም መሰረት ለመክፈት ፈልጋ ስትመጣ የተሰራ ወንጀል ስለነበር ማመናጨቁ የተከሰተው፡፡ ይንን ሚስጥር ከኔ እኩል የሚያቁት አስተባባሪውና የስራ ባልደረባዮ ሲሆን የስራ ሂደት ኃላፊ ነኝ ባይ ምንም አታውቅም ነበር፡፡ በመሆኑም ምንም የስራ ሂደቷ አታቅም በሚል ነበር ሴራ በመጠንሰስ እስከዛሬ ይዞት የማያውቀውን ቃለጉባኤ የያዘው፡፡ በመሆኑም የቀረበላት ገመድ ውስጥ እንድትገባ ሲያደርጋት እኔ እንሰብሰብ ያልኳቸውን ትተው የራሱ እኩይ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ሲሰበስቡ እኔም ስብሰባውን የፈለኩት በመሆኔ ላነሳው የፈለኩት የዚሁ ተቋም በቃለ-ጉባኤ አጀንዳ እንዲያዝልኝ ብጠይቅም ተከለከልኩኝ፡፡ በመሆኑም እስከዛሬ ሳይሰበስቡ በእለቱ የሴራጥንሰሳውን ስለማውቀው ቃለጉባኤላይ ውሳኔውን አልቀበልም በሚል አልፈርምም ያልኩት፡፡ ይህው የተበየነበት ተቋም ኃላፊና ዋና ስራ አስኪያጂ ስትሆን፡፡ በ1960 ዓ.ም ዎቹ ውስጥ ድግሪዋን የያዘች አንጋፋ የግል ማስተማሪያ ትቤትና ቴክኒክና ሙያ ተቋም ነች፡፡ በትምህርትና ስልጠና ለ25 አመታት በግሉ ኢንቨስትመንት ያገለገለች ስትሆን ይህም በሚቀጥለው ዓመት (silver jubilee) ዋን ታከብራለች፡፡ በመሆኑም ሀገሪቱን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ከ ኬጂ እስከ ዩኒቨርስቲ በመክፈት እያገለገለች ያለች ታላቅ ሰው ነች፡፡ የተዘረፈችውን ስም እንድታስመልስ እስካሁን አለመክሰሷ አስገራሚ ነው፡፡ ይህንን ወንጀል የሰሩ መጠየቅ እንዳለባቸው መታመን አለበት፡፡ በስም መሰረቅ ዙሪያ ህጉስ ምን ይላል፡፡ The institution can allege the looting of the name following trade mark or patent rite it is a specific grant of ownership of an institute, it’s also an incident a declaration issued by a government agencies
  • 22. declaring institute the inventor of a new invention having a privilege of stopping others from making, using or selling the claimed name. በመሆኑም እነዚህ ኃላፊ መሆን ሳይገባቸው ስልጣኑን በመያዛቸው ለዚህ ሁሉ ጥፋት መንስኤ ሆነዋል፡፡ ከዚህ በፊት በሰሩት ስህተት ፍርድቤት እየተመላለሱ ያሉ ሲሆን በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀርበው መጠየቅ አለባቸው የምለው በደልፈጸሙ የምለው ይህችን ተቋም ብቻ አይደለም መሻሻላቸው እየታወቀ ማሰልጠኛነታቸው ብቻ ሳይሆን ስታንዳርዱን ስላሟሉ የሲኦሲ መአከል የነበሩ እንዲዘጉ የተደረጉ የግል ተቋማትን ጭምር ነው፡፡ እነዚህ ያቀረብኳቸው ጥፋቶች ሲሆኑ ሌላው ከመመሪያና ደንብ ውጭ የተሰሩ ስህተቶች በርካታ ናቸው፡፡ በተቀመጠው ፕሮሲጀር ስለማይሰራ የተመደበው አስተባባሪ አንብቦ እውቅና እንደማይሰጥ የሚያሳብቅበት የዳቦ ቤት ፍቃድ በፕሮፖዛሉ ያቀረበ አዲስ እውቅና ፍቃድ ጠያቂ ተቋም የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ጭምር እንዲያስተካክል ሳይደረግ እውቅና ሲሰጠው መታዘብ ችያለሁ፡፡ አስተባባሪውን ያልኩት ይህ አሰራር ትክክል አይደለም፡፡ የአሰራር ቅደም ተከተል መፍጠር አልቻልክም፡፡ በመመሪያው የወጣውን የምሰጥህን ቅደምተከተል የምትሰማ ከሆነ ከችግሩ መውጣት ትችላለህ ብየዋለሁ፡፡ የማይቆጨኝ የአሰራር ቅደም ተከተሉን መመሪያው የሚለውን ተመርኩዤ በጠረዼዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን እንነጋገር ብለውም ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል፡፡ ወደሶሻል ሚዲያውም እንዲቀላቀል አድርጌውም አሰራሩን ብለጥፍለተም የሰጠሁትን መረጃ ለመተግበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ይህ ሁሉ ከባድ ስህተት ሊፈጠር ችሏል፡፡ ከጥፋታቸው ውስጥ ለምሳሌነት ያቀረብኩት ሁለት ብቻ ያአሰራር ከባድ ግድፈት ሲሆን የወንጀሉ ስፋት ከዚህ በኋላ በቴክኔክና ሙያ ጽ/ቤት ተመልሰው የእውቅና ፍቃድ (regulatory) እንዳይሰሩ ብቻ ሳይሆን የሚያደርጋቸው የሚጠይቃቸው ካለ በወንጀልም
  • 23. ያስጠይቃቸዋል፡፡ በአዲስ አበባ ደረጃ የሚፈጠረውን የአፈጻጸም ችግር ሰራተኛ እንዲባረር ሳይሆን በስልጠና እንዲፈቱ ሀሳብ ያቀረብኩኝ መሆኔን ለማረጋገጥ በslideshare.net berhanu tadesse upload on PMI ብቻ ማየት በቂ ነው፡፡ የኦዲት ይደረግልኝ ጥያቄ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በአመራር ላይ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች የህሌና ግሽበት፣ እራስ ወዳድነትና ስግብግብነት እየተጸናወታቸው መጥቷል ይህ ጽሁፋ ግንቦት 1 2011 ዓ.ም ተጀምሮ በግንቦት 8 2011 ዓ.ም ተጠናቀቀ …………………………………………………………………………………… መግቢያ የኦዲት ይደረግልኝ ጥያቄ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚል መግቢያ የተጻፈ የቢሮ ውስጥ ጉድ በጉለሌ የጤና ጽ/ቤት በአመራር ላይ ያሉ የመንግስት ሰራተኞችና የበታች ሰራተኞች እኩይ ትብብር፣ የህሌና ግሽበት፣ እራስ ወዳድነትና ስግብግብነት እየተጸናወታቸው መጥቷል በሚል መግቢያ የተጻፈ ሲሆን በስሩ የስልጠና እና የአበል ክፍያ ምዝበራ በጽ/ቤታችን፣ የጤና ጽ/ቤት የስልጠና እና ክፍያ ስህተት ጉዳይ ውጤታማ እንድሆን ማድረጉ፣ ጉዞና አርባምንጭና ለውጥ አራማጅ የፋይናንስ ኃላፊ በሚል የተሰናዳ ነው፡፡ 1. የቢሮ ውስጥ ጉድ በጉለሌ ከላይ በርዕሱ እንደገለጽኩት በአመራር ላይ ያሉ ስል የጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የስራ ሂደትና የቡድን መሪዋችን ሲሆን አንዳንድ ሰራተኞችም ኃላፊዎች የሚሰሩትን እኩያ ተግባር ተባባሪ ስለሆኑ በየጽ/ቤቱ ቁጥራቸው ከፍተኛ ያደርገዋል፡፡ በየጽ/ቤቶቹ ሕሌና በሌላቸው ሰራተኞች የሚታየው ዝርፊያ እየበዛ መጥቷል፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ የሚሆነው በያዝነው አመት ሂሳብ
  • 24. ክፍሎቻችን ያልተገባ አበል አከፋፈል ኦዲት ቢደረጉ ዝርፊያውን በግልጽ የሚያሳይ ነው፡፡ እነሆ ባለፈው ሳምንት እንኳን ከጽ/ቤታችን ወደ አርባምንጭ ለልምድ ልውውጥ አንሄዳለን ያለ እካል በሚጓዙበት የ 20ና 25 ቀን በታሪፉ መሰረት አበል እንክት አድርገው ክበሉ በኋላ የሚጓዙበትን ዓላማ የሄዱ አስመስለው ተመልሰው መጥተዋል። ለጉዞ የሄዱ አስመስለው አንድ ቀን ከስራ ከቀሩ በኋላ በሚቀጥለው ቀን በመግባት ሌላ አበል ጽ/ቤት ውስጥ አዘጋጅተው እደገና ይበላሉ፡፡ የሄዱበትን ስራ ሳይጨርሱ የተመለሱበት ምክንያት ቢሮውስጥ ውስጥ የነበሩትን ባለሙያዎች እንደእቃ በመቁጠር ምንም አያመጡም ብለው ከጉዞ በማስቀረት የራሳቸውን ጥቅም ለማሳካት ነበር፡፡ የሄዱበትን ስራ ሳይጨርሱ የተመለሱበት ምክንያት ቢሮ ውስጥ የነበሩትን ባለሙያዎች እንደ እቃ በመቁጠር ምንም አያመጡም ብለው ከጉዞ በማስቀረት የራሳቸውን ጥቅም ለማሳካት ነበር፡፡ 1.1 የአበል ክፍያ ምዝበራ በጽ/ቤታችን የጽ/ቤት ሰራተኞች / the office workers/ የተላኩበት አላማ ልምድ እንዲቀስሙ እንጂ እዚህም እዚያም ብር እንዲያግበሰብሱ አይደለም። የነሱ አካሄድ የሚያሳየው ስራ ለመስራት ሳይሆን እራስ ወዳድነትና ስግብግብነትን መሆናቸውን የሚያመላክት ነው። ስራ አለን ብለው ከመንገድ ሲመለሱ ለስራ ሳይሆን ብር እንዳያመልጣቸው ለመቀራመት በመሆኑ አለማፈራቸውን ያመለክታል፡፡ ባለፈው ጊዜ እንኳን ለክቡርነትህ በከፈትኩት ግሩፕ የክስ ምክንያት ሆኖ መቅረብ የሌለበት ክስ ከሰውኝ ነበር፡፡ ነገርግን መጨረሻቸው
  • 25. ከሳሾችና የውሸት ምስክሮቻቸው እራሳቸው ተከሳሽ ሆነው በመቅረባቸው እነሆ በዲሲፒሊን ኮሚቴው ተፈርዶባቸው ፍርድቤት ይግባኝ ብለው ይመላለሳሉ። አዎ እነሆ በክፍለከተማው በዲሲፕሊን ኮሚቴ የቀረበባቸውን ክስ ማስተባበል ባለመቻላቸው ተፈርዶባቸው ይግባኝ ጠይቀው ፍርድ ቤት እየተመላለሱ ነበር፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የቅርብ ኃላፊ ተብየዋ ሕጋዊ ስልጣኗን በህገወጥ መልኩ በመጠቀም የግል መሀደሬን ለማበላሸት በማሰብ ጾታን እንደ መሸፈኛ በመጠቀም የማስጠንቀቅያ ጽሁፍ በደብዳቤ መልክ እንዲደርሰኝ አድርጋለች፡፡ እኔ ልክሰሳቸው ብል በበርካታ ነገር ማለትም በሰነድ የተረጋገጠ ዝርፊያ ከሷ ጀምሮ ባልደረቦቿም ጭምር በመዘፈቃቸው ጉዳዩን አሳይቼ አስይዛቸው ነበር፡፡ይህንን ሕገወጥ ስራቸውን ለማጋለጥ ፈርቻቸው ወይም በሌላ ነገር ሳይሆን ስራ ስለሚበዛብኝ ነው ዝም ያልኩት፡፡ ስለ ስራ ስናገር በኔበኩል ስለሰራሁ የምኮራበት ነው፡፡ ነገርግን እነሱ ግን እንደስራ የማይቆጥሩት ስለሆነ በጣም ይገርመኛል ያሳዝነኛልም፡፡ እኔ እየሰራሁ ያውም ያምሰራው ስራ ተጨባጭ የሆነ ሳለ ነገርግን እንደስራ አይቆጥሩትም፡፡ ምክንያቱም ብዙ ጥቅማጥቅም ማግኘት ያለበት የሰራሰው መሆኑ እየታወቀ በርካታ ጊዜ ስራዮን ወስደው ክፍያ ሲቀበሉበት ተመልክቻለሁ፡፡ በሚያሳዝን መልኩ የሰሩበትን ስራ መረጃ ማቅረብ የማይችሉ የስራ ባልደረቦቼ ከኔየተሻለ የስራ አፈጻጸም በችሮታ ሲሰጧቸው ለኔ በተጨባጭ ለሰራሁት ግን ዝቅተኛ ውጤት ሲሰጡኝ የኖሩትና አሁንም ለአዲሱ ምደባ ዝቅተኛ የስራ አፈጻፅም የሰጡኝ፡፡ በወቅቱ ያልካቸው ማርክ እንደሚለምን ተማሪ በሰጣችሁኝ ዝቅተኛ ውጤት አልከራከርም፡፡ አሁንም
  • 26. እንደተማሪ ውጤት ማርክ ጨምሩልኝ አልልም፡፡ የሚያሳዝነኝ ስራ ያልሰሩ ሰዎች በዚህ ባልተገባና ከሰሩት ይልቅ አብላጫ የስራ አፈጻፀም የተሰጣቸው በመሆኑ የተሻለ ቦታ ተመድበው ስራ ሲበድሉ፣ ሲያበላሹና ኃላፊነት ሲያጓድሉ ማየት የተለመደ ሆኗል፡፡ የተሳሳቱት በርካታ ነገሮች ሲሆኑ እነሱ በችኩልነትና ሆን ብለው መረጃ ማቅረብ በማይችሉበት ነገር ክስ ቢያቀርቡብኝም ነገርግን እነሱን ለመክሰስ እኔ ያጠፉትን ነገር ስመዝ የምውል ሰው አይደለሁም። አሁን ግን በዛ! በስራ ስም ሕጋዊ በማስመሰል ዝርፊያ እየተንሰራፍ መጥቷል። በዚህ አመት ብቻ እንኳን የውሎ አበልን አስመልክቶ እቢሯችን ስብሰባ እያለ ከሌላ ቢሮ ጋ በአንድ ቀን የተያዘ በመሆኑ ከሁለት ሺ ብር በላይ ድጋሚ አበል ስለሆነ አልበላም ብያለሁ። ምክንያቱም በቀን ውስጥ ሁለትና ሶስት አበል መብላትና የማይመለከታቸው ሰዋችን ስም እያስገቡ ከፍተኛ የመንግስት በጀት መዝረፍ ወንጀል እየሰሩ ስለሆነ ነው። የህዝብ ንቅናቄ ብለው ከ 600 እስከ 800 ምንም ስብሰባ ሳያደርጉ ብሩን አውጥተው የተከፋፈሉም እንዳሉ የሚታወቅ ነው፡፡ በየመንገዱ የወደቁ ሰዋችና ተምረው መድረሻ ያጡ ዜጎች ባሉበት ድሀ ሀገር ሕገወጥ የህዝብና የመንግስት ገንዘብ አልበላም ብያለሁ። ክቡርነትህ እነዚህን ነቀርሳዋች ጥጋቸውን መያዝ አለባቸው። ይህ መረጃ ምንም ስህተት የለውም። ከዚህ በፊት ፀረ ሙስና ሳመለክት ሰሚ አጥቻለሁ እኔም ለእንግልት ለቤተሰቤ ስደት ተዳርጌለሁ፡፡ በተጨማሪም እራሴም ተጎድቼበታለሁ። በዋናው ቤተሰቤም ሀቀኛና ብሎም ድሀ በመሆኔ ጥላቻና ማገለል ደርሶብኛል፡፡ ይህው ዋናው ቤተሰቤ ለራሱ የማይሆን በሚል ከሰራሁላቸው ቤትም ጭምር እንደወጣአድርገዋል፡፡ እየሰራሁበት ባለው መስራቤት በጣም ደስ ያለኝ አሁን ባለፈው ሳምንት የተከሰተና ችግርና አቤቱታ ባቀረብኩት መሰረት ከእኛ ጽ/ቤት ውጭ የሆነው
  • 27. የክፍለ ከተማው የፋይናንስ ኃላፊ ትክክለኛ ብይን የሰጠው ኃላፊ ነው ያስደሰተኝ፡፡ ነገሩ እነደዚህ ነው፤ ለምን የሰለጠነበትን ቀን ብቻ እንድትሰጠው ሲጠይቅህ እንቢ አልሰጥም አልክ? በሚል ትክክለኛ አስተሳሰብ በመሆኑ በተቆርቋሪነት ጠይቋልኛ ትክክለኛ ውሳኔ የወሰነውን ኃላፊ ነው፡፡ ስልጠናውን ያዘጋጀውን አካል አንተለመዝረፍ በምታስበው ጭንቅላት እንዲያስብ የምታስገድደው ብሎ ካስደነገጠልኝ በኋላ ነበር መሳሳታቸውን የተረዱት፡፡ ይህ ችግር የእናንተ የልተገባ በህሪና የዝርፊያ እቅድ እንጂ እሱ ያቀረበው ጥያቄ ተገቢ ጥያቄ ነው፡፡ ስልጠናውን ያዘጋጁትንና አሰልጥነው የአንድቀን ብቻ አንከፍልም ያሉትን ያስደነገጠልኝ፡፡ አሁን ይቅርታ ጠይቃችሁትና አመስግናችሁ አልወስድም ያለውን የአንድ ቀን ቀንሳችሁ ይገባኛል ብሎ የፈረመበትን ብቻ ስጡት ያላቸው፡፡ ለነገሩ እዚህ ላይ እንድወስድ የተደረገው ከሁለቱም ጽ/ቤት አራት መቶ ብር ሲሆን፡፡ አልቀበልም ያልኩት ከሁለቱም ጽ/ቤት 200 ብር ነበረር፡፡ ይህ ማለት ሁለት መቶውን ብቻ እንጂ ተጨማሪውን ሁለት መቶ ብር አለወሰድኩም ነበር ያልኩት፡፡ ብሩን ብቀበል ይጠቅመኛነበር፤ ነገርግን ያልተገባ ስለሆነ ለኽሌናዬ ይከብደኛል፡፡ ይገባኛል ያልኩትን ከአራት መቶ ብር ውስጥ ሁለት መቶ ብር ብቻ ነው በሚል ከሁለቱም ጽ/ቤት የተቀበልኩት፡፡ አመቱን ሙሉ ሲዘረፍ የነበረው የመንግስት ብር እኔ እንኳን አይገባኝም አልቀበልም ሁለት ቦታ ስለሆነ ያልኩት አጠቃላዩ ቢደመር ከሁለት ሺ ስምንት መቶ ብር በላይ ነው፡፡ ይህንን የኔን ስም ተከትሎ በሁለቱም ፋይናንስ (የዋና ስራ አስፈጻሚና የአቅምግንባታ ፑል) የተወሰዱትን ብሮች ኦዲተር ቢያጣራ እርግጠኛ ነኝ
  • 28. በሚሊዮን የሚቆጠር ብር ዝርፊያ ተፈጽሟል፡፡ በእርግጠኝነት በርካታ ብር እንደሚበላ የሚያመለክተው የህዝብ ንቅናቄ ስብሰባ ሰበብ በየሆቴሉ የሚፈሰውና ከ600 መቶ እስከ 800 መቶ ባላነሰ ባለድርሻ አካላት ስብሰባ አካሂደናል ብለው ሳይሰበሰቡ በአየር ላይ ብሩን የሚበሉት፡፡ ከተቋምና ኮሌጆች ጋር ሳይሰሩ ኃላፊነታቸውን ከለላ በማድረግ የሚወስዱትም ብር ከፍተኛ ነው፡፡ በዋናነት ይህ ጉዳይ የተነሳበት ባለፈው ሳምንት አርባ-ምንጭ ለልምድ ልውውጥ የሄደ ግሩፕ ነበር፡፡ እንሄዳለን ያሉት የስራ ኃላፊዎች በጉብኝት የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ከአዲስ አበባ ሳይወጡ አቋርጠው ከተመለሱ በኋላ ፕሮፖዛል ሰርተው በስብሰባ መልክ ድጋሚ ብር ለማግበስበስ ታስቦ የተተገበረ ሕገወጥ ስራ ነበረ የሰሩት፡፡ ጽ/ቤት ውስጥ እንደ እቃ በመቁጠር ጥለውት የሄዱት የስራ ባልደረባ የፈጸሙት ሕገወጥ ተግባር በጣም በማዘን በዝምታ እየታለፈ ነበር፡፡ ለኔ ክስተቱ የተለመደ በመሆኑ በዝምታ ነበር ያለፍኩት፡፡ ለዚህ ማረጋገጫ የሚሆነው ቢሮ ውስጥ የነበርኩት እኔና አንድ ምስኪን ልጅ ነበር፡፡ ጽ/ቤት ውስጥ በመሆን የሚመጡትን ደብዳቤዎች ስቀበል የነበርኩት እኔው ነበርኩኝ፡፡ ጸሃፊዎች ሳይቀር ከአንዷ ጸሃፊ የግማሽ ፈቃድ በቀር ሌሎቹ ያለፍቃድ ቢሮ ውስጥ አልነበሩም፡፡ በዚህ የተነሳ ለልምድ ልውውጥ እንደሄዱ ቤሮውስጥ የቀረነው በሳምንት ውስጥ ሁለት ስልጠና ይመጣል፡፡ አንደኛው የኮምፒውተር ጥገና በቅድሚያ ለጸሃፊዎች በመቀጠል ለባለሙያዎች የሚል ሲሆን፡፡ ለጽ/ቤቱ ጸሃፊ በቦታው ላይ ስላልነበረች በመደወል ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት ሳይሳካልኝ ቀርቶ
  • 29. በነጋታው ቶሎ እንዳገኛት ለባለቤቷ ነግሬ ስልኩን ዘጋሁት፡፡ ያው በነጋታው ቀደም ብላ ስለመጣች አይ ሲቲ ዲፓርትመንት ለስልጠና የመጣውን ደብዳቤ ከሰጠኋት በሆላ ያሉት ሶስት ጸሃፊዎች ስለሆናችሁ ስልጠናው ላይ የሚሄድ ሁለት ሰው ለመምረጥ እርስበርስ በዋናነት የሰራውን ብታስቀድሙ የተሻለሲሆን፡፡ ካልተስማማችሁ ተነጋግራችሁ እጣ አውጥታችሁ ስልጠናው እንዳያመልጣችሁ ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ሰው ስለሆነ ተሳተፉ በማለት እራሴን ከስልጠናው በማግለል ወደስልጠና እንዲሄዱ አደረኩኝ፡፡ በመቀጠል ከአርባምንጭ ጉዞ ሳይሄድ የተመለሰው ግሩፕ የማይታይ ስልጠና ያዘጋጀውን አበል ሲሰጥ ለሁለት ቀን ስለነበር ብር እንድንወስድ የተደረገው፡፡ ቀኑ የተያዘው ረብዕና ሀሙስ ማለትም ሚያዚያ 30 እና ግንቦት 1 2011 ዓ.ም ስለነበር የሁለት ቀን አበል ውሰድ አሉኝ፡፡ እኔም ፍቃደኛ ሳልሆን የቀረሁት እዜህ ላይ ነው፡፡ 2. የጤና ጽ/ቤት የስልጠና እና ክፍያ ስህተት ጉዳይ በአጋጣሚ ቢሮው ጭር ያለ ስለነበር ለሶስት ሰው የስብሰባ ጥሪ ኤች ኤይቪ ኤድስን አስመልክቶ ጤና ጽ/ቤት በድጋሚ አርብ ግንቦት 2 ጠርተው ስለነበር የጽ/ቤቴን የነገን አልቀበልም በማለት ፊርማው ላይ ሰረዝ በማድረግ የአርብን ቀን አበል ትቼ የሀሙስን ቀን ከጽ/ቤቴ ተቀበልኩኝ፡፡ በነጋታው አርብ ቀን የጤና ጽ/ቤት የጠራው ለመሳተፍ ከሰአት በኋላ ሄድኩኝ፡፡ በስልጠናው ላይ እያለሁ የጤና ጽ/ቤት የአንድ ቀን ብቻ በመፈረም የአርብ ዕለት ስብሰባን ብቻ ለመውሰድ ያደረኩት ሙከራ አጠገቤ በተቀመጡም ተሰብሳቢዎች ሀሳቤ አልተደገፈም ነበር፡፡
  • 30. ይህ ደስተኛ አለመሆን በስራ ባልደረቦች ሁሉም የማይደገፍልኝና ባይተዋር ያደረገኝ የምከተለው ፍልስፍና እና የሞራል ልዕልና ከነሱ የተለየ በመሆኑ ነው፡፡ በመሆኑም እዛው ጤና ጽ/ቤት የአርብን ቀን ብቻ እንጂ የሀሙስን አልወስድም አልኩኝ፡፡ በዚህ አጋጣሚ ያለመግባባቱ ተጀመረ፡፡ መውሰድ ያለብህ የሁለት ቀን ነው፡፡ ምክንያታቸውን ሲያስቀምጡ ለስልጠናው ፕሮፖዛል የያዝነው የሁለት ቀን ነው የሚል ነበር፡፡ እኔ ደግሞ አይ መውሰድ ያለብኝ ያንድ ቀን ነው በሚል እሰጥ አገባ ተጀመረ፡፡ በድጋሚ በማያሳምን መልኩ በጀት የተያዘው የሁለት ቀን ስለሆነ አይሆንም ካልክ መውሰድ አትችልም አሉ፡፡ እኔም ጥያቄዬን የማትቀበል ሆኖ ከከለከልከኝ ስሜን ከፔሮል ላይ ሰርዝ በሚል ልንለያይ ስንል በስሜም የወሰደ አካል እንዳለ ስለተረዳሁ ነገርየው አልተቋጨም ነበር፡፡ በዚህ አጋጣሚ ፍትህን በመፈለግ የጸረሙስና ጽ/ቤቱ ለሌላ ስራ ታሽጎ ስለነበር በቀጥታ ወደፋይናንስ ኃላፊው ነበር ያመራሁት፡፡ ችግር የለም በኔ ስም የወሰደውን አካል ለማወቅ የፖሊስ አሻራ ሁሉ ያደርሰናል በሚል እሰጥ አገባው ቀጥለ፡፡ በኋላላይ በፋይናንስ ኃላፊው የስም መመሳሰል መኖሩንም ተገለጸልኝ፡፡ ኃላፊው ሲያረጋግጥ ከስምህ ጋር የሚመሳሰል ወረዳ ላይ የሚሰራ ስብሰባው ላይ የተጋበዘ ሰው እንዳለ የተረጋገጠው እና ያቀረብኩትን ክስ የተውኩት፡፡ በዚህ አጋጣሚ አይቼው የማላውቀው በጣም ጠንካራ ኃላፊ ያጋጠመኝ፡፡ ከመሰረቱ እህ ብሎ የሚሰማና ሚዛናዊ ዳኝነት የሚሰጥ ኃላፊ ስለሆነ ነው፡፡ 3. ጉዞና አርባምንጭ በዚህ አጋጣሚ የአርባምንጭ እድል ካመለጣቸው የሰራ ባልደረቦች ጋር ልዩነት እንዳለኝ ያረጋገጥኩት በዚሁ በጥቅማጥቅም ዙሪያ ነበር፡፡ እነሱ ሙሉውን ሲቀበሉ ለምን እሱ እላፊ ብር አልተቀበለም እኛን ሊያስጠቁር ነው
  • 31. በሚል ማኩረፋቸውን የተረዳሁት በኋላላይ ነበር፡፡ ሰራተኛው ሁሉ አድሞ የውሳኔ እጥረት ላለባትና እራሷን ችላ የማትመራው አለቃችን የህጻን ልጅ ጥያቄ በማቅረብ ጥያቄዋን ጀመረች፡፡ እኔ ግን በዚህ ሳምንት የተከሰተውንና በሚሊዮን የሚቆጠር ብር እየተዘረፈ መሆኑንና ተምሮ ስራያጣ ዜጋ በበዛበት አገርና በየመንገዱ የወደቀ ዜጋ እያየሁ ሁለት አበል አልበላም በሚል ትልቅ መዶሻ በማንሳት ዐዕምሯቸውን የቀጠቀጥኩት፡፡ ያለኝ አንድ ሆድ ነው አሁንም እላፊ ገቢን አልሻም በሚል አስደንግጫቸው የተለያየነው፡፡ በመሆኑም ይህ ስራ በእቅዳቸው እያለ ነው ሁለትቀን ሳይሰሩ በተጨማሪ ሌላጽ/ቤት አበል የሚቃርሙትና ለስራ የታቀደው ቦታም ሳይሄዱ ማለትም ተሞክሮ ሳይቀምሩ እዚህኛውም ላይ ተመልሰው ሳይሰሩ አበል እየበሉ፣ ብር ባለበት እየቃረሙና እያግበሰበሱ ያሉት፡፡ 4. ለውጥ አራማጅ የፋይናንስ ሀላፊ ለክቡርነትህ ያህንን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ቆራጥ የፋይናስ ኋላፊ ለውጥ አደናቃፊ ስላልሆነ ሳታመሰግንልኝ እንዳትቀር ነው አደራ የምልህ! ሽልማቱን የምታቀርብለት ስነምግባራቸው የዘቀጠውን የሕዝብ አገልጋዮች መቅጣት ለፍርድ ሲያቀርብና እላፊ ብር የወሰዱትን በቆራጥነት ማስመለስሲችል ብቻነው፡፡ በተረፈ የፈጠረን አምላክ ያንተን ስራ ቀላል እንዲያደርግልህ፣ የሀገራችን ሰላም፣ መረጋጋት፣ እኩልነት፣ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት፣ ከመድሎና ከመገለል የጸዳ ሀገር እንዲያደርግልን ነው! የኔ አንተን መደገፍ ብቻ ሳይሆን ተከታዮች እንዲኖሩህ አድርጌለሁ፡፡ የተከበሩ ጠቅላያችን ዶ.አብይ የሚለው እራሴው የፈጠርኩት የፊስቡክ የድጋፍ ግሩፕ 1288+ሞገስ አስከዶም አብረሃም ደቦጭ እና አሉላ አባነጋ በተባለው ገጽ 1260ታድድ የኔ ገጽ564+ እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ኤርትራን ይባርክ 469 ገጽ አባል ደርሰዋል ከ1ሺ በላይ ግሩፕ ደጋፊዎች የፈጠረ
  • 32. ለስብሰባም ይሁን ለቃለ መጠይቅ ይጠራሉ ስትል የሰማሁህ መስሎኛል ካልተሳሳትኩኝ፡፡ በመሆኑም በማንኛውም መልኩ አገልጋይህ ብሆን እመርጣለሁ፡፡ አየር-ወለድ የነበርኩና አንተን ለመጠበቅ መሰዋትነት እስከመክፈል ቃል ከዚህ በፊት የገባሁልህ ሲሆን፡፡ አሁንም ከዚሁ ቃሌ ዝንፍ አልልም፡፡ እባክህ የተከበርከው ጠቅላያችን ከዚህ ሁሉ ጭቅጭቅ አውጣኝ፡፡ መስሪያቤታችሁ እስከትላነተ የሚቆይ የቅጥር ማስታወቂያ በአንተ የሚመራው የዕርቀሰላም ኮምሽን ጽ/ቤት አውጥቷ ተመዝግቤአለሁ፡፡ በመሆኑም የስራ መደብ መጠሪያው ከፍተኛ የትንተና ባለሙያ የሚል ሲሆን፡፡ ደመዎዙ ከኔ ደመወዝ ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም አካባቢ ለመቀየር ፈልጌአለሁ ብታሳካልኝ ደስ ይለኛል፡፡ ስራ ቦታ ላይ ስልጣኑን ዶምኔት ያደረጉት ኃላፊዎች ምንም ከቴክኒክና ሙያ ዝምድና የሌላቸውና ስራ የማያሰሩ ናቸው፡፡ ጥቅም ለማግበስበስ በጎደኝነት ነው የተሰባሰቡት፡፡ አሁንም ላረጋግጥልህ እወዳለሁ፡፡ ወደጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ለመግባት ፍላጎት አለኝ፡፡ባለፈው ጊዜ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለዲፕሎማቶችና የእውቀት ሽግግር በሚል ባወጣው ማስታወቂያ ደመወዙ ከ 2500 ብር የሚያንስ ቢሆንም የስራ አካባቢን ለመቀየር በመወሰን ተመዝግቤ እስካሁን ምንም መልስ የለም፡፡ የተመዘገብኩበት የዲፕሎማትነቱን ቦታ ሳይሆን ጥቂት አመልካቾች ያመለከቱበትን የእውቀት ሽግግር በሚለው የስራ ዘርፍ ነው፡፡ የተከበሩት የውጭጉዳይ ሚኒስትርን አብሬ በመስራት ብረዳቸው ደስይለኛል፡፡ The government staffs at the top of their heads are becoming increasingly jealous of selfishness, egotism and greed.
  • 33. It was started on May 1 ended on May 8, 2011 ................................................................................................ It is the head of the top executive, the process owner and group leader of the executive, and the number of employees who are involved in the equal evil work of the officers. There has been a surge in illiteracy in the offices. For the past week, we have not been able to travel from our office to Arbaminch and have returned to their destination for no further reason than the 14-day period of travel. The reasons for their return to work were not enough to make the bureau men refrain from doing anything. The dream of government offices burglars’ have not conscious mind abandoned here and there. Here, we have our office workers who got a chance to go to Arbaminch they have been come back from their destination without paying attention for the journey they were not been allowed to exchange experiences from our Arbaminch TVET college and institute last week they got remuneration payment without their intention to fly. The goal of sending is just to gain experience from the journey; but their intentions were to make money. The office workers are aiming for sending them to the journey are a sentiment of not documented what they were gained from trip rather
  • 34. than they exert their effort to gain knowledge, just for expenditure of government money here and there. Their way of doing things is not about for work which means does not represent exertion of effort, but about selfishness and greed. When returning from the road they said we have a work in the office what they scheduled annually, but the reality is not for work; but they alarmed by the fact that they are going to collect and scrambled illegal government money they are not afraid to do this illegal looting now and then. For the past time, because of your openness to my strong support there was an accusation against me without charge; the plaintiff himself appeared to be the defendant. In the meantime, she has illegally used legitimate powers to get me a written warning using sex as a cover for personal destruction. In the past, there was no charge on the part of the clerk for the position of the prosecutor, and he was accused of being a culprit. I had to deal with the matter with a lot of things when I accuse them many things including documented and observed evidence from their work related mistake one of they had documented evidence to her and her colleagues have also been locked up a robbery verdict verified. I am not to expose this illegal activity them to something else because, of I have been busy.
  • 35. When I talk about working performance of me, I pride myself on working at GSC TVET. However, I am surprised that they do not count as work or it is not worth it. When I do, they cannot count on being realistic. Because they have many benefits, I have seen many times getting my property looting my own work and being paid themselves. Unfortunately, when my colleagues, who were unable to provide me the better performance efficiency that made for themselves better performance efficiency, it is painfully disappointing work, gave me a bit of a better job, but they still gave me the lowest possible results. I do not dispute the low scores given to me like student who bagging Mark. Unfortunately, it is common to see that this lack of performance is a well-positioned place to look for, when it is mistreated, damaged, inadequate, and overburdened in the in their position. There are a number of things that they have destroyed, but I am not a servant, I am scratching. Spoilers are rolling. Now enough is enough! Even so, I have not eaten more than two thousand birr this year; it is a lump sum and double payment from single day; I say no.
  • 36. This is because a massive government budget crackdown is underway because of the fact that two and three allowance from single days were eaten up in the name of a non-respectable human being. I have not eaten any illegitimate public and government money in poor countries where there are people who have lost their way through the streets. Your honor should keep these tumors at their fingertips. This information is not wrong. I have never heard of corruption before. Due to I exposed such illegal looting I also suffer myself. I am very excited about what happened in the past week and the fact that I had a problem and complaint that the genuine director of the sub-city finance office head, who is outside of our office, gave me the right judgment. This is what it is: Why do not you refuse to give him the day you asked for your training? The people who had manipulated the training thought that they would force someone to think about what you were thinking about to head off. This problem is your intervention with the illegal plan; it’s his fair legitimate request…..
  • 37. በመአከል ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂን በማዛባት እድገቱን ማቀጨጭ አ.አ መስተዳድር ቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፍቃድ ባለስልጣን መካድ የማይችሉትና በመረጃ ላጋልጣቸው የምወደው የስራ መስኩ ከፍተኛ የሰው ሃይል ይፈልጋል ተብሎ ስልጠና የተጀመረባቸው housholed service and domestic help ላይ ነው፡፡ ባለስልጣኑ ተቋማቱን በእውቅና ፈቃድ ወቅትም ይሁን ፍቃድ ተሰጥቷቸው ከጀመሩም በኃላ እየተፈጠረ ያለውን ችግር በስልጠና ሊፈታ ይቅርና እራሱ በቴክኔክና ሙያ ሕጎችና አሰራር ላይ ችግር እየፈጠረ ነው፡፡ እየተሰራበት ያለው አግባብም ትክክል አለመሆኑን በሰኔው ስብሰባ ላይ አቅርቤያሉ፡፡ ይህውም CoC የሙያ ደረጃ የወጣላቸውን የምዘና ቱል ባለማውጣቱ የሰለጠኑ ሰልጣኞች እስካሁን ባለመፈተናቸው መጉላላታቸው፡፡ ነገርግን አሰራሩ በሀገር አቀፍ በስትራቴጂው እንዲሁም በአለም ዓቀፍ ደረጃ ፍቃድ የተሰጣቸውን TVETs Declaration መጣስ ነው፡፡ ይህውም CoC ኃላፊዎች በሰርኩላር ደብዳቤ ሲበትኑ ከስምንተኛ ከፍል በታች መሰልጠን አይችሉም ተብሎ የወጣው ሕግና የጣሱት፡፡ የጠቀስኳቸው የስልጠና መስኮች housholed service and domestic help የማቃቸው የተማርኳቸውና ሆም ኢኮኖሚክስ ሳስተምር ያስተማረኩት ትምህርት ብቻ ሳይሆን አሁንም አብረውኝ የተማሩት በኮሌጅ ደረጃ የሚያስተምሩት ከዚህ በፊት አብረውኝ የተማሩት ጓደኞቼ ናቸው፡፡ በመሆኑም አዲስ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት የወሰዱ ተቋማትን ለመመዘን ከመሄዳችን በፊት ብዥታችንን በጠረጼዛ ዙሬያ መቅረፍ ነበረብን፡፡ ሁለቱም የስልጠና መስኮች የማሰልጠኛ ሞጁሎች ዝግጅት የጎላ ልዩነት ባይኖራቸውም ሞጁሎቹ ግልጸኝነት እነዲኖራቸው የማጣቀሻ መጽሀፍ የጎደላቸውን ስታንዳርዶች በማካተት በመስራት ላይ ነኝ፡፡
  • 38. በdomestic help የሚሰጠው የስልጠና መስክ ከስሙ መረዳት እንደሚቻለው ለሀገር ውስጥ የቤት ውስጥ ሰራተኞች ማሰልጠን ማለት ነው፡፡ የከተማው ኢንስፔክተሮች ስህተቱን ለማረጋገጫ በበተኑት ግብረመልሶች ማረጋገጥ የሚቻል መሆኑን የእውቀት ክፍተት መኖሩን መረዳት ይቻላል፡፡ ባለማወቅ በከተማ ደረጃ የተቋቋመው እና ተግባራዊ ያደረገው የኢንስፔክሽን ቡድን የሰጡት ግብረመልሶች እንዲህ ባለማወቅ የተሰጡ በመሆናቸው ያሳፍራሉ፡፡ በመሆኑም ይህ ስልጠና የሚሰጠው ለውጭ ሀገር ተጓዦች ብቻ ሳይሆን ለሀግር ውስጥም የሰለጠነ የቤት ሰራተኛ ለማፍራት ነው፡፡ የሀገር ሰው የሰለጠና የቤት ሰራተኛ አይወድለትም ያለ ማነው? ወይስ ተጎዥን ለማብዛት ብቻ ነው መሰራት ያለበት? አሰራሩ ውጡልኝ ብቻን የሚያበረታታ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ በተግባር እንደታየው አሰራሩ ስትራቴጂውን መጣሱን የሚያመለክተው ከስምንተኛ ክፍል በታች ቴክኒክና ሙያ እንዳይሰለጥኑ መከልከላችን የሰልጣኝ ሰበአዊ መብትን መጣስ ነው፡፡ በስህተት መሻሻል ያለባቸውን እጅግ በጣም በርካታ የአሰራር ማነቆ ሳይፈታ ለክትትልና ግምገማ ቴክኒክና ሙያማሰልጠኛዎች ላይ መላካችን ስህተት ነው፡፡ ተቀይሬ እየሰራሁበት ባለው ክፍለ ከተማ ከነበርኩበት ክፍለከተማ ጋር ተደምሮ ክፍተቱን ስር የሰደደ ስለሚያደርገው ወደፍረጃ ከመግባታችን በፊት ችግሩ በጠረጼዛ ዙሪያ መፈታት ያለበት ጉዳይ ነው፡፡ ውጤቶቹም ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም ማዛባት ኃላፊ መሆን የማይገባቸው ለሰራተኞች የስራ አፈጻጸም የሚሰጡት በስራና በመመሪያ ሳይሆን በተግባቦት ብቻ የስራ አፈጻጸም ውጤት ሲያዛቡ ይስተዋላሉ፡፡ በዚህ የተነሳ ስራና ሰራተኞች ሲበደሉ ይስተዋላል፡፡ አሁንም እንደዚህ ከፍተኛ ጥፋት አጥፍተውና ስራን አበላሽተው ለራሳቸው ከፍተኛ ውጤት ሰጥተዋል፡፡ በመሆኑም ለራሳቸው የሰጡት በአዲሱ ምደባ ላይ
  • 39. ተጽእኖ እንደሚፈጥርና እነዚሁ ስራ የሚያበላሹ ሰዎች የኃላፊነት ቦታውን ተመድበው አሁንም ስራ እንዳያበላሹ ከፍተኛ ስጋት አለ፡፡ ይህ ስጋት በመጨረሻ ላይ እውን ሆኗል፡፡ የሚታይ ስራ መስራት "አቧራ ሳይሆን አሻራ ለመሆን የተሰራ ስራ" አንደ መንፈሳዊት ፈረንሳዊት ኦሮቪል ፍልስፍና ከሆነ በደራሲ ተከስተ ብርሃን ገ/ኪዳን ማብራራት ከሆነ "ለመሞት ከመኖር ለመኖር መሞት ይሻላል" ብለዋል፡፡ ያ ሉት ትልቅ ቁምነገር ያዘለ አነጋገርም ደርሶኛል፡፡ ዕውነት ነው፤ መጀመሪያ እግዚአብሔር ያደለው እንጂ መንም ሰው ለዘላለም የማይሞት ሥራ መስራት አይችልም፡፡ ስለዚህ ሰው ወደዚህ ዓለም መጥቶ ምንም ሳይሰራ ከሚሞት ለዘለዓለም ስሙን የሚያስጠራ ስራ ለመስራት የሚያስጠራ ስራ ለመስራት መታደል ታላቅነት ነው፡፡ ቢሆንም ይኽ አነጋገር በጣም ከበድ ያለና በብዙ መልኩ ሊተረጎም የሚችል መሆኑን አስተውያለሁ፡፡ በኃላፊነት ተመድቤ ስራቸውን ስከታተል የነበሩት ኢንጂነሮች ስራቸው ከአጀማመራቸው ሕያው ሊሆንላቸው እንደሚችል አይቼላቸው ነበር፡፡ ኤቲኤም ኢንጂነሪግና ዶቤ ከኢንተርፕራይዝ ወደ ኢንዲስትሪ እድገታቸው የሚስደስት ነበር፡፡ በመሆኑም ይህ እድገታቸው ለቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞች በካይዘን ፍልስፍና በማገናኘት አቧራ ሳይሆኑ አሻራ እንዲሆኑ በመስራት ላይ ነኝ፡፡ የሁለቱም ኢንዲስትሪዎች እድገት እኔን ጭምር የሚያኮራኝ ነው፡፡ በኔ በኩል በ 2011 ዓ.ም ሰራሁ ከምላቸው ከካፍ አማካሪ የግል ድርጅት ጋር በመሆን የሽሮሜዳ አሰልጣኞችጋር በመሆን በየትኛውም ክፍለ ከተማ ታሪክ ተሰርቶ የማይታወቀው የ ስረአተትምህርት ማሻሻያና በማጣቀሻ መፅሀፍትነት የሚያገለግል በላይብረሬዎቻችን ምንም የሌለ በመሆኑ የታተመው ማጣቀሻ መፅሃፍ መጻፉ ነበር፡፡ የታተመው መፅሃፍ ብዛት ሶስት ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ገበያላይ የዋለው 3000 ነው፡፡ ተመርጠው እንዲዘጋጁ የተደረገው ዲፓርትመንት አይነት በቧንቧና ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በአጫጭርና በደረጃ 1 የተዘጋጀ ሲሆን ደረጃ 1 በእንግሊዘኛ የቧንቧ ስራ በድምሩ ሶስት መፅሃፍ ናቸው፡፡ according to occupational map both department it
  • 40. said to be (installation construction work) ለስራው የተሰማራነው ከደረጃ ቢ እና ኤ አሰልጣኞች ሆነን ነበር ብዛታቸው 3 የማጠቀሻ መፅሀፍ ማዘጋጀቴን ነው የማውቀው፡፡ ይህንን ስራ በመስራቴ የቅርብ አለቃዮ ለበላይ ኃላፊዋ ስትከሰኝ የማይመለከተውን ስራ ሰርቷል በሚል ተጠርቼ ቀርቤ በመጠየቄ በጣም ነበር የገረመኝ፡፡ በጣም በሚያሳዝን መልኩ ለዚህ ጥያቄ የቀረብኩበት አግባብ አልገባኝም ነበር፡፡ ለነገሩ ምን መስራት እንዳለባቸው ስለማያቁ አልፈርድባቸውም፡፡ ሕግ አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ ከዝህ በፊት በሕግ የሚያስጠይቃቸውን የአሰራር ቅደም ተከተል የሰሩትን ወደኋላ ላድርገውና፡፡ ለምን ትሰራለህ በሚል ተሳስተው የሚሰራሰውን የሚያሸማቅቁ ምንያህል እንደተሳሳቱ ማሳየት ይቻላል፡፡ በመሆኑም አሁን በቅርብ ከሕጉ በተጻራሪ የሰሩትን ወንጀል ላቅርብ፡፡ የወጣ መመሪያ ማየት ይቻላል በጥር /2007 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ለቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት ኢንስትራክተሮች እና አሰልጣኞች በተደረገው የደመወዝ ማስተካከያና ሌሎች የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ላይ የተነሱትን ቅሬታዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመፍታት እንዲያስችል የቀረበ ረቂቅ ሰነድ ነበር፡፡ ይህ ሰነድ ጸድቆ ተግባራዊ ከሆነ ከሁለት አመት በላይ አስቆጥሯል፡፡ ነገርግን መተግበር እንደሚገባቸው መመሪያውን ስለማያውቁት ስራን እንደ ወንጀል በመቁጠር የራሳቸውን ጥቅም በሕገወጥ መልክ እያግበሰበሱ ለክስ ይነሳሉ፡፡ መመሪያውም የሚለው እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡- "መንግስት በሀገሪቱ በተከታታይ የተመዘገበውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት መሠረት በማድረግ የመንግስት ሠራተኞች ከእድገቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ኑሯቸውን ለማሻሻል የደመወዝ ማስተካከያ እንዲደረግ በወሰነው መሰረት ከሀምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል በሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በኩል በተላለፈው ሰርኩላር ተግባራዊ መደረጉ ይታወቃል፡፡ በዚህም መንግስት ያለውን የኑሮ ውድነት በመገንዘብ ወቅታዊና የሀገሪቱን ተጨባጭ አቅም ያገናዘበ የደመወዝ ማስተካከያ ማድረጉ ለሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛው ያለው ግምት ከፍተኛ መሆኑን ያስመሰከረበት ነው፡፡
  • 41. ይሁን እንጂ በቴ/ሙ/ት/ሥ/ተቋማት ውስጥ የሚገኙ አሰልጣኞች ካለባቸው የስራ ጫናና ኃላፊነት በተደረገው የደመወዝ ማስተካከያ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለፌደራል ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኤጀንሲ፣ ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሚሽን/ቢሮ/ኤጀንሲ፣ ለኢትዮጵያ መምህራን ማህበር፣ ለክልል መምህራን ማህበራት፣ በተለያየ ጊዜ በጽሁፍ፣ በስልክና በአካል አቅርበዋል፡፡" "እንደሚታወቀው አገራችንን ከድህነት ለማላቀቅ መሰረታዊ ትኩረት ማግኘት ያለበት ጉዳይ የሰው ኃይል ልማት መሆኑን በመገንዘብ መንግስት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲውን መሰረት በማድረግ የውጤት ተኮር የቴ/ሙ/ት/ስ ስትራቴጂ በመንደፍ ኢንዱስትሪው የሚፈልገውን በዝቅተኛና መካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ ብቁ እና ስራ ፈጣሪ ዜጋን ማፍራት እንዲሁም ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ድጋፍ በመስጠት ችግር ፈች የሆነ ቴክኖሎጂ በማቅረብ እና ጥራትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ ተወዳዳሪነታቸውን በማፍራት በከባድ ፀሀይ ሙቀትና ብርድ ላይ ሆኖ እልህ አስጨራሽ ድጋፍ በመስጠት ከቴ/ሙ/ት/ስልጠና የሚጠበቀውን ተልዕኮ ለመወጣት የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል፡፡ በተጨማሪም ለስራ ፈለጊ ዜጎች የአጫጭር ጊዜ ስልጠና፣ የተቋምና የኢንዱስትሪ ውስጥ አሰልጣኞችን ማፍራት፣ የኢንዱስትሪ መዛኞችን ማፍራት፣ የምዘና ማዕከላትን ማፍራት፣ የማሰልጠኛ ሞጁል ካሪኩለም እና ማሰልጠኛ መሳሪያዎች የማዘጋጀት ስራዎችን ያከናውናል፡፡" በሚል የሰራን አካል ማበረታትና ደመወዝ መጨመር በሚል መመሪያ የሚያቀርበው፡፡ እንደዚህ ቁልጭ አድርጎ የቀረበ መመሪያ በመሆኑ ይህንን መመሪያ ሳያቁ ቢሮ ጠርተው መጠየቃቸው ምን ያህል ስለ ስራው (ቴክኒክና ሙያ ፖሊሲ) እንደማያቁ የሚያመላከት ነው፡፡ ለነገሩ እኔ ከአሰልጣኞቹ ጋር ሆኜ የሰራሁት የማሰልጠኛ ሞጁል ካሪኩለም እና ማሰልጠኛ መፅሃፍ የማዘጋጀት ስራ ነው፡፡ ይህ ስራ በያዝነው ዓመት የተሰራ በመሆኑ የስራ አፈጻጸም ውጤቴን ማሳነስ እንደሌለባቸው የሚያሳይ ነበር፡፡ ነገርግን በተገላቢጦሽ ተከሳ በዲሲፒሊን ኮሚቴው ፈርዶባት ይግባኝ ፍርድቤት የጠየቀች መሰረት ከደመወዝና ከደረጃ ዝቅ የተደረገች ሰራተኛ ለራሷ 97 ፐርሰንት በላይ ስትሰጥ ለኔ ለሰራሁት 75 ባልዘለለ የስራ አፈጻጸም ስትሰጥ ምንያህል የአሰራር ግድፈት እንዳለ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ መረጃ
  • 42. በመሀደራችን ላይ የሚገኝ መሆኑ ምን ያህል የስራ ቦታን የተሰጣቸውን ስልጣን በሕገወጥ መልኩ በመጠቀም መስሬያቤትን የግል መኖረያ ቤታቸው እንዳደረጉ የሚያሳይ ነው፡፡ ከ 2004 ዓ.ም ጀምሬ በ አ.አ. መስተዳድር ቴክኒክና ሙያ ተቀጥሬ ሳላቋርጥ የሰራሁት ስራዬን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ ከላይ ከጠቀስኳቸው ተጨማሪ እስካሁን በወረዳ ደረጃ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ሆኜ ተመድቤ በኃለፊነት ከሰራኋቸው ጥቃቅንና አነስተኛ ክትትልና ድጋፍ ሳደርግላቸው የነበሩ መረጃቸውን በደንብ አድርጌ ሰድሬ ስለያዝኩኝ ወደ ኢንዱስትሪነት እንዲያድጉልኝ አድርጌለሁ፡፡ መረጃውን የያዝኩትና ለሚፈልጉት አካላት የሰጠሁት የሁለተኛ ድግሪ ማሟያ ፅሁፍ ስሰራ ለፅሁፌ ይረዳኝ ዘንድ ስሰራበት በነበረው ወረዳ ከመረጥኳቸው ስድስት ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ሁለቱ ኢንተርፕራይዞች ወደ ኢንዱስትሪነት ተሸጋግረውልኛል፡፡ ይህ ስኬት በመረጃ ደረጃ አብሬቸው ተቀጥሬ ከሰራሁት የስራ ባልደረቦቼ ከዚህ በፊት ከማንጋር ሰራችሁ ምንደረጃላይ ደረሱላችሁ ቢባሉ ማንም መረጃ ማቅረብ እንደማይችሉ የማረጋግጠው በሙሉ መተማመን ነው፡፡ የማጣቀሻ መፅሃፍ ዝግጅት የመመረቂያ ፅሁፍ ማሟያ ያዘጋጀሁትን በማስፋፋት፣ በማሳደግና ለተጠቃሚዎች ሁሉ እንዲደርስ በማሰብ በስራ ላይ እገኛለሁ፡፡ እኔ የሰራሁት በመረጃ ከዚህ በመመረቂያ ፅሁፍ በመረጃ በተደገፈ አቀርባለሁ፡፡ በመሆኑም የመመረቂያ ጽሁፌን ማሟያ ስራን በቅርቡ ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5 ሰልጠኞች የማጣቀሻ መፅሀፍትነት እንዲያገለግል እየሰራሁ ስለሆነ research የሚለወን reference book በሚል በመቀየር ላይ ነኝ፡፡ ዓላማውም ንድፈሀሳብ ብቻ ሳይሆን ሰልጣኞች ውጤታማ ከሆኑ ከኢንተርፕራይዝ ወደ ኢንዲስትሪ ያደጉ ድጋፍና ክትትል የተደረገላቸውን ሁለት ኢንደስተሪዎችን እንዲቃኙ